ዜና
በንግድ ትርኢትና የተለያዩ ገጽታዎች ባሏቸው የመዝናኛ ዝግጅቶች ለ12 ቀናት የሚካሄደው “ሚሊኒየም የገና ገጸ በረከት” ፌስቲቫልና ኤክስፖ በመጪው ሳምንት ቅዳሜ ይከፈታል፡፡ የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማኅበርም በቀጣዮቹ 12 ቀናት፣ የተመሠረተበትን 80ኛ ዓመት በተለያዩ ዝግጅቶች እንደሚያከብር የፌስቲቫሉ አዘጋጅ ኮሚቴ ሰብሳቢ አቶ ዳዊት ውብሸት…
Read 1944 times
Published in
ዜና
• 10.12 ሚሊዮን ለረሃብ አደጋ የተጋለጡ ተረጂዎች• 7.9 ሚሊዮን ከጥር እስከ ሰኔ ድረስ ድጋፍ የሚሹ ችግረኞች በድርቅ ሳቢያ ለረሃብ የተጋለጡ ኢትዮጵያዊያን ከአስር ሚሊዮን በላይ እንደሆነ በመጥቀስ በይፋ የእርዳታ ጥሪ የቀረበ ሲሆን፤ የተረጂዎች ጠቅላላ ቁጥር 18 ሚሊዮን እንደደረሰ ተገለፀ፡፡ የድርቁ አደጋ…
Read 4648 times
Published in
ዜና
- በኦሮሚያና በጐንደር የደረሱ ጉዳቶች በገለልተኛ አካል እንዲጣራ አሳስበዋል- “ከህዝቡ ጋር መግባባት ሳይፈጠር ማስተር ፕላኑ አይተገበርም” የክልሉ ፕሬዚዳንት ከማስተር ፕላኑ ጋር በተያያዘ የሚነሱ ጥያቄዎችን መንግስት እያስተናገደ ያለበው አግባብ ትክክል አለመሆኑን የገለፁ ተቃዋሚ ፓርቲዎች፤ በኦሮሚያ ከተፈጠረው ተቃውሞ እንዲሁም፣ በጐንደር ማረሚያ ቤት…
Read 9228 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 December 2015 11:07
ግብጽ በግድቡ ዙሪያ አለማቀፍ ሽምግልና ለመጠየቅ ጊዜው ገና ነው አለች
Written by Administrator
የግብጽ የመስኖ ሚኒስትር ሆሳም ሞጋዚ ኢትዮጵያ በመገንባት ላይ ያለችውን አወዛጋቢውን የታላቁ ህዳሴ ግድብ በተመለከተ አለማቀፍ ሽምግልናን እንደአማራጭ ለመውሰድ ጊዜው ገና ነው ማለታቸውን አሃራም ኦንላይን የተባለው የአገሪቱ ድረገጽ ዘገበ፡፡ግብጽ የግድቡ መሰራት ወደተፋሰሱ አገራት የሚደርሰውን የውሃ መጠን በከፍተኛ ሁኔታ ይቀንሰዋል በሚል ስጋቷን…
Read 5431 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 December 2015 11:03
የኩላሊት በጐ አድራጐት ድርጅት የባንክ ሂሳቦች እንዳይንቀሳቀሱ ታግደዋል
Written by ማህሌት ኪዳነወልድ
የተሰበሰበው ገንዘብ ለታለመለት ዓላማ እየዋለ አይደለም የሚል ጥቆማ ደርሶናል (ኤጀንሲው) የኩላሊት እጥበት በጐ አድራጐት ድርጅት የዳሽንና የንግድ ባንክ ሂሳቦች እንዳይንቀሳቀሱ ማገዱን የበጐ አድራጐት ድርጅቶች ማህበራት ኤጀንሲ ጠቁሞ የባንክ ሂሳቦቹ የታገዱት የተሰበሰበው ገንዘብ ለታለመለት ዓላማ እየዋለ አይደለም የሚል ጥቆማ ስለደረሰን ለማጣራት…
Read 4247 times
Published in
ዜና
ፀረ ሙስና ኮሚሽን፤ ጉዳዩ እኔ ጋ አልደረሰም ብሏል ለኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (ኢቢሲ) 50ኛ ዓመት በዓል ማድመቂያ የተመደበው 9 ሚሊዮን ብር፤ ሰሞኑን በትችት ሲያወዛግብ የሰነበተ ሲሆን፤ ገንዘቡ ወደ 3 ሚሊዮን ብር መቀነሱ ታወቀ፡፡ ከኢቢሲ ጋር የ9 ሚ. ብር ውል የተፈራረመው የአቶ…
Read 6467 times
Published in
ዜና