ዜና
ከአንድ መቶ ሰማኒያ ስምንት ሺ በላይ ባለ አክሲዮኖችን ቤተሰብ ያደረገ ባንክ ነው፡፡ ከስምንት ቢሊዮን ብር በላይ የተመዘገበና ስድስት ቢለዮን ብር የተከፈለ ካፒታል ወደ ምስረታ እየገሰገሰ የሚገኘው አማራ ባንክ፤ በነገው ዕለት ከፍተኛ የመንግስት ኃላፊዎች፣ ታዋቂ ሰዎች፣ የባንክ አደራጆችና ባለአክሲዮኖች በተገኙበት የመስራች…
Read 4917 times
Published in
ዜና
በኦነግ በኩል በምርጫው ላለመሳተፍ ሁለት ምክንያቶች ቀርበዋል በምርጫው ለመሳተፍ ውሳኔ ላይ ያልደረሱት ኦፌኮ እና ኦነግ እስካሁን እጩ ተወዳዳሪዎችን እንዳላስመዘገቡ ለማወቅ የተቻለ ሲሆን ኦፌኮ በበኩሉ ጥያቄዎቼ ካተመለሱ በምርጫው አልሳተፍም ብሏል።የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) እጩዎችን ላስመዘገበው የአመራር አባላቱ በመታሰራቸው እንዲሁም ጽ/ቤቶቻቸው በመዘጋታቸው…
Read 13881 times
Published in
ዜና
የሙዚቃ ኮንሰርቶች -- ነፃ ትራንስፖርት የአደባባይ ትዕይንቶች---- በዘንድሮ በምርጫ የሚሳተፉ የፖለቲካ ድርጅቶች አዳዲስ የምርጫ ቅስቀሳና ራስን የማስተዋወቂያ መንገዶችን እየተከተሉ ነው።የሚበራ አምፖልን ምልክቱ ያደረገውና ሰሞኑን በጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አማካኝነት የምርጫ መወዳደሪያ ምልክቱንና ማኒፌስቶውን ያስተዋወቀው ብልጽግና ፓርቲ፤ ሰዎች በነፃ የሚታደሙባቸው የሙዚቃ…
Read 13483 times
Published in
ዜና
ከትናንት በስቲያ ከትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ጋር በጽ/ቤታቸው የተወያዩት ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ፤ በክልሉ ዘላቂ ሰላም ለማምጣትና ትግራይን መልሶ ለመገንባት ሁሉም ኢትዮጵያዊ ድጋፍ እንዲያደርግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡ከክልሉ አመራሮች ጋር በትግራይ መልሶ ግንባታ፣ በሰብአዊ መብት ጥብቃና ለዜጎች በሚቀርብ የምግብና ሌሎች ድጋፎች ዙሪያ…
Read 12861 times
Published in
ዜና
Sunday, 21 February 2021 16:54
ኢዜማ በቢሾፍቱ በተገደሉት አመራሩ ጉዳይ የከተማዋ የመንግስት ሃላፊዎች ላይ ምርመራ እንዲደረግ ጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ለሟች የሀውልት ማቆሚያ ቦታ ይሰጠኝ ብሏል የክልሉ የብልጽግና ሃላፊዎች ግድያውን እንዲያወግዙ ተጠይቋል መንግስት በጥይት ተደብድበው ለተገደሉት የኢዜማ አመራር አባሉ አቶ ግርማ ሞገስ ፍትህ እንዲሰጠው እንደሚሻ ያስታወቀው ኢዜማ፤ ቀደም ሲል በሟች ላይ ማስፈራሪያና ዛቻ ሲሰነዝሩ የነበሩ የመንግስት ሃላፊዎች የምርመራው አካል እንዲሆኑ…
Read 12970 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 February 2021 00:00
ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አንድነቷ የተጠበቀች ኢትዮጵያን ማየት እንደሚመኙ ተናገሩ
Written by አለማየሁ አንበሴ
“ህወኃት በዚህ መልኩ ጦርነት መጀመሩ ፍፁም ዕብደት ነው” - ኢሣያስ አፈወርቂ (የኤርትራ ፕሬዝዳንት አሁንም በኢትዮጵያ ካለው ብሔር ተኮር ግጭት ዋነኛው ምንጭ ህወኃት ነው ያሉት የኤርትራ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፤ በደርግ መውደቅ ማግስት ክልሎች በብሔር መደራጀታቸውንና አንቀጽ 39 የመገንጠል መብት መደንገጉን በተመለከተ…
Read 10895 times
Published in
ዜና