ዜና
ሮተሪ ክለብ በአዲስ አበባ የተቋቋመበትን የ25ኛ ዓመት በዓል ዛሬ ያከብራል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጥናትና ምርምር ማዕከል በሚከበረው በዚሁ በዓል ላይ የክለቡ አባላት፣ በጐ ፈቃደኞችና ታዋቂ ሰዎች ይገኙበታል ተብሏል፡፡ እ.ኤ.አ ፌቡራሪ 23 ቀን 1905 ዓ.ም በቺካጐ የተቋቋመው ሮተሪ ክለብ፤ በአሁኑ ወቅት…
Read 1785 times
Published in
ዜና
“ማስተር ፕላኑን ህዝቡ እንደማይቀበለው ተረጋግጧል” - ኦህዴድ ማስተር ፕላኑ ተግባራዊ እንዳይሆን የተሰረዘው ህዝቡ እንደማይቀበለው በውይይት በመረጋገጡ መሆኑን የኦህዴድ ማዕከላዊ ኮሚቴ ፅ/ቤት የገለፀ ሲሆን ተቃዋሚዎች በበኩላቸው፤ ማስተር ፕላኑ መሰረዝ ያለበት በም/ቤት እንጂ በፓርቲ ውሳኔ አይደለም ብለዋል፡፡ የኦሮሚያ ክልልን የሚያስተዳድረው የኦህዴድ ማዕከላዊ…
Read 5893 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 January 2016 09:59
ከአገሪቱ የሚዲያ ተቋማት ግማሽ ያህሉ በመገናኛ ብዙሃን ም/ቤት ምስረታ አልተገኙም
Written by አለማየሁ አንበሴ
ከአገሪቱ የሚዲያ ተቋማት ግማሽ ያህሉ በመገናኛ ብዙኃን ም/ቤት ምስረታ ላይ ያልተሳተፉ ሲሆን ከክልል የመንግስት መገናኛ ብዙኃን አንዱ ብቻ ነው የተሳተፈው፡፡ ሁለት የጋዜጠኛ ማህበራትም በምስረታው ያልተሳተፉ ሲሆን አንደኛው ማህበር “ለብዙ ዓመት የደከምንበትን አጀንዳ ተነጥቀናል” ሲል ቅሬታ አሰምቷል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ የጋዜጠኞች ህብረት…
Read 4674 times
Published in
ዜና
Saturday, 16 January 2016 09:58
አለማቀፉ ማህበረሰብ ለድርቁ እርዳታ እንዲለግስ “ሴቭ ዘ ችልድረን” ጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በኢሊኖ ምክንያት በኢትዮጵያ የተከሰተው ድርቅ አሰቃቂ ገጽታን እየተላበሰ መምጣቱን በመጠቆም አለማቀፍ ማህበረሰብ የእርዳታ እጁን እንዲዘረጋ “ሴፍ ዘ ችልድረን” የተሰኘው ግብረ ሰናይ ድርጅት ጥሪ አቀረበ፡፡ የህፃናት አድን ድርጅቱ ከፍተኛ አመራሮች ድርቁ በተከሰተባቸው አፋርና አማራ ክልሎች ለሁለት ቀናት ጉብኝት ያደረጉ ሲሆን መንግስት…
Read 1856 times
Published in
ዜና
• ከዩኒቨርስቲው ጋር የተፈራረሙት የደብረ ሊባኖስ ገዳም አስተዳዳሪ ከሥራቸው ታግደው ነበር• ሐዋርድ ያዘጋጀው ውል የባለቤትነት መብትን ይነፍጋል• ቤተ ክርስቲያኒቱ የምትቀበለው ውል እንዲዘጋጅ ትዕዛዝ ተሰጥቷል “እውነት እና አገልግሎት” ተቋማዊ ብሂሉና መፈክሩ ነው፡፡ በተለይ፣ ለጥቁሮች በሚሰጠው የከፍተኛ ትምህርት ዕድልና አስተምሮ በሚያወጣቸው ጥቁር…
Read 7423 times
Published in
ዜና
የሙከራ ስርጭቱን በናይል ሳት 11595 ጀምሯል መቀመጫውን በኬንያ ያደረገውና በኢትዮጵያውያን ባለሃብቶች የተቋቋመው “ናሁ ቲቪ” የተሰኘ የሳተላይት ቴሌቪዥን ጣቢያ በመጪው የካቲት ወር መደበኛ የ24 ሰዓት ስርጭቱን እንደሚጀምር አስታወቀ፡፡ከትላንት በስቲያ ቦሌ በሚገኘው ጎልደን ቱሊፕ ሆቴል በተከናወነው የጣቢያው ይፋ የምረቃ ስነስርዓትና ጋዜጣዊ መግለጫ…
Read 10502 times
Published in
ዜና