ዜና
በዘንድሮ የአዲስ አመት የበአል ግብይት በአብዛኞቹ መሠረታዊ ሸቀጦች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ የታየ ሲሆን የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታስቲክስ በበኩሉ፤ የሸቀጦች የዋጋ ግሽበት ወደ ሁለት አሃዝ ማሻቀቡን አስታውቋል፡፡የበአል የሸቀጦችን ዋጋ ለመቃኘት ተዘዋውረን በተመለከትናቸው የአቃቂ የቁም እንስሳት መሸጫ የግብይት ማዕከል፣ የሣሪስ ገበያና የመሿለኪያ…
Read 6495 times
Published in
ዜና
· የቤተ ክህነት የብዙኃን መገናኛ ድርጅት: “ፕሮግራሙን አላውቀውም፤” አለ · “የቤተ ክርስቲያኒቱን የቴሌቪዥን ጣቢያ መጠቀም ስላልቻልን ወደ ሌላ ሔድን” · “እያስተማርን መጥተናል፤ እንቀጥላለን፤ልዩ ፈቃድ አይጠበቅብንም፤” · “ቅዱስነታቸው፥ የራሳቸውን ፕሮግራም ይጀምሩ፤ብለዋል፤” ማኅበረ ቅዱሳን፣ ከነገ በስቲያ የዘመን መለወጫ ዕለት፣በአሌፍ የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ…
Read 7454 times
Published in
ዜና
Monday, 11 September 2017 00:00
በኢሬቻ በአል ላይ ህይወታቸው ላለፈ ዜጎች የቆመውን ሃውልት ኦፌኮ እቃወማለሁ አለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ባለፈው ዓመት መስከረም 22 ቀን 2009 ዓ.ም በኢሬቻ በዓል ላይ ህይወታቸው ላለፈ ዜጎች መታሰቢያ በሚል በክልሉ መንግሥት የቆመው ሃውልትና የተገነባው ፓርክ ከቦታው እንዲነሳ ጠየቀ፡፡ “ሟቾችን ለማስታወስ ሲባል የመታሰቢያ ፓርክ ተገቢ ባልሆነ ቦታ ተገቢ…
Read 4073 times
Published in
ዜና
የአማራና የትግራይ ክልልን ሲያወዛግቡ ነበር በተባሉት የፀገዴ እና የጠገዴ ወረዳዎች መካከል የድንበር ማካለል ስምምነት መፈጸሙ ተገለጸ፡፡ የሁለቱ ክልል ፕሬዚዳንቶች አቶ ገዱ አንዳርጋቸውና አቶ አባይ ወልዱ፤በጠገዴ ወረዳ በምትገኘው ቅርቃር ከተማ ተገኝተው ስምምነቱን እንደፈጸሙ ታውቋል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ለረጅም ዓመታት ሲያወዛግቡ ነበር የተባሉት…
Read 5943 times
Published in
ዜና
ከኢህአዴግ ጋር በድርድር ላይ ከሚገኙ ተቃዋሚዎች መካከል መኢአድ እና ኢዴፓን ጨምሮ 12 ፓርቲዎች በጋራ ተወካዮች ለመደራደርተስማምተዋል፡፡ ፓርቲዎቹ ከትናንት በስቲያ በሰጡት መግለጫ፤ አንድ ዓይነት የመደራደሪያ አጀንዳዎችን በጋራ ቀርፀው ለአደራዳሪው አካል ማስገባታቸውን ጠቁመዋል፡፡ ለድርድሩ በጋራ ለመቅረብ የተስማሙት ፓርቲዎች፡- የመላው ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት…
Read 1267 times
Published in
ዜና
አንጋፋው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት፤ ከጀርመኑ ሙልባወር ኩባንያ ጋር በመተባበር የስማርት ካርድ ህትመት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ ማተሚያ ቤቱ ከዚህ ቀደም ሚስጥራዊ ህትመቶችን በወረቀትና በቀለም ቴክኖሎጂ ያከናውን እንደነበር የጠቆሙት የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ተካ አባዲ፤ በዓለማቀፍ ደረጃ በአብዛኛው ሚስጥራዊ ህትመቶች…
Read 1841 times
Published in
ዜና