ልብ-ወለድ
. ጳጉሜ ተጋመሰች…ቀኑ ተጋመሰ…“የይቅርታ እርዝመት” የሚል አዲስ አልበሙን ሊለቅ የተዘጋጀው ታዋቂው ድምጻዊ ኪሩቤል፣ ለጋዜጠኛው የገባውን ቃል ሳያፈርስ አልቀረም፡፡ ጋዜጠኛው በረጅሙ ተንፍሶ ሰዓቱን ተመለከተ - 5፡53 ይላል፡፡“ሜሎዲ ካፌ በረንዳ ላይ እንገናኝ” ብሎ የቀጠረው፣ ታዋቂው ድምጻዊ ኪሩቤል ወርቁ ከግማሽ ሰዓት በላይ ዘግይቷል፡፡ከአሁን…
Read 4176 times
Published in
ልብ-ወለድ
ህይወት የገባህና የምታውቀው፤ ያልገባህና የማታውቀው ገጠመኞች ድርድር ናት (life is a series of incidences እንዲሉ) … ዕንቁ ታደሰን ህይወት ምንድን ነው? ብለህ ብትጠይቀው… ያለጥርጥር… “እኔ እንጃ!!” ይልሃል፡፡ እንደሱ ዓይነቱን ሰው ዐዋቂዎች፤ absurd ይሉታል፡፡ የተወለደው ጅጅጋ አካባቢ ነው፡፡… ገጠር ውስጥ፡፡ የተወለደበት…
Read 5499 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሸክሙ ከበደኝ፡፡ የማላውቀው ጓዝ በውስጤ ተንከርፍፎ ተቀምጧል፡፡ እኔ ‹‹እንዲህ›› ብዬ አልጠራውም፤ እርሱም ‹‹እንዲህ›› ብሎ፣ራሱን አይጠራም፡፡ሁለታችንም ያለ ስም ዕዉቂያ፣ ያለ አድራሻ መለዋወጥ የተዋወቅን ወዳጆች ነን፡፡ሲያሰኘን የማናደርገዉ ነገር የለም፡፡ እናወጋለን፣ እንጫወታለን፣ እንላፋለን!ከማውጋቱ በአንዱ ቀን፣ እንዲህ አለኝ - የውስጤ ሸክም፡፡‹‹አቶ ባለ ገላ! ጠንካራ…
Read 5068 times
Published in
ልብ-ወለድ
ዛሬ ስሜታቸው ድብልቅልቅ ብሎ ነው ከአልጋቸው የተነሱት፡፡ ሰሞኑን በጣም ደስ ብሏቸው ነበር የከረሙት፡፡ ሳራ (ያሳደጓት ልጃቸው) ከሁለት ቀን በኋላ ልታገባ ነው፡፡ በዛ ላይ እህቷ ርብቃ፣ የዛኑ ቀን ቅዳሜ፣ የኮሌጅ ትምህርቷን ትመረቃለች፡፡ ከምትማርበት ከተማ ወደነሱ የገጠር ከተማ ዛሬ እንደምትገባ ደውላ ነግራቸዋለች፡፡…
Read 4425 times
Published in
ልብ-ወለድ
ሥራ አስኪያጁ ናቸዉ፤የወቅቱን ዝርዝር የስራ አፈጻጸም ለወሬ መንታፊዎች እያቀበሉ ይገኛሉ፡፡ስለ ሰዉየዉ የስራ ሃላፊነትና የኋላ ታሪክ ወደ መጨረሻ ላይ በዝርዝር እንናገራለን፡፡ አሁን ወደ መግለጫዉ እንለፍ!‹‹ባ’ሁኑ ዓመት፣መስሪያ ቤታችን በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሌቦችን በቁጥጥር ስር አዉሏል፡፡ ‹ሌቦች› ስል፣ያዉ ይገባችኋል ብዬ ነዉ፤‹ሙሰኞች› ላለማለት ፈልጌ…
Read 4048 times
Published in
ልብ-ወለድ
በንዴት የተጻፈ የሚመሥል፣ አልፎ አልፎ የእምባ ጠብታ ምልክቶች ያሉበት ማልከቻ በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት ተቀምጧል፡፡ ፊርማው ሙንጭርጭር ነው፡፡ ብሦት ያለበት ይመስላል፡፡ አንዴ ማመልከቻውን አየና፣ ከዙፋኑ መግቢያ ፊት ከቆመው ሊቀ መልዐክ ወዲህ ያለውን ሚካኤልን ተመለከተ፡፡ ሚካኤል ጦረኛ ነው፡፡ ሦስቱ ሊቀ መላዕክት፣ በስልጣን…
Read 6544 times
Published in
ልብ-ወለድ