ዜና

Rate this item
(31 votes)
እስካሁን የተደረገው እርዳታ በጣም አነስተኛ ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ማርያም ደሳለኝ፤ በድርቁ ለተጎዱ ዜጎች ተጨማሪ አስቸኳይ የምግብ እርዳታ እንዲያደርጉ ለአለማቀፉ ማህበረሰብና ለለጋሽ ተቋማት ከትናንት በስቲያ ጥሪ ማቅረባቸውን አሶሼትድ ፕሬስ ዘገበ፡፡ጠቅላይ ሚኒስትር ሃይለ ማርያም ከአሶሼትድ ፕሬስ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ፣…
Rate this item
(33 votes)
የአውሮፓ ኤምባሲዎች ከፓርቲ መሪዎች ጋር በሚያካሂዱት ውይይት፤ የሰማያዊ ፓርቲ መሪ ኢ/ር ይልቃል ጌትነት፣ በቅርቡ የተከሰቱ ግጭቶችንና ወቅታዊ ጉዳዮችን በመጥቀስ ኢትዮጵያ መስቀለኛ መንገድ ላይ መሆኗን እንደተናገሩ ገለፁ፡፡የአውሮፓ ህብረት ልዑክ ምክትል ኃላፊን ጨምሮ የእንግሊዝ፣ የጀርመን፣ የፈረንሳይና የሌሎች የአውሮፓ አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች፣ በሀገሪቱ ወቅታዊ…
Saturday, 19 March 2016 10:58

አዳማ ስጋት ውስጥ ሰነበተች

Written by
Rate this item
(24 votes)
- በዩኒቨርሲቲው ጀኔሬተር ፈንድቶ በተነሳ ቃጠሎ ትምህርት ተቋርጧል- ህገወጥ ተብለው 250 ቤቶች ሲፈርሱ ከፖሊስ ጋር ግጭት ተከስቷል አዳማ (ናዝሬት) ከተማ ላይ፣ የስጋት መንፈስ ሲያንዣብብባት ሰንብቷል፤ የዩኒቨርስቲ ትምህርት ተቋርጦ በርካቶች ወደየትውልድ አካባቢያቸው ተመልሰዋል፡፡ በከተማዋ አንድ ዳርቻ ህገወጥ ናቸው የተባሉ ቤቶች ለማፍረስ…
Rate this item
(17 votes)
የሾፌሮች ጥፋት ወይስ የመኪኖች ብልሽት? የመንጃ ፈቃድ አሰጣጥ መዝረክረኩስ? በአዲስ አበባ ከሰሞኑ 24 ሰዎችን ለሞትና ለአካል ጉዳት የዳረጉ ሦስት አሰቃቂ የመኪና አደጋዎች ሳቢያ በሾፌሮች ብቃትና ስነ ምግባር እንዲሁም በመኪኖች የቴክኒክ ምርመራና በመንጃ ፍቃድ አሰጣጥ ላይ የሚነሱ ጥያቄዎች በርክተዋል፡፡ ባለፈው ሃሙስ…
Rate this item
(6 votes)
ግንባታው ግማሽ ሚሊዮን ሰዎችን ለርሃብ አጋልጧል ብሏል አለማቀፉ የመብት ተሟጋች ተቋም “ሰርቫይቫል ኢንተርናሽናል” የጣሊያኑ ሳሊኒ ኮንስትራክሽን ኩባንያ በገነባው የግልገል ጊቤ 3 የሃይል ማመንጫ ግድብ ሳቢያ በኢትዮጵያና በኬንያ የሚኖሩ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ህልውና ለከፋ አደጋ አጋልጧል በሚል የኢኮኖሚ ትብብርና ልማት…
Rate this item
(8 votes)
በሀገሪቱ የተለያዩ ቦታዎች የተከሰተው ግጭት አሳሳቢ ደረጃ ላይ መድረሱን ያመለከተው የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) ሁኔታው ከቁጥጥር ውጪ ከመሆኑ በፊት መንግስት ሃገራዊ የውይይት መድረክ በአስቸኳይ እንዲያዘጋጅ ጠየቀ፡፡ ፓርቲው በሁለት ሃገራዊ ጉዳዮች ላይ የአቋም መግለጫ ያወጣ ሲሆን፤ በተለይ በኦሮሚያ ክልል የተቀሰቀሰውን ተቃውሞና…