ልብ-ወለድ

Monday, 19 June 2017 09:51

ዳልች

Written by
Rate this item
(7 votes)
 ዳልች፤ እንጢጥ ያለ ጥጋበኛ ነው፡፡ ....የሰው ማሳ ገብቶ ሰብል ሲያወድም፤ ሴት ወይም ጉብል ሊከለክለው ከመጣ፣ ቀጥ ያሉ ጆሮዎቹን ወደ ጋማው ልጎ፣ ወደ አባራሪው ይንደረደራል፡፡ . . . እንግዲህ እየጮሁ መሮጥ የአባራሪው ፋንታ ይሆናል፡፡ ደሞ ክፋቱ መንጋውን የመምራት ሀይሉ ነው፡፡ ከተከተሉት…
Monday, 12 June 2017 06:27

ዜና እረፍት

Written by
Rate this item
(5 votes)
….ሚሊዮን በማለዳ ከእንቅልፉ ነቃ፤ ባለቤቱንና ልጁን እንዳይቀሰቅስ ተጠንቅቆ ኮሽታ ሣያሰማ ከቤት ወጣ፡፡ ……. የመርካቶን ታክሲ ያዘ፤ ዛሬ የሚፈጽማቸውን የዕቃ ግዢ ሰነዶች ገረፍ! ገረፍ! አድርጎ አያቸው፡፡ በጣና ገበያ ቁልቁል ወደ ሲዳሞ ተራ ወረደ፡፡ ገበያተኛው እንደጨረባ ተስካር ይንጫጫሉ፡፡ አማርኛ - ትግርኛ -…
Sunday, 28 May 2017 00:00

በረመዳን ዋዜማ

Written by
Rate this item
(4 votes)
በፋርስ ግዛት በትረ መንግስዋን ጨብጣ ትገዛ የነበረችው ንግስት ሴሬና ያጋጠማት ችግር ለወትሮው ነገስታት የሚጋፈጡት አይነት ችግር አልነበረም፡፡ ህዝቡ በነቂስ ተቃውሞውን ያሰማው ንግስትዋ ባል ስላልነበራት ብቻ ነበር፡፡ባል በሌላት አንመራም፣ ያለው ህዝቡ ብቻ አልነበረም፡፡ መኳንንቱና መሣፍንቱም ጭምር ነበር። ንግስትም ግን ለዚህ ተቃውሞ…
Sunday, 21 May 2017 00:00

ሱስ

Written by
Rate this item
(16 votes)
 በነጭ ሸሚዙ ላይ ጠቆር ያለ ሹራብ ደርቦ …ሱፍ ሱሪ ለብሶ …የሚያብረቀርቅ ቆዳ ጫማ ተጫምቶ፣ ተንቀሳቃሽ ስልኩን ጆሮው ላይ እንደሰካ በኩራት ይራመዳል፡፡“አዎ…. አዎ--- ከስራ እየወጣሁ ነው” “…መገናኘት እንችላለን….”“…..አረ በጣም ናፍቀሽኛል …. እ... እ… እንኳን እንዲህ ለቀናት ተለያይተን ቀርቶ….““ok!.. ok! 12 ሰዓት…
Rate this item
(15 votes)
 እንደ ሀሸንጌ ጫካ ጥቅጥቅ፤ እንደ ራያ ቆላማ መስክ ዝርግት ያለ ነው፡፡ እንደ ብረት ምጣድ የሚፋጅ ደረቱ። አሁን የተኛሁበቱ፡፡ ጣቶቼን በደረት ጸጉሩ ውስጥ ማርመስመስ በሰደድ እሳት በሚቃጠል ደን ውስጥ መግባት ያክል ነው፡፡ አየር በሳበና ባስወጣ ቁጥር እንደ ባንዲራ ቀስ እያለ በሚወጣውና…
Sunday, 07 May 2017 00:00

ቀዩ ቀበቶ

Written by
Rate this item
(2 votes)
የህይወት ትርጉም ምንድን ነው? በሚል ዘወትር እብሰለሰል ነበር፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ህይወት ትርጉም ኖራት አልኖራት የራሷ ጉዳይ! በሚል ማሰቤን እርግፍ አድርጌ ትቼዋለሁ፡፡ በህይወት ውስጥ ያለኝ ሚና የተመልካችነት ከሆነ ሰነባበተ። እናም ለኔ ህይወት ማለት በምድር ላይ ለሚታይ ትርኢት የመግቢያ ትኬት ናት፡፡…