ዜና
ጋበር የበጎ አድራጎት ድርጅት የፊታችን እሁድ ነሐሴ 21 ቀን 2015 ዓ.ም ከቀኑ 7፡30 ጀምሮ በኮከብ አዳራሽ ባዘጋጀው ታላቅ የባህልና የልማት ሲምፖዚየም ላይ የኧዣ ጉራጌ ተወላጆች በሙሉ እንዲገኙለት ጥሪ አስተላለፈ፡፡ የጋበር በጎ አድራጎት ድርጅት የቦርድ አመራሮች ዛሬ ከቀኑ 7፡30 ላይ በደሳለኝ…
Read 1164 times
Published in
ዜና
Sunday, 20 August 2023 19:53
አትሌት ሰለሞን ባረጋ በወንዶች 10 ሺ ሜትር 3ኛ ሆኖ በማጠናቀቅ ለሀገሩ
Written by Administrator
በ19ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በወንዶች 10 ሺህ ሜትር የፍጻሜ ውድድር በሰለሞን ባረጋ የነሀስ ሜዳሊያ አግኝታለች። የወርቅ ሜዳሊያውን ኡጋንዳ ብሩን ደግሞ ኬንያ ወስደዋል።በሪሁ አረጋዊ አራተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል።
Read 1277 times
Published in
ዜና
Saturday, 19 August 2023 21:12
በሴቶች 10 ሺህ ሜትር ውድድር ኢትዮጵያ የወርቅ፣ የብር እና የነሃስ ሜዳሊያ አሸነፈች
Written by Administrator
በ2023ቱ የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የ10,000 ሜትር ፍፃሜ ውድድር ኢትዮጵያዊያን አትሌቶች ለሀገራችን የመጀመሪያ ሜዳልያ ተከታትለው በመግባት ማስመዝገብ ችለዋል።ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ጉዳፍ ፀጋዬ ውድድሩን በበላይነት ስታጠናቅቅ ለተሰንበት ግደይ ሁለተኛ እጅጋየሁ ታዬ ሶስተኛ ደረጃን ይዘው ማጠናቀቅ ችለዋል።
Read 1418 times
Published in
ዜና
Saturday, 19 August 2023 21:10
መንግስት በአማራ ክልል ለተፈጠረው ችግር መፍትሄ ከመስጠት ይልቅ በሃይል ለመፍታት ሞክሯል - ተቀዋሚ ፓርቲዎች
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
ከተበተኑት የአማራ ክልል ልዩ ሃይል አባላት መካከል አብዛኛዎቹ ታጣቂ ቡድኑን ተቀላቅለዋል በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ሳቢያ የሚካሄዱ የጅምላ እስሮች ተበራክተዋል በከተማዋ በተለያዩ ት/ቤቶች ውስጥ የታሰሩ ሰዎች መኖራቸውን የሰላም ሚኒስትሩ ተናግረዋልበመዲናዋ የሚካሄዱ እስሮች በከተማዋ አስተዳደር የሚፈፀሙ ናቸው ተብሏልመንግስት በአማራ ክልል ለተከሰተው የፀጥታ…
Read 1308 times
Published in
ዜና
ተፋላሚ ወገኖች ግጭቱን አቁመው ወደ ንግግር እንዲገቡም ጠይቋል- በክልሉ የተከሰተው ግጭት በሰላማዊ መንገድ እንዲቋጭ ኢሰመኮ የተለያዩ የእምነት ተቋማት አሳሰቡ። በአማራ ክልል በመከላከያ ሰራዊትና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል የተፈጠረውና የብዙዎችን ህይወት የቀጠፈው ግጭት በእጅጉ እንዳሳሰበውና ተፋላሚ ወገኖች ግጭቱን በአስቸኳይ አቁመው የሰላማዊ ዜጎችን…
Read 1154 times
Published in
ዜና
Saturday, 19 August 2023 21:07
ዳሽን ባንክ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው አለም አቀፍ ቨርቹዋል ካርድ አስተዋወቀ
Written by Administrator
አዳዲስ ቴክሎጂዎችን ቀድሞ በማስተዋወቅና “ምንጊዜም አንድ እርምጃ ቀዳሚ” በሚለው መሪ ቃሉ የሚታወቀው ዳሽን ባንክ፣ በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነውን ለውጪ ተጓዦች የሚያገለግል ዓለም አቀፍ ቨርቹዋል የመገበያያ ካርድ ከማስተር ካርድ ጋር በመተባበር አስተዋወቀ።ካርዱ እስከዛሬ ከተለመደውና በስም ከሚታተመው የፕላስቲክ ካርድ የተለየና በሰማያዊ መደብ የተዘጋጀ…
Read 1172 times
Published in
ዜና