ዜና
ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ የአንድ ቀን ውሏቸው ምን ይመስላል? ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ግንቦት 29 ቀን 2011 ዓ.ም፡፡ ከጠዋቱ 3፡00 ጀምሮ በጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽ/ቤት የመሰብሰቢያ አዳራሽ ከመላ ሀገሪቱ ከተውጣጡ 3ሺህ ያህል አቃቢያን ህግና ጠበቆች ጋር ለውይይት ተቀመጡ፡፡ በውይይታቸውም ጠበቆችና አቃቢያን…
Read 6789 times
Published in
ዜና
“አገሪቱ ዲሞክራሲያዊ ትሆናለች አትሆንም የሚለው ገና ያልጠራ ጉዳይ ነው” - ፕ/ር ብርሃኑ ነጋ የኢዜማ መሪዎች በአሜሪካ የተለያዩ ግዛቶች የድጋፍና ገቢ ማሰባሰቢያ ስብሰባዎችን እያካሄዱ ሲሆን ፓርቲው በሃገር ውስጥ መነሻቸውን አዲስ አበባ ያደረጉ የልኡካን ቡድኖችን በአምስት የሃገሪቱ አቅጣጫዎች አሰማርቷል፡፡ ባለፈው ሳምንት ወደ…
Read 6394 times
Published in
ዜና
ግብረሠዶማውያን ኢትዮጵያን እንጐበኛለን ማለታቸው ማህበረሰቡን ያስቆጣ ሲሆን የሀገሪቱ የሃይማኖት ተቋማት ግብረ ሰዶማውያን ኢትዮጵያን መርገጥ አይችሉም መንግስት ህግ ያስከብር አቋሙን ከወዲሁ ያሳውቅ ብለዋል፡፡ ጐብኚዎቹ ትኩረት ያደረጉበት የላሊበላ ቤተክርስቲያን አስተዳደር በበኩሉ በፈጣሪ ጽዩፍ የሆነውን ድርጊት ፈፃሚ ግብረሰዶማውያንን ተቀብሎ አላስተናግድም፤ ስለአካባቢው ለሚደርስባቸው ጉዳትም…
Read 6122 times
Published in
ዜና
Saturday, 08 June 2019 00:00
በአክሱም ዩኒቨርስቲ በተገደለው ተማሪ የተጠረጠሩ 10 ተማሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ
Written by Administrator
ሰሞኑን በአክሱም ዩኒቨርስቲ በተማሪዎች መካከል በተፈጠረ ግጭት አንድ ተማሪ ህይወቱ ማለፉ የሚታወቅ ሲሆን፤ ከተማሪው ግድያ ጋር በተያያዘ 10 ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ሥር ውለው በፖሊስ ምርመራ እየተደረገባቸው ነው:: በደብረ ማርቆስ ዩኒቨርስቲ በተከሰተ ግጭት አንድ ተማሪ መሞቱን ተከትሎ ከግንቦት 19 ቀን 2011 ዓ.ም…
Read 6180 times
Published in
ዜና
የምርጫ 97” ቀውስን ተከትሎ፣ ሰኔ 1 ቀን 1997 ዓ.ም በአዲስ አበባ፣ በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች የተገደሉ የመብት ጠያቂ ሰማዕታትን የሚዘክር መርሃ ግብር፣ ምሁራንና ታዋቂ ሰዎች በተገኙበት ዛሬ ጠዋት በመኢአድ ቢሮ ይካሄዳል፡፡ ይህን “ዝክረ ሰማዕታት” ያዘጋጁት የመላ ኢትዮጵያውያን አንድነት ድርጅት (መኢአድ) እና…
Read 5781 times
Published in
ዜና
ከ6 ወር በኋላ “ሸገር ዳቦ”ን ለገበያ ያቀርባል በሰዓት 80ሺህ ዳቦ የማምረት አቅም ያለው የዳቦ ፋብሪካ ግንባታ የመሠረት ድንጋይ የተጣለ ሲሆን ፋብሪካው ከ6 ወር በኋላ ሲጠናቀቅ፣ “ሸገር ዳቦ” እያመረተ ለገበያ ያቀርባል ተብሏል፡፡ የፋብሪካውን ግንባታ የሚድሮክ ቴክኖሎጂ ግሩፕ አባል የሆነው ሆራይዘን ፕላንቴሽን…
Read 1489 times
Published in
ዜና