ልብ-ወለድ

Monday, 09 September 2019 11:35

ቅናት!

Written by
Rate this item
(6 votes)
ከስራ መጥቼ መክሰስ እንኳን ሳልበላ ወደ ጥናት ክፍል አመራሁ፡፡ የያዝኩትን ጥቁር ቦርሳ ከጠረጴዛ ላይ አሳረፍኩና መጋረጃውን ገልጬ መስኮቱን ከፈትኩት፡፡ ውጭ ህፃናት የእግር ኳስ ይጫወታሉ፡፡ ሌሎች ጥባጥቢ ያንጠባጥባሉ፡፡ ሌሎች ደግሞ አንድ ጅራፍ እየተቀያየሩ ያጮሃሉ፡፡መጋረጃውን ዘግቼ ጀርባዬን ለመስኮቱ ሰጥቼ፣ እጄን አጣምሬ ቆምኩኝ፡፡…
Saturday, 31 August 2019 13:15

ማልዶ - ሁለት ማለዳ

Written by
Rate this item
(9 votes)
ሙና የትምህርት ክፍለ ጊዜያቸው አልቆ ሲለቀቁ፣ መውጫው በር አካባቢ አገኘችው። በሦስተኛው ክፍለ ጊዜ ላይ ቀድማ የነገረችው ቢሆንም ማስታወሷ ነበር።‹‹እንዳትረሳብኝ ... አማርኛ ከኔ ትሻላለህ ብዬ ነው››‹‹ለመቼ ነው የማደርስልሽ?››አናሳ ዓይኖቿን፣ ቀይ ዳማ ፊቷ ላይ ዓይን የሚገባ ወዛማ አፍንጫዋን ይመለከታል።‹‹ነገውኑ ...››‹‹ቻ ... ው››…
Saturday, 24 August 2019 14:31

ጥላ ፍለጋ

Written by
Rate this item
(3 votes)
 የህይወትን ብርታት ሳውጠነጥን እነሆ ዘመናት ተቆጠሩ፡፡ በርግጥ የዛሬው ስሜቴ ይለያል፡፡ ከምጎነጨው ድራፍት ጋር ተዋህዶ ወደ ውስጤ እየገባ ያለውን የነገር ቋት መረዳት አለመቻሌ ነው፤ ክፋቱ፡፡ የሚለቀቀው ሙዚቃ የራሱ የሆነ ሚና ቢኖረውም፤ ህመሜን የማናር እንጂ የመረጋጋት ሀይል አላጎናፀፈኝም፡፡ የሰው ግርግርም፤ እንዲሁ:: የስሜት…
Saturday, 24 August 2019 14:17

የተማሪው ፀሎት

Written by
Rate this item
(7 votes)
እናቱ ወደ ቤተ ክርስቲያን እንደሄደች ያየው ህፃን፣ ሮጦ መኝታ ቤት ገባና በሩን ዘጋው፡፡ ወዲያው እናቱ ስታደርግ እንዳየው፣ ግድግዳ ላይ ከተለጠፈው የመድሀኒዓለም ምስል ሥር ተንበርክኮ፡- “አንተ የእናቴ አባት ስለሆንክ፣ አያቴ ነህ አይደል? አያት ደሞ ጥሩ ነው…” ዝም ብሎ ምስሉን እያየ መናገር…
Saturday, 17 August 2019 12:52

የቡሄ ትዝታ

Written by
Rate this item
(1 Vote)
የጅራፉን ጩኸት የቤተክርስቲያኑ ዐፀድ እያስተጋባ ሲመልስ መምህሩ፤ “ዝም ብሎ ጅራፍ ገምዶ ማስጮህ ብቻ ዋጋ የለውም፤ ትርጉሙን ማወቅ ያስፈልጋል፡፡” ሲሉ ጓደኞቹም ተያዩ፡፡ ከውጭ ሆኖ የሚያንጣጣው ማን እንደሆነም ያውቁታል፡፡ በላቸው ነው:: ወደ ቤተክርስቲያን ሲገቡ፣ “አልገባም” ብሎ ተጨናንቆ ነው የቀረው፡፡ የጅራፍ ሱስ አለበት::…
Wednesday, 14 August 2019 10:14

ሰበብ

Written by
Rate this item
(8 votes)
ጧት፤ ቡና ጠጥቶ ሊወጣ ሲል፣ የመጨረሻውን ስኒ ቡና ስታቀብለው፤ ‹‹ዋ! ዛሬም ደግሞ ባዶ እጅህን ናና - ትገባታለህ!...” ያለችው ድምፅ ሲከተለው ነበር የዋለው፡። እየሳቀ፤ ‹‹ዛሬ እንኳን የምትወጃትን ይዤ ከተፍ ነው፡፡” ‹‹ይ-ታ-ያ-ላ!››ሽሙጧ ገብቶታል፤ ከያዘች አትለቅም፤ ምክንያት አታውቅም፡። ስራ ቀዝቅዟል፣ ገበያ የለም… ቢሏት…