ልብ-ወለድ
ባለቤትዋ መምጫው ስለደረሰ ቤትዋን በተለመደው ዐይነት ሁኔታ እንዲቆይ አልፈለገችም። ስለዚህ ሠራተኛ ቀጥራ ቀለም አስቀብታ፣ ግቢውን አስውባ፣ በእንግዳ ሰው ዐይን ለማየት ሞከረች። አንዳች ነገር ቅር አሰኛት። አዲሱ ቴሌቪዥን፣ የመጽሐፍት መደርደሪያው፣ ሌሎችም የሳሎን ዕቃዎች ብዙ አያስጠሉም፡፡ ሶፋዎቹ ግን ልብዋን አላሳረፉትም፡፡ ቤቱ ቀለም…
Read 2641 times
Published in
ልብ-ወለድ
ስለዚህ የባንክ ቤት ሹም ለመናገር ብዙ አይከብደንም፡፡ ምክንያቱም አሳምረን ስለምናውቀው ነው፡፡ ይህ የባንክ ቤት ሹም፤ ቀኑን በሙሉ የራሱ ያልሆነ ብር ሲቆጥር ይውላል፡፡ ደሞዙ ግን ከእጅ ወደ አፍ የሆነ፣ ኑሮውን ለመግፋት እንኳን የማይበቃው እንደሆነ ይታወቃል፡፡ ሶስት ጓደኞች አሉት፡፡ አንደኛው የእስልምና እምነት…
Read 2177 times
Published in
ልብ-ወለድ
ወርቃማው ህግ 1 - የተቸገረን (ሁሉ!) እርዳ !?ወርቃማው ህግ የገባት አንድ ባኪ የምንላት ዝንጀሮ ነበረችን፡፡ አንድ ቀን የምትኖርበት አካባቢ በጎርፍ ተጥለቀለቀ አሉ፡፡ ሜዳዎቹም፣ ጫካዎቹም ተጥለቀለቁ፡፡ ባኪም ከአንድ ዛፍ አናት ተንጠላጥላ ወጣችና ቁጭ አለች፡፡ በዚያች ቅጽበት ከውሃ ውስጥ አንዲት አሳ ትጮህ…
Read 2407 times
Published in
ልብ-ወለድ
በአንድ በውል በማይታወቅ ጊዜ ነግሶ የነበረው የኢትዮጵያ ንጉስ አራተኛ፤ በቤተ መንግስቱ ውስጥ መኳንንቱንና የጦር አዛዦቹን ሰብስቦ፣ ትልቅ የእራት ግብዣ ደግሶ ነበር፡፡ ምግቡ ተትረፍርፎ፣ መጠጡም በገፍ ይቀርብ ነበር፡፡ እጅግ በጣም ውድ የሆነ ወይን ጠጅ እየተንቆረቆረ ሲቀዳ፣ ደናግል ወጣት ልጃገረዶች፣ በወርቅና በአልማዝ…
Read 2846 times
Published in
ልብ-ወለድ
የጓደኛዬ ጓደኛ ነው፡፡ ባህርዳር መጥቶ ተዋወቅን። በጓደኛችን ግብዣ ነው የመጣው፡፡ ለነገሩ ለጉብኝት ነው አልኩኝ እንጂ የተጋበዘው ጓደኛው የሚኖረውን ጥሩ ኑሮ (የሚባል) አይቶ ሄዶ የትውልድ ቦታው እንዲያወራ ነው፡፡እኔ እንደዛ ነው የገባኝ፡፡ በጣም ፈጣን ነው፡፡ የጥቁር ቆንጆ ነው፡፡ (አንድ ጓደኛዬ ወንድ ቆንጆ…
Read 3437 times
Published in
ልብ-ወለድ
ልሒድ ልሒድ አለች ወደ ህልሟ ኬላስጋ ሐር ልብሷን ነብሴ አውልቃ ጥላ …. (ተይ አይሆንም ነብሴ፣ ደበበ ሰይፉ! … 1992)***ክራውን ሻይነስ ታውቃላችሁ! (ካላወቃችሁ ላጫውታችሁ እፈልጋለሁ፡፡)***ጨዋታ -1ትናንትና ማታ ሲደብረኝና ጭንቀት አናቴ ላይ ሲወጣ፣ ከፊት ለፊቴ እንደ እንቅፋት ሁልጊዜ ከሚያጋጥመኝ ዶዶ ባር ዘው…
Read 2413 times
Published in
ልብ-ወለድ