ልብ-ወለድ
አይመስላትም ነበር። እዚያ ዳር ተቀምጣ የምትለምን ልጅ ውብ ከሆነ ፍቅር የወጣች... አይመስላትም ነበር። እነዚያ ጀግና ወንዳዶች ውብቷን ፍለጋ የሚዳክሩ... በጠወለገ ውበቷም እንደሚቀልዱ፣ ያደነቁት ቅናታቸውን መሆኑን አይመስላትም ነበር። ... ፍቅራቸው ከማስመሰል ጭቃ የተላቆጠ ... አይመስላትም ነበር። ሰዎች ማታለልን እንደ ዳዊት እንዲሚደግሙ፣…
Read 2110 times
Published in
ልብ-ወለድ
ከመድከሙ የተነሣ ፊቱ ተጨማድዷል፤ ፊቱም ከመጨማደዱ የተነሣ የግንባሩ ሰምበሮች የተፈተለ ጅራፍ አስመስለውታል። ታክቷል፤ የተጓዘው መንገድ ተጫውቶበት፣ ሰውነቱ ሁሉ ዝሏል፡፡ መኝታ ፍለጋ የሚያንቀዋልላቸው ዐይኖቹ አንድ ግቢ ላይ አረፉ፡፡ በግቢው ውስጥ አንድ አሮጌ የጭቃ ፎቅ ይታያል፡፡ ከሥረኛው ወለል በላይ ሁለት ወለሎች አሉት፡፡…
Read 2095 times
Published in
ልብ-ወለድ
..ሦስት ቀን ሲቀረው....በከፊል ሰመመንና በከፊል ንቃት ውስጥ ባለች መስመር ላይ ሰውነቴ ተንጠልጥላ ባፍንጫዬ የምትገባውን የትራስና ብርድልብስ መአዛ በማለዳ አጣጥማለሁ። እንዲሁ በእንዲሁ ሰአት ሁሌም እንደማደርገው፣ አሁንም አሁንም አስባለሁ። ከአልጋው ላይ የሚመጣው የሚሸተኝ ጠረን የፀጉሯ ቅባት ይሆን? ወይስ ሰውነቷን የምትቀባው ሽቶ? ወይስ....…
Read 2152 times
Published in
ልብ-ወለድ
ጠባቧ ክፍል በሲጋራ ጭስ ታፍናለች፡፡ አንገቱን ወደ ኮርኒሱ ቀና አድርጓል፡፡ ዐይኖቹ በኮርኒሱ ርብራብ ሥር ይመላለሳሉ፡፡ ጥልቅ ሐሳብ ይዟል፡፡ጫፍ ላይ የደረሰውን ሲጋራ በኃይል ሲስበው እሳቱ የእጁን ጣቶች መለብለብ ጀምሮ ነበር፡፡ የጽሕፈት ጠረጴዛውን መሳቢያ መዘዘና የሲጋራ ፓኬት አወጣ። ከሲጋራ ሳንዱቁ አንድ ዘንግ…
Read 2194 times
Published in
ልብ-ወለድ
በጫት ሳቢያ ከሥራ ተባርሬያለሁ፡ የምቅመው ለማንበብ ነው፡፡ ሰሞኑን የሊዮ ቶልስቶይን War and Peace በቶልስቶይ አይነት ተመስጦ እያነበብኩ ነው፡፡የመቃሚያ ብር የለኝም፡፡ እንዳልኩት የምቅመው ለማንበብ ነው፡፡ መቃሚያ ብር ስላልነበረኝ ግን War and Peace ን ሸጬ ወደ ጫት ቤት ሄድኩኝ፡፡እንግዲህ ጫት እዚህ ድረስ…
Read 2457 times
Published in
ልብ-ወለድ
...እስከ መቼ? እላለሁ። "እስከ መቼ እንደዚህ የተደጋገመ ጣዕም አልባ ኑሮ እኖራለሁ፤ እንኖራለን? ሰዎች ይወለዳሉ፤ ሰዎች ይወልዳሉ፤ ሰዎች በምቾትና በአግባብ የማያሳድጉትን ልጅ ይወልዳሉ፤ ሰዎች ይበደላሉ፤ ሰዎች ይበድላሉ፣ ጥፋተኞች የወንጀላቸውን ዋጋ አያገኙም። እንዴት ነው ነገሩ? ይሄን ሁላ እየታገስን የምንኖረው እስከ መቼ ነው?’…
Read 2445 times
Published in
ልብ-ወለድ