ዜና
ዓለም አቀፍ የስታርትአፕ ሽልማት በአዲስ አበባ ይካሄዳልዓለም አቀፍ የስታርትአፕ ሽልማት ጉባዔ በአዲስ አበባ በሳይንስ ሙዚየም ከጥቅምት 14-16/2016 ይካሄዳል።በጉባዔው ከ300 በላይ አህጉርና አለም አቀፍ የቴክኖሎጂ ፈጠራ ባለቤቶች ይወዳደራሉ። ጉባዔውን አስመልክተው የስራና ክህሎት ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል ለመገናኛ ብዙሃን መግለጫ ሰጥተዋል።ሚኒስትሯ በመግለጫቸው…
Read 1716 times
Published in
ዜና
Saturday, 21 October 2023 19:48
USAID እና WFP ሰብአዊ እርዳታቸውን ሙሉ በሙሉ ከመንግስት ተሣትፎ ውጪ ሊያደርጉ ነው
Written by መታሠቢያ ካሣዬ
የአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (USAID ) እና የአለም ምግብ ድርጅት (WFP)፤ በጦርነትና ሌሎች ተፈጥሮአዊ አደጋዎች ምክንያት ከመኖሪያቸው ተሰደው በመጠለያ ጣቢያዎች ውስጥ ለተጠለሉ ስደተኞች የሚሰጡትን ሰብአዊ ርዳታ ሙሉ በሙሉ ከኢትዮጵያ መንግሥት ውጪ በሆኑ አካላት እንደሚያሰራጩ ተነገረ። ሁለቱ የእርዳታ ድርጅቶች የሚሰጡትን ሰብአዊ እርዳታ…
Read 1829 times
Published in
ዜና
Saturday, 21 October 2023 19:48
ኢትዮጵያ ያቀረበችውን የወደብ ባለቤትነት ጥያቄ እነ ጅቡቲ ውድቅ አደረጉት
Written by Administrator
“ጥያቄው አገሪቱ ከአጎራባቾቿ ጋር ያለትን የቆየ ቁርሾ እንደመቀስቀስ ይቆጠራል” ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ሰሞኑን ለጎረቤት ሀገራት ያቀረቡትን የወደብ ባለቤትነት ድርድር ጉዳዪ የሚመለከታቸው ሁሉም አገራት ውድቅ አደረጉት ። ኤርትራ ጅቡቲና ሱማሊያ የጠቅላይ ሚኒስትሩን ጥያቄ እንደማይቀበሉ ይፋ አድርገዋል ። የወደብ ባለቤትነት ጥያቄው…
Read 1731 times
Published in
ዜና
Saturday, 21 October 2023 19:24
ኬኒያ በአልሸባብ አባልነትና በከፍተኛ የሽብር ወንጀል ጠርጥሬዋለሁ ያለችውን ኢትዮጵያዊ እያደነች ነው
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
ኬንያ በቅርቡ በወደብ ከተማዋ ላሙ ላይ ከተፈጸሙ ጥቃቶች ጀርባ እጁ አሉበት ያለችውን ጃንጋሌ ሁቴይባ የተሠኘውን ኢትዮጵያዊ እያደነች ነው ። የአልሸባብ አባል በመሆን ፈንጂዎች በተለያዩ የአገሪቱ መንገዶች ላይ በማጥመድ እና በላሙ-ዊቱ-ጋርሰን ጎዳና ላይ ሠላማዊ ሰዎችን በመግደል የሽብር ወንጀል ተጠርጥሮ ከሚታደነው ኢትዮጵያዊ…
Read 1232 times
Published in
ዜና
Friday, 20 October 2023 09:14
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቻይና ሻንጋይ የያንግሻን ወደብ ጉብኝት
Written by Administrator
Read 1406 times
Published in
ዜና
ካቻ የተሰኘ የዲጂታል ፋይናንሲንግ ሰርቪስ የግል ክፍያ ሰነድ አውጪ በመሆን አገልግሎቱን በይፋ አስጀምሯል። በኢትዮጵያ የመጀመሪያው ነው የተባለው አገልግሎቱ ከብሔራዊ ባንክ የአገልግሎት ፈቃድ ያገኘ እና የሞባይል የገንዘብ ዝውውርና ሌሎች የፋይናንስ አገልግሎቶችን በተለያየ ደረጃና አማራጮች ያካተተ መሆኑ ታውቋል። ይህን ተከትሎ በካቻና በተለያዩ…
Read 1256 times
Published in
ዜና