ዜና
በደቡብ ክልል በተፈጠረ በግጭትና የታጠቁ ሃይሎች በሰነዘሩት ጥቃት በዚህ ሣምንት ብቻ የ14 ሰዎች ህይወት መቀጠፉ ታውቋል፡፡ በደቡብ ክልል ቴፒ ከተማ ከትናንት በስቲያ ሐሙስ በተቀሰቀሰ ግጭት የ10 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ፣ የኦነግ ታጣቂዎች በአማሮ ወረዳ በፈፀሙት ጥቃት ደግሞ የአራት ሰዎች ህይወት መጥፋቱን…
Read 6641 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 February 2019 14:41
በድሬደዋ ተቃውሞና ግጭት ምክንያት አመራሮችን ጨምሮ ከ3 መቶ በላይ ሰዎች ታስረዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
በጅግጅጋ ያለው አለመረጋጋት በነዋሪዎች ላይ ስጋት ፈጥሯል በተቃውሞና ግጭት ውስጥ የሰነበተችው የድሬደዋ ከተማ ከማክሰኞ ጀምሮ ወደ መረጋጋት እየተመለሰች ሲሆን በጅግጅጋ በየጊዜው የሚያጋጥመው ግጭት በነዋሪዎች ላይ ስጋት መፍጠሩን የአካባቢው ነዋሪዎች ለአዲስ አድማስ ተናግረዋል፡፡ በድሬደዋ ከተማ ከጥር 13 ቀን 2011 ዓ.ም ጀምሮ…
Read 1059 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 February 2019 14:41
ዜና ዕረፍት የአፈ - ጉባዔ ዳዊት ዮሐንስና የሻምበል ለገሠ አስፋው የቀብር ሥነሥርዓት ተፈፀመ
Written by Administrator
በ1987 የኢፌዴሪ ህገመንግስት ሲረቀቅ ወሳኝ ሚና የነበራቸው የመጀመሪያው የኢህአዴግ ዘመን መንግስት አፈጉባኤ ዳዊት ዮሐንስ የቀብር ስነሥርዓት ዛሬ ይፈፀማል፡፡ ሃገራቸውን በአፈ ጉባኤነትና አምባሳደርነት ያገለገሉት ዳዊት ዮሐንስ፤ የኢትዮጵያ የሽግግር መንግስት ሐምሌ 17 ቀን 1983 ዓ.ም ሲመሠረት በህግ ቋሚ ኮሚቴና በህገ መንግስት አርቃቂ…
Read 1409 times
Published in
ዜና
- “የአቶ በረከት መታሰር የለውጥ ኃይሉ የህግ ማስከበር ሂደቱን ወደፊት እየገፋበት መሆኑን አመላካች ነው” - ፕ/ር መረራ ጉዲና - “የእነ አቶ በረከት መታሰር ፖለቲካዊ ይዘት ያለው ነው - አቶ ጌታቸው ረዳ - አሁን ብዙዎች ጥሩ አየር መተንፈስ ይችላሉ” - አና…
Read 11262 times
Published in
ዜና
የኦነግና የመንግሥት (ኦዴፓ) እርቅ የበለጠ ሊጠናከር እንደሚገባው የተገለፀ ሲሆን በአባገዳዎች የሚመራው 71 አባላት ያሉት የአፈፃፀም ኮሚቴ ከትናንት በስቲያ ስራውን በይፋ ጀምሯል፡፡ ሁለቱ አካላት እርቅ የፈፀሙበት የሽምግልናና የአባገዳዎች የእርቅ ስነ ስርአት ሂደት በሃገሪቱ ያሉ ሌሎች መሰል ችግሮችን ለመፍታት ሊውል እንደሚገባው የገለፁት…
Read 5600 times
Published in
ዜና
Monday, 28 January 2019 00:00
በሶማሌ ክልል ፕሬዚዳንት ላይ “መፈንቅለ ስልጣን” ለማድረግ ሞክረዋል የተባሉ 6 አመራሮች ተባረሩ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በድሬደዋ የተቀላቀለውን ግጭት ተከትሎ 84 ተጠርጣሪዎች ታስረዋል ከሰሞኑ በምስራቅ ኢትዮጵያ የጅግጅጋ እና ድሬደዋ የተከሰተውን አለመረጋጋት ተከትሎ የሶማሌ ክልል መንግስት 6 ከፍተኛ አመራሮን ከስልጣን ያባረረ ሲሆን የድሬደዋ አስተዳደር ደግሞ 84 የወንጀል ተጠርጣሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉ ታውቋል፡፡ በሶማሌ ክልል/ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፋ…
Read 6284 times
Published in
ዜና