ልብ-ወለድ

Rate this item
(4 votes)
 "ጓድ ብሬሽቤቭ! የቀረበብዎት ክስ መስከረም 3 ቀን የፖሊስ አባል የሆኑትን ጓድ ዚጂን ጨምሮ የተወደዱና የተከበሩ ያገር ሽማግሌ አልያፓቭ፣ የሰላም አስከባሪው ኦቦ ኤፊሞቭ፣ በምስክርነት በቀረቡት ኢቫኖቭ እና ጋቭሪሎቭ እንዲሁም ሌሎች ስድስት የመንደሩ ነዋሪዎች ላይ ያልተገባ ዘለፋ፤ ከዚያም አልፎ ጉልበት ሁሉ ተጠቅመዋል…
Tuesday, 13 October 2020 14:58

የፍቅር ፀዳሎች

Written by
Rate this item
(5 votes)
 የመስከረም ፀሐይ የዝናቡን ሃይል አሸንፎ ሲወጣ፣ ውበቱም ስሜቱም ደስ ይላል፡፡ ከአዲስነቱ ስሜት ከተስፋው ርችት ጋር ተያይዞ ሁሉ ነገር ይቆነጃል፡፡ ሰማዩ ብሩህ፣ ምድሩ ዐደይ አበባ መስሎ ሲታይ፣ ነፍስን የሚነሽጣት አንዳች ተፈጥሯዊ ሃይል አለ፡፡ ትዝታም ናፍቆትም ደስታም ሰቀቀንም ተቃቅፈው የሚሰነብቱባት ወር ናት፡፡…
Saturday, 10 October 2020 16:15

ከልብ ወለድ ባሻገር

Written by
Rate this item
(6 votes)
 "--አብሮ መቆም ትከሻ መለካካት መስሎናል። ካልተጠፋፋን መኖር የምንችል አይመስልም። ይህ ደሞ ሰላምና ፍቅር በሚሰብኩ የእምነት ተቋሟት ዘንድ ተግባራዊ ሲሆን ትርፉ ተስፋ መቁረጥ ነው። “ሐሰተኛው በእምነት ስም” ይህ ማህበረሰባዊ ችግራችን ላይ የድርሰትን ጠሀይ አውጥቶ በገሀድ እንድንፈታተሽ ፤ በሀቅ እንድንተዛዘብ እድል የፈጠረ…
Thursday, 01 October 2020 12:19

የድንኳኑ ኑሮ

Written by
Rate this item
(5 votes)
 ከላንጋኖ ሀይቅ ወደ ሰሜን መለስ ብሎ የተሠራው ካምፕ፤ ቀን ቀን ስለሚሞቅ ድንኳኖች የተተከሉት የግራር ዛፎችን ጥላ እያደረጉ ነው፡፡ ከዚያ ሌላ ምግብ ማዘጋጃና የተለያዩ ቢሮዎች ከፊሉ በጣውላ ተሠርቷል፡፡ ጐማ ተገጥሞላቸው እንደ ተሳቢ በየሥፍራው እየተሳቡ የሚወሰዱ ቅንጡ ቤቶችም አሉ፡፡ ጉልማና ጓደኞቹ በድሪልንግ…
Saturday, 12 September 2020 15:04

የተጨማደዱት

Written by
Rate this item
(3 votes)
 በሁለት ወራት ልዩነት ውስጥ እግዜር ጨብጦ በዞሮዶባ ሰፈር ስርቻ የጣላቸው ገፀ ባህሪዎች መሃል ሁለቱ ሞቱ፡፡ ከስርቻው ወደ ቁሻሻ መጣያው ቅርጫት ተወረወሩ፡፡ መላው ተስፋ ቆራጭ ማህበረሰብ ደነገጠ። «ተረፍን» የሚሉት ስለ ራሳቸው እጣ-ፈንታ ማሰላሰል ያዙ፡፡ ተጨማድዶ እስከ መጨረሻው መቀጠል አይቻልም፤ መዘርጋት ካቃተው…
Saturday, 29 August 2020 14:45

ማጮለቅ

Written by
Rate this item
(8 votes)
ሰመመን ላይ ነኝ፡፡ ደጋግሞ የሚነካካኝ ጣት መሆኑን ስረዳ አቅጣጫውን ተከትዬ ዞርኩ፡፡ እጮኛዬ ናት፡፡“የኔ ፍቅር ....ንቃ...ንቃ...” በለሆሳስ ድምፅ ጆሮዬ ላይ ተለጥፋ እያቃሰተች ...“ምን ሆነሻል...” ግራ በመጋባት ስሜት ....ሰውነቴ በላብ ተዘፍቋል፡፡ ሰቆቃ የተሞላበት ህልም እያየሁ ነበር -- የቀሰቀሰችኝ፡፡በርግጥ ህልሙ፤ ገዳም ውስጥ በሶስት…