ልብ-ወለድ

Tuesday, 04 September 2018 09:33

ከንቱነት!

Written by
Rate this item
(8 votes)
 … ከንቱነት ምስኪንነትራሱን እንደመጥላትእሷንም እንደመጥላት … (ቅዠት … ቅዠት፣ …..ደበበ ሰይፉ)አለምንም እንደመጥላት … (እኔ!)ከእንጦጦ አለቶች ላይ ተቀምጬ እኔንና ጋሙዱን ቀደም አድርጌ አሰብኩ፡፡ የእኔንና የእርሱን የመሰሉ ሰዎች ታሪክ የለንም፡፡ ታሪክ ሳይሆን እንደ ስልቻ ያለፋነውና ረግጠን ያለፍነው ዕድሜ ነው ያለን። ከዚህ ህይወታችንና…
Saturday, 25 August 2018 13:24

ልዕለ ኃይል

Written by
Rate this item
(16 votes)
 የሆነ ቀን፤ በሆነ ምክንያት ድንገት ከመሰሎቹ ተለይቶ ሽቅብ እንደ ሸንበቆ የተመዘዘ ቤት፡፡ ቤቱን ከላይ የሲሚንቶ ወለል፤ ከታች የአቡጀዲ ኮርኒስ የሸፈናቸዉ ወፋፍራም ወራጅ እንጨቶች፣ ላይና ታች አድርገዉ፣ ሁለት ቦታ ከፍለውታል፡፡ አጠቃላይ የቤቱ እርዝማኔ ከአራት ሜትር ያልፋል። በዚህ ሎጋነቱ ምክንያት የታችኛው ቤት…
Rate this item
(6 votes)
 አንድ ቀን አስመራ ስለመሄድ አቅዳለሁ። እቅዴ መንታ ሀሳቦች የያዘ ነው፡፡ እትዬ ዝማምንና ልጆቻቸውን ማግኘት፡፡ እንደ ልማዴ ቀዝቃዛ ፔፕሲዬን እየቀመስኩ ሀሳቤን ማላመጥ እጀምራለሁ፡፡ ድሮ ድሮ የተለመዱ አይነት ሰላማዊ ጦርነቶች ሰፈራችን ነበሩ፡፡… ጓደኛሞቹ!ባደግሁበት ሰፈር፣ በልጅነቴ ጎረቤታችን የነበሩ አቶ ላዕከ የሚባሉ ሰው ነበሩ፣…
Saturday, 11 August 2018 10:56

ውሻው

Written by
Rate this item
(13 votes)
 ሻምበል ባህሩ ገርበብ ብሎ በተከፈተው ፍሬንች ዶር አሻግረው ውጪውን እየተመለከቱ ቁዘማ ላይ ናቸው፡፡ ጥሪ መደበሪያቸው የነበረው ቴሌቪዥን ባይበላሽ ኖሮ፣ ይሄኔ እዚያ ላይ ነበር የሚጣዱት፡፡ ግን ከዚያ ከተረገመ መደበሪያ ማሽን ጋር ከተፋቱ ዓመት ሊሞላቸው ነው፡፡ ፊቱ ላይ ዳንቴሉን ጣል እንዳደረገ፣ እዚያው…
Saturday, 04 August 2018 10:51

ዝምታ

Written by
Rate this item
(14 votes)
 በተውኩት ጎዳና እየተመላለስኩ በረገምኩት ስምሽ መሃላ እያደረኩመተዌን ብምልም፣ መርሳቴን ብምልም እንኳንስ በህይወት ስምሽን ከመጥራት፣ ሞቼ እንኳን አልድንም!***ጠባብ ክፍል ውስጥ በምቹ ወንበሮቹ ላይ ከተቀመጠው ሰውዬ ፊት ለፊት አስቀምጠውኛል። ፊቱ ላይ ጭረት መሳይ ቆሻሻ ነገር ስላየሁ ከፊቱ ላይ ልጠርግለት ብዬ ከመቀመጫዬ ላይ…
Rate this item
(6 votes)
 ቮልፍጋንግ ብሮሸርት (እ.ኤ.አ 1921-1947) ጀርመናዊ ደራሲና ጸሐፌ ተውኔት ነው፡፡ ሥራዎቹ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወቅት በነበረው አምባገነን መንግሥትና ራሱም እዚያ ውስጥ በነበረው አገልግሎት ተፅዕኖ ስር የወደቁ ናቸው። ከጦርነቱ ማብቃት በኋላ የጻፈው “እውጭ በሩ ላይ” የሚለው ቴአትሩ ዝናን አትርፎለታል። የሰብዊነት ጥቄዎችን በፍፁም…