ዜና

Rate this item
(1 Vote)
 በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ መሰረት 23 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለው ምርመራ እየተጣራባቸው እንደሚገኝ፣ የጠቅላይ መምሪያ ዕዝ አስታወቀ።የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትሩ ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) በወቅታዊ ሁኔታ ዙሪያ በሰጡት መግለጫ፣ የአስቸኳይ ጊዜ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ከተቋቋመ ጊዜ ጀምሮ ያከናወናቸውን የመጀመሪያ ምዕራፍ ተግባራት መገምገሙን…
Rate this item
(5 votes)
- የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር የፌደራል መንግስት ጣልቃ እንዲገባ በይፋ ጠይቀዋል - የሚኒስትሮች ም/ቤት በክልሎ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ እንዲታወጅ ወስኗል- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ጎንደርና ላሊበላ የሚያደርገዉን በረራ አቋርጧል- እንግሊዝና ስፔን ዜጎቻቸው ወደ አማራ ክልል እንዳይጓዙ አስጠንቅቀዋል ለወራት በተለያዩ የአማራ ክልል…
Rate this item
(0 votes)
በደቡብ ክልል ጋሞ ዞን 2ሺ ካ.ሜ መሬት ወስዶ በሙዝ እርሻ፣ በግመል እንዲሁም በበግና ከብት እርባታ ላይ መሰማራቱን የሚገልጸው ኦልግሪን አግሮ ኢንዱስትሪ ኃላ. የተ. የግል ማህበር፣ በዞኑ ባለው የአስተዳደር በደል ሳቢያ ሃብት ንብረቱ እየተዘረፈበት መሆኑን አስታውቋል፡፡ የጋሞ ዞን አስተዳደር በበኩሉ፣ በኦልግሪን…
Rate this item
(2 votes)
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ትላንት ምሽት በአማራ ክልል ያለውን አሳሳቢ የጸጥታ ሁኔታ በተመለከተ ባወጣው መግለጫ በአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ወቅትም ሰብአዊ መብቶች ሊከበሩና ለሰላማዊ ውይይት ቅድሚያ ሊሰጥ እንደሚገባ አሳስቧል፤ ኮሚሽኑ ከሚያዝያወር 2015 ዓ.ም ጀምሮ እየተባባሰ የመጣውን የአማራ ክልል የትጥቅ ግጭትና…
Rate this item
(5 votes)
• ሆስፒታሉ በ34 ሚ. ብር የተከፈለ ካፒታል የተመሰረተ ሲሆን፤ በአጠቃላይ 2.5 ቢ. ብር ይፈጃል• በመጀመሪያዎቹ 30 ቀናት አክሲዮን የሚገዙ ሁሉ፣ የመሥራች አባልነት መብት ያገኛሉ ተብሏልበ17 የህክምና መሥራች አባላት የተመሰረተው ሐመር ተርሸሪ ሆስፒታል አ.ማ፣ ከመጪው ነሐሴ 1 ቀን ጀምሮ የአክስዮን ሽያጭ…
Rate this item
(1 Vote)
 - ውሳኔው ያልተጠበቀና ድንገተኛ ነው ተብሏል የአማራ ክልል ፕሬዚዳንት ዶ/ር ይልቃል ከፋለ፤ የፀጥታ ጉዳዮች አማካሪያቸውን ከሃላፊነት ማንሳታቸውን ምንጮች ጠቆሙ። ከጸጥታ ጉዳዮች አማካሪው በተጨማሪ የክልሉ የሰላምና ጸጥታ ቢሮ ምክትል ሃላፊም ከሃላፊነታቸው ተነስተዋል።በያዝነው ሳምንት መጀመሪያ በክልሉ ፕሬዚዳንት ዶ/ር ይልቃል ከፋለ ፊርማ በወጣው…