ልብ-ወለድ

Saturday, 14 December 2019 13:06

ከ20 ዓመት በኋላ

Written by
Rate this item
(3 votes)
የፖሊስ መኮንኑ ጎዳናውን በኩራት መንፈስ አቋርጦ አለፈ፡፡ ግርማ ሞገስ የተሞላበት አረማመዱ፣ ተፈጥሯዊ አኳኋኑ እንጂ ለታይታ ብሎ የሚያደርገው አይደለም፡፡ ሁሌም በዚህ መልኩ ነው ሲጓዝ የኖረው፡፡ ሰውየው ምን እንደሚመስል እያሰበ አልነበረም፡፡ በመንገድ ላይ እሱን የሚያዩት ጥቂት ሰዎች ነበሩ፡፡ ገና ከምሽቱ 4፡00 ሰዓት…
Saturday, 07 December 2019 12:55

የህልሜ መስተዋት

Written by
Rate this item
(9 votes)
መነሻ - ታሪክ(የሳሙኤል ኮልሪጅ “በህልምህ የቀጠፍከውን አበባ፣ጠዋት እጅህ ላይ ብታገኘውስ--” የሚለው ግጥም)ጠዋት ላይ ይመስለኛል - ከቁርስ በፊት:: ሥራ የለኝም፤ የእረፍት ቀን ነው፡፡ ቅዳሜ ወይም እሁድ ሳይሆን አይቀርም፡፡ ከተገዛች ብዙ ዓመታት ያስቆጠረች የእንጨት አልጋዬ ላይ ቁጭ ብያለሁ፤ እያሰብኩ፡፡ እኔ መስተዋቱ ፊት…
Saturday, 30 November 2019 13:47

የውሃ ድር

Written by
Rate this item
(7 votes)
የወረደው እንደተጠበቀ ነው፡፡የኦሪት ልብ እንዳይኖር፡፡ይሔ ህግ ግን … ያልተገደበ ነው … (በእኔ ህሊና) ሰው ያወጣውን ሰው የመጣስ መብት አለው…! ህግ ህግ ሆኖ የሚቀረው ስንስማማበት ብቻ ነው፡፡ ያልተስማሙበት ህግ … የህጉ አካል ነው ከተባለ ሊሆን ይችላል፤ (የሰፈረ) እንጂ የሆነው እንዲሆን የሚሆነው…
Saturday, 23 November 2019 13:23

አደራው

Written by
Rate this item
(4 votes)
ጸጉሬን እየተቆረጥኩ ነው - “ታምሩ የወንዶች ባርበሪ”። ፀጉር አስተካካዩ ወሬ ይዟል፤ ሙግት ብለው ይሻላል፤ ቤቱን ካከራዩት ሠው ጋር። እኔ ግን ትዕግስቴ እየተሟጠጠ ነው።“አረ እባክህ ቶሎ በልልኝ፤ እዚህ ዋልኩ እኮ” አልኩ በብስጭት።መልስ አልሠጠኝም፤ ሙግቱን ቀጥሏል።“ስማ ታምሩ፤ ነግሬሃለሁ። 2000 ብር ከበደኝ ካልክ፣…
Saturday, 16 November 2019 13:01

አዲስ ጐጆ

Written by
Rate this item
(5 votes)
እንደ ወትሮው የቢሮ ሥራ ጨርሶ፣ ታክሲ ተራ ረዥም ሠልፉን ታግሶ፣ ሠፈር ሲደርስ ወደ አትክልትና ፍራፍሬ ቤት ጐራ ብሎ፣ ፌቨን የምትወደውን ጠቃጠቆ ሙዝ ፍለጋ፣ አንድ ሁለት ቤት ረገጠና አገኘ፡፡ ሙዙን አስመዝኖ ወደ ቤቱ በእግሩ ሲያቀጥን፣ አንድ ሁለቴ ስልኳን ሞክሮ እምቢ አለው፡፡…
Saturday, 09 November 2019 12:51

የአንድ ቀን ውሎ

Written by
Rate this item
(5 votes)
ቱምቻ፤ ተፈሪ ኬላ ከተማ ላይ የታወቀ ደላላ ነው፡፡ ወደ ዲላ፣ ይርጋለምና አዲስ አበባ የሚመላለሱትን መኪኖች ያስተናግዳል፡፡ አንዳንዴ እያስቆመ ተሳፋሪ እንዲጭኑ ያደርግና ገንዘብ ይቀበላል፡፡ በዚያ መስመር የሚያልፍ የሕዝብ ማመላለሻ ሰራተኛ ሆኖ ቱምቻን የማያውቅ የለም፡፡ አዳዲሶቹ ከመላመዳቸው በፊት ቢጣሉትም የኋላ ኋላ ወዳጅ…