ልብ-ወለድ
ዳልች፤ እንጢጥ ያለ ጥጋበኛ ነው፡፡ ....የሰው ማሳ ገብቶ ሰብል ሲያወድም፤ ሴት ወይም ጉብል ሊከለክለው ከመጣ፣ ቀጥ ያሉ ጆሮዎቹን ወደ ጋማው ልጎ፣ ወደ አባራሪው ይንደረደራል፡፡ . . . እንግዲህ እየጮሁ መሮጥ የአባራሪው ፋንታ ይሆናል፡፡ ደሞ ክፋቱ መንጋውን የመምራት ሀይሉ ነው፡፡ ከተከተሉት…
Read 4347 times
Published in
ልብ-ወለድ
….ሚሊዮን በማለዳ ከእንቅልፉ ነቃ፤ ባለቤቱንና ልጁን እንዳይቀሰቅስ ተጠንቅቆ ኮሽታ ሣያሰማ ከቤት ወጣ፡፡ ……. የመርካቶን ታክሲ ያዘ፤ ዛሬ የሚፈጽማቸውን የዕቃ ግዢ ሰነዶች ገረፍ! ገረፍ! አድርጎ አያቸው፡፡ በጣና ገበያ ቁልቁል ወደ ሲዳሞ ተራ ወረደ፡፡ ገበያተኛው እንደጨረባ ተስካር ይንጫጫሉ፡፡ አማርኛ - ትግርኛ -…
Read 4713 times
Published in
ልብ-ወለድ
በፋርስ ግዛት በትረ መንግስዋን ጨብጣ ትገዛ የነበረችው ንግስት ሴሬና ያጋጠማት ችግር ለወትሮው ነገስታት የሚጋፈጡት አይነት ችግር አልነበረም፡፡ ህዝቡ በነቂስ ተቃውሞውን ያሰማው ንግስትዋ ባል ስላልነበራት ብቻ ነበር፡፡ባል በሌላት አንመራም፣ ያለው ህዝቡ ብቻ አልነበረም፡፡ መኳንንቱና መሣፍንቱም ጭምር ነበር። ንግስትም ግን ለዚህ ተቃውሞ…
Read 4100 times
Published in
ልብ-ወለድ
በነጭ ሸሚዙ ላይ ጠቆር ያለ ሹራብ ደርቦ …ሱፍ ሱሪ ለብሶ …የሚያብረቀርቅ ቆዳ ጫማ ተጫምቶ፣ ተንቀሳቃሽ ስልኩን ጆሮው ላይ እንደሰካ በኩራት ይራመዳል፡፡“አዎ…. አዎ--- ከስራ እየወጣሁ ነው” “…መገናኘት እንችላለን….”“…..አረ በጣም ናፍቀሽኛል …. እ... እ… እንኳን እንዲህ ለቀናት ተለያይተን ቀርቶ….““ok!.. ok! 12 ሰዓት…
Read 5077 times
Published in
ልብ-ወለድ
እንደ ሀሸንጌ ጫካ ጥቅጥቅ፤ እንደ ራያ ቆላማ መስክ ዝርግት ያለ ነው፡፡ እንደ ብረት ምጣድ የሚፋጅ ደረቱ። አሁን የተኛሁበቱ፡፡ ጣቶቼን በደረት ጸጉሩ ውስጥ ማርመስመስ በሰደድ እሳት በሚቃጠል ደን ውስጥ መግባት ያክል ነው፡፡ አየር በሳበና ባስወጣ ቁጥር እንደ ባንዲራ ቀስ እያለ በሚወጣውና…
Read 8326 times
Published in
ልብ-ወለድ
የህይወት ትርጉም ምንድን ነው? በሚል ዘወትር እብሰለሰል ነበር፤ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ ህይወት ትርጉም ኖራት አልኖራት የራሷ ጉዳይ! በሚል ማሰቤን እርግፍ አድርጌ ትቼዋለሁ፡፡ በህይወት ውስጥ ያለኝ ሚና የተመልካችነት ከሆነ ሰነባበተ። እናም ለኔ ህይወት ማለት በምድር ላይ ለሚታይ ትርኢት የመግቢያ ትኬት ናት፡፡…
Read 4172 times
Published in
ልብ-ወለድ