ልብ-ወለድ
ዚፖራ ነው ስሜ የምትል ልጃገረድ በፈረንጆች ገና ሰሞን ተተዋወቅሁኝ። ከተቀመጥኩበት ሥፍራ ድረስ ሰተት ብላ መጥታ “አንዴ ላነጋግርህ እችል ይሆን?” ስትል ቀለስለስ ብላ ጠየቀችኝ።ምጥን ሰው መሆን የጀመርኩበት ወቅት ስለነበር በአግባብ ከሚያጋጥሙኝ ሴቶች በስተቀር የዓለም ሥራ ፌዝና ጨዋታ የሚሹትን በዘዴ አቅርቤ፣ ርቄ…
Read 2046 times
Published in
ልብ-ወለድ
ምን አሳዘናት?በልቧ ትወድቃለች፤ መንገዱን ብዙ ሰው ይረማመድበታል። ልቧን ይረግጡታል። ብዙ ሃሳብ በውስጧ እየተመላለሰ ያስቃትታታል። “ጣል በእጅ እሰር በፍንጅ” ብላ ሃሳቧን እ’ንዳትጥለው። ሌላ አንዳች ነገር አዕምሮዋ ላይ እንዳታስር፣ ሃሳቧን መጣያ ጥቂት ስፍራ ታጣለች፤ ደግሞም ነገርዬው ቸል የማይባል እንዳልሆነ ጠንቅቃ ታውቃለች፡፡ በእርግጥ…
Read 1789 times
Published in
ልብ-ወለድ
ያው እድለኛም አይደለሁ...ታዋራኛለች! ደፍሬ ስልኳን የጠየኩበት ቀን ትዝ ይለኛል።ልዩ መሆኗ ግልፅ ነው... ድፍረቴ ቀርቶ!“ይሄን ነገሬን ባትወደውስ?” ብዬ መስጋቴ ሌላ ታሪክ ነው! ሰው እንዴት “ድምፄን ባትወደውስ?” ብሎ ይሳቀቃል?እንደው ስንት አይነት ድምፅ ቢኖር ነው?ብቻ እንዳልኩት እድለኛ ነገር ነኝ!የመጀመርያ ቀን ደውዬላት፣ ቆንጆ ድምፅ…
Read 2228 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከመውደዱ ጫካ ውስጥ የጠፋሁ፣ ከፍቅሩ ግርጌ ላይ እንደ ሳር ድንገት በቅዬ በዝምታው ንዳድ የወየብኩ፣ በቸልታው ውስጥ የምደርቅ ብኩን ነኝ። ከጉዳዩ እንደማይጥፈኝ አውቃለሁ። በዝምታ እባጭ ተኮፍሶ፣ እንደ ተራ ነገር ያየኛል። እስሩ አስቀምጦኝ የማይረባ ተልካሻ መፅሐፍ ለመቶኛ ጊዜ ያነባል። እውነቱን በጊዜ ውስጥ…
Read 2126 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከዕለታት አንድ ቀን ከዚህ ዓለም ሀገራት በአንዱ አንድ ንጉሥ ነበር፡፡ እንደማናቸውም ንጉሦች ይህኛውም ንጉሥ የራሱ ሙዚቀኞች ዳንሰኞች፣ ውሽሞች፣ ባሮች፣ ጫማ ሳሚዎችና የመሳሰሉት ነበሩት፡፡ እንደ መክፈቻ ሥነ ሥርዓቶች ላይ መሳተፍ፣ ወታደራዊ ሰልፍ መመልከት፣ ከሌሎች የተጻፉ ንግግሮችን ማንበብና ጉብኝት ማድረግ ከመሳሰሉ በርካታ…
Read 2131 times
Published in
ልብ-ወለድ
“ሳቅ አምርሬ እጠላለሁ፣ ሳቅ ጨለምተኞች ሊበሉት ያሰጡት የማይደርቅ ፍርፋሪ ነው። ሳቅ ከጥርስ አልፎ ሲንጠባጠብ ገላዬን አጣጥቦት የሚወስደው ይመስለኛል። ፍቅረኛዬ ስትለየኝ (ምናልባት) ሰዎች ከንፈራቸውን ከፍ ዝቅ እያደረጉ ከት ብለው ይስቃሉ፡፡ ግጥም ስገጥም ነብሳቸው ከአካላቸው የወለቀባቸው በግጥሜ ይስቃሉ፤ ሞት ትቢያ ሲያስግጠኝ መልአከ…
Read 2395 times
Published in
ልብ-ወለድ