ልብ-ወለድ
Saturday, 08 June 2019 00:00
ለባለሥልጣናት በነፍስ ወከፍ የታደለ መጽሐፍ
Written by ሰሎሞን አበበ ቸኮል (Saache43@yahoo.com)
የአፍሪካ አገሮች ነፃ በወጡ ማግሥት ካሉት የአፍሪካውያን መጻሕፍት አንዱን በአፍሪካ ኀብረት ጉባዔ ሰሞን ለማግኘት መቻል ምን ዓይነት ስሜት ውስጥ እንደሚጨምር አስቡት፡፡ በአሮጌ ተራም ብዙም ከማይገኙት የአፍሪካን ራይተርስ ሲርየስ መጽሐፎች፣ አንድ ሁለቱን እዚሁ አገራችን ውስጥ ታትመው፣ በገበያው ላይ ይገኛሉ፤ “ቲንግስ ፎል…
Read 2437 times
Published in
ልብ-ወለድ
ድሬደዋ በዓመት የተወሰኑ ቀናት ቢዘንብ እንኳ፣ እንደዚህ የከበደና ከተማውን ያጨለመ ዝናብ ታይቶም አይታወቅ፡፡ ሰው ሁሉ ግራ ተጋባ፣ ሀዘንተኛው የሚለው ጠፋው፡፡ አንዳች እርም ነገር ያለበት፣ ጠማማ ሰው ቢሆን - ምናልባት ፈጣሪም ቁጣውን ሊያሳይ ነው ይባል ነበር፡፡ ደግሞስ ድሬዳዋ ገብቶ እኛሁን ሳይነቅል፣…
Read 3059 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ይኸውልሽ እህትሽ ሁሌ እንደምታስቸግረኝ ታውቂያለሽ፡፡ እንድታሳርፊልኝ ደጋግሜ ነግሬሻለሁ፤ የምሬን ነበር፤ አንቺን እንዳይደብርሽ ብዬ ነው፤ ግን፤ ለሌላ አይደለም፤ ግድ እንደሌለኝ ታውቂያለሽ፤ እንኳን ነገር ፈልገውኝ እንዲሁም እንዲያው ነኝ::” “ግን እህቴን;! አልጋዬ ላይ;!” “ምን ሆነሻል;! ሌሎች ሴቶች እንደማወጣ ታውቂያለሽ! እህትሽ መሆኗ ምን ለውጥ…
Read 2937 times
Published in
ልብ-ወለድ
እንደለመደው ጽሁፉን ለጋዜጣ ለመላክ በዚያች አራቷም ጎኗ እኩል በሆነ ካሬ ጠረጴዛው ላይ እየፃፈ ደረስኩኝ፡፡ ሰአቱ ከረፋዱ አምስት ከሩብ ሆኗል፤ ከአልጋው ወርዶ ምንም ስራ እንዳልሰራ ሁኔታው ነግሮኛል.....ከቁምጣ ያልተናነሰ ፓንቱን እንዳደረገ፣ ጃፖኒ ለብሶ ደህና ልምጭ የማታክለውን ክንዱን ገላልጦ፣ በሩ በጠባቡ ገርበብ ብሎ፣…
Read 2999 times
Published in
ልብ-ወለድ
ረሺድ ኢብኒ ዛይድ በኢየሩሳሌም ሰሜናዊ ምስራቅ በምትገኝ መንደር ውስጥ ሶስት ክፍል ያለው የግንብ ቤት የተከራየው ለመላው ነበር፡፡ በ”ኢየሩሳሌም ትሪቡን” ላይ ዋና አምደኛ ሲሆን አብዛኛዎቹ ፅሑፎቹ ፖለቲካና ሃይማኖት ላይ ያነጣጠሩ ነበሩ፡፡ የብዙ ሃይማኖቶች መቀመጫና ማዕከል በሆነችው ኢየሩሳሌም ውስጥ ስለ ሃይማኖትና ፖለቲካ…
Read 3021 times
Published in
ልብ-ወለድ
በእኩለ ለሊት የአባቴን መሰንቆ ከተሰቀለበት ግድግዳ አወረድኩ፡፡ የሟች አባቴን መሰንቆ እንዳነሳ ያስገደደኝ ነገር፣ በዋናነት ለእናቴ ያለኝ ጥላቻ ቢሆንም፤ ዛሬ ጎረቤታችንና የአባቴ አሳዳጊ የነበሩት እትዬ ወለቱ ያሳዩኝ የአባቴ ፎቶ ሌላው ምክንያት ነው፡፡ በፎቶው ላይ አባቴ ከለበሰው የአገር ባህል ልብስና ካጎፈረው ፂሙ…
Read 3689 times
Published in
ልብ-ወለድ