ዜና

Rate this item
(5 votes)
 በዘንድሮ የአዲስ አመት የበአል ግብይት በአብዛኞቹ መሠረታዊ ሸቀጦች ላይ ከፍተኛ የዋጋ ጭማሪ የታየ ሲሆን የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታስቲክስ በበኩሉ፤ የሸቀጦች የዋጋ ግሽበት ወደ ሁለት አሃዝ ማሻቀቡን አስታውቋል፡፡የበአል የሸቀጦችን ዋጋ ለመቃኘት ተዘዋውረን በተመለከትናቸው የአቃቂ የቁም እንስሳት መሸጫ የግብይት ማዕከል፣ የሣሪስ ገበያና የመሿለኪያ…
Rate this item
(7 votes)
· የቤተ ክህነት የብዙኃን መገናኛ ድርጅት: “ፕሮግራሙን አላውቀውም፤” አለ · “የቤተ ክርስቲያኒቱን የቴሌቪዥን ጣቢያ መጠቀም ስላልቻልን ወደ ሌላ ሔድን” · “እያስተማርን መጥተናል፤ እንቀጥላለን፤ልዩ ፈቃድ አይጠበቅብንም፤” · “ቅዱስነታቸው፥ የራሳቸውን ፕሮግራም ይጀምሩ፤ብለዋል፤” ማኅበረ ቅዱሳን፣ ከነገ በስቲያ የዘመን መለወጫ ዕለት፣በአሌፍ የቴሌቪዥን ጣቢያ ላይ…
Rate this item
(0 votes)
የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ)፤ በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ባለፈው ዓመት መስከረም 22 ቀን 2009 ዓ.ም በኢሬቻ በዓል ላይ ህይወታቸው ላለፈ ዜጎች መታሰቢያ በሚል በክልሉ መንግሥት የቆመው ሃውልትና የተገነባው ፓርክ ከቦታው እንዲነሳ ጠየቀ፡፡ “ሟቾችን ለማስታወስ ሲባል የመታሰቢያ ፓርክ ተገቢ ባልሆነ ቦታ ተገቢ…
Rate this item
(14 votes)
 የአማራና የትግራይ ክልልን ሲያወዛግቡ ነበር በተባሉት የፀገዴ እና የጠገዴ ወረዳዎች መካከል የድንበር ማካለል ስምምነት መፈጸሙ ተገለጸ፡፡ የሁለቱ ክልል ፕሬዚዳንቶች አቶ ገዱ አንዳርጋቸውና አቶ አባይ ወልዱ፤በጠገዴ ወረዳ በምትገኘው ቅርቃር ከተማ ተገኝተው ስምምነቱን እንደፈጸሙ ታውቋል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ለረጅም ዓመታት ሲያወዛግቡ ነበር የተባሉት…
Rate this item
(0 votes)
ከኢህአዴግ ጋር በድርድር ላይ ከሚገኙ ተቃዋሚዎች መካከል መኢአድ እና ኢዴፓን ጨምሮ 12 ፓርቲዎች በጋራ ተወካዮች ለመደራደርተስማምተዋል፡፡ ፓርቲዎቹ ከትናንት በስቲያ በሰጡት መግለጫ፤ አንድ ዓይነት የመደራደሪያ አጀንዳዎችን በጋራ ቀርፀው ለአደራዳሪው አካል ማስገባታቸውን ጠቁመዋል፡፡ ለድርድሩ በጋራ ለመቅረብ የተስማሙት ፓርቲዎች፡- የመላው ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት…
Rate this item
(0 votes)
አንጋፋው ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት፤ ከጀርመኑ ሙልባወር ኩባንያ ጋር በመተባበር የስማርት ካርድ ህትመት ሊጀምር መሆኑን አስታወቀ፡፡ ማተሚያ ቤቱ ከዚህ ቀደም ሚስጥራዊ ህትመቶችን በወረቀትና በቀለም ቴክኖሎጂ ያከናውን እንደነበር የጠቆሙት የድርጅቱ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ተካ አባዲ፤ በዓለማቀፍ ደረጃ በአብዛኛው ሚስጥራዊ ህትመቶች…