ልብ-ወለድ
ከዕለታት አንድ ቀን ከዚህ ዓለም ሀገራት በአንዱ አንድ ንጉሥ ነበር፡፡ እንደማናቸውም ንጉሦች ይህኛውም ንጉሥ የራሱ ሙዚቀኞች ዳንሰኞች፣ ውሽሞች፣ ባሮች፣ ጫማ ሳሚዎችና የመሳሰሉት ነበሩት፡፡ እንደ መክፈቻ ሥነ ሥርዓቶች ላይ መሳተፍ፣ ወታደራዊ ሰልፍ መመልከት፣ ከሌሎች የተጻፉ ንግግሮችን ማንበብና ጉብኝት ማድረግ ከመሳሰሉ በርካታ…
Read 2503 times
Published in
ልብ-ወለድ
በሃያ ዓመት የጋዜጠኝነት ህይወታቸው እንደዚህ ዜና አስደንግጧቸው አያውቅም፡፡ ከዓመታት በፊት ሀገር ምድሩ አልቅሶ የቀበራቸው የሀገሪቱ ንጉሥ በህይወት ስለመኖራቸው የሚናፈሰው ወሬ በራቸውን አንኳኩቶ ቢሮ ድረስ የገባው ቀጣዩን የጋዜጣቸውን ዕትም የተመለከቱ ጉዳዮችን ከጋዜጠኞቻቸው ጋር ለመነጋገር ስብሰባ በተቀመጡበት ወቅት ነው፡፡ በከተማው ውስጥ እየተወራ…
Read 3375 times
Published in
ልብ-ወለድ
አያሌው ጤነኛ ይሁን ወፈፌነቱን ያለየለት አወዛጋቢ ሰብእና ነበረው፡፡ ግራ ተጋብቶ ግራ ያጋባት ባለቤቱ ትዝታ፣ ጥለው ከሄደች አመታት ተቆጠሩ። ‹‹መሄድዋ ሳይሆን እስካሁን መቆየትዋ ነው የሚገርመው!” “በልጇ ህሩይ ላይ እንዴት ጨከነች›› ያሉም ነበሩ - አዛኝ ቅቤ አንጓች ጎረቤቶቿ፡፡ ህሩይ ለእናቱ ያለው ጥልቅ…
Read 2549 times
Published in
ልብ-ወለድ
ጋዜጠኛ፡- እስቲ ለተመልካቾቻችን ስምህንና የሰራኻቸውን የድርሰት ስራዎች በማስተዋወቅ እንጀምር …. ደራሲው፡- ለቴሌቪዥን ነው እንዴ ኢንተርቪው የምታደርገኝ? … ቃለ መጠይቁ በሬዲዮ የሚተላለፍ መስሎኝ እኮ ነው ቤቴ እንድትመጣ የፈቀድኩልህ፡፡ አስቀድመህ ብትግረኝ ትንሽ መኝታ ክፍሌን አስተካክል አልነበር እንዴ… ለማንኛውም እኔ ራሴን ማስተዋወቅም ሆነ…
Read 2663 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ፀሐፊዎች መተባበር ሳይሆን መወዳደር ነው ባህሪያቸው” እያለው የራሱ ጭንቅላት ከጓደኛው ሂስ ለመቀበል ቤቱ ድረስ ሄደ፡፡ የሄደው ቀጭኗን የኮረኮንች መንገድ ይዞ ነው፡፡ አሁን ግን መንገዷ ኮብል እስቶን ለብሳለች፡፡ ወደ ጓደኛው ሰፈር ከመጣ ብዙ ወራት አልፎታል፡፡ ጓደኛውም እንደሱ ለፅሁፍ ብሎ ሁሉንም አለም…
Read 2580 times
Published in
ልብ-ወለድ
እነሆ የባቢሌ የመሞቻ ቀን ደረሰ፡፡ ደረሰና ተገነዘ፡፡ ወደ ጉድጓድ ተወረወረ፡፡ ከጉድጓድ በስቲያ ምስጥና ጉንዳን በልቶ የተረፈው ነፍሱ ወደ ሚቀጥለው ምዕራፍ ተሰደደ፡፡ የሚቀጥለው ምዕራፍ የሚወሰነው እንደ ሟቹ እምነት ነው፡፡ ባቢሌ ከሞት በኋላ መንግስተ ሰማይ ወይንም መንግስተ ሰይጣን ይኖራል ብሎ የሚያምን በመሆኑ…
Read 3243 times
Published in
ልብ-ወለድ