ዜና
ከ26ሺ በላይ ሰዎች በበሽታው እንደሚሞቱ ተገምቷል በአገራችን የኮቪድ - 19 ወረርሺኝ ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይደርሳል ተብሎ የሚጠበቀው በመጪው ህዳር ወር ላይ እንደሚሆን የተጠቆመ ሲሆን ከ8.5 ሚሊዮን በላይ ሰዎች በበሽታው እንደሚያዙና ከ26ሺ በላይ የሚሆኑ በቫይረሱ ህይወታቸውን እንደሚያጡ አንድ ጥናት አመለከተ፡፡ የህብረተሰብ…
Read 19473 times
Published in
ዜና
በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት ከ25 ሚሊዮን በላይ ኢትዮጵያውያን ለእርዳታ ጠባቂነት መዳረጋቸውን የአለም የምግብ ፕሮግራም አስታወቀ፡፡ከዚህ ቀደም በድርቅና በተለያዩ ተፈጥሮአዊ ምክንያቶች 15 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን እርዳታ ጠባቂ እንደነበሩ ያወሳው ሪፖርቱ፤ ተጨማሪ 10 ሚሊዮን ኢትዮጵያውያን በኮቪድ ወረርሽኝ ምክንያት የሰው እጅ ጠባቂ ሆነዋል ብሏል፡፡በከተማ በዋናነት…
Read 8319 times
Published in
ዜና
የወረርሽኙን ጉዳት ለመቀነስ መንግስት ባስተላለፈው የምህረትና የግብር አከፋፈል ውሳኔ እንዳንጠቀም ተደርገናል ሲሉ ግብር ከፋዮች ቅሬታ አቀረቡ፡፡ “ተለዋጭ መመሪያ መጥቷል“፤ ”ወረፋ ሳይደርሳችሁ ቀነ-ገደቡ አልፏል” በሚል ሳይስተናገዱ መቅረታቸውን ተናግረዋል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር የሥራ ሃላፊዎች በበኩላቸው፤ “አብዛኛውን ግብር ከፋይ ለማስተናገድ ችለናል፡፡ በወረፋ ያልደረሳቸው ቢኖሩም፣…
Read 8465 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 June 2020 14:08
በመጪዎቹ 2 ሳምንታት የበሽታው ስርጭት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይደርሳል የሚል ስጋት አለ
Written by መታሰቢያ ካሣዬ
- በአንድ ሣምንት ብቻ ከ900 በላይ ሰዎች በቫይረሱ ተይዘዋል - 49 የጤና ባለሙያዎችና 16 የሆስፒታል ሠራተኞች በቫይረሱ ተይዘዋል በመጪዎቹ ሁለት ሣምንታት የኮቪድ -19 ወረርሽኝ ስርጭት ከፍተኛ ደረጃ ላይ ይደርሳል የሚል ስጋት መኖሩን የህክምና ባለሙያዎች ጠቁመዋል፡፡ ህብረተሰቡ በሽታውን ለመከላከል በሚወሰዱ እርምጃዎች…
Read 9442 times
Published in
ዜና
በፌደራል መንግስትና በትግራይ ክልል ገዥ ፓርቲ (ህወኃት) መካከል የተፈጠረው የፖለቲካ መካረር በአስቸኳይ ውይይት እንዲፈታ በትግራይ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጠየቁ፡፡ በፌደራል መንግስትና በትግራይ ክልል ገዥ ፓርቲ መካከል እየተፈጠሩ ያሉ የፖለቲካ ልዩነቶችና መካረሮች ሀገሪቱን ወደ ግጭት ውስጥ ሊያስገባ ይችላል የሚል ስጋት እንዳላቸው…
Read 23118 times
Published in
ዜና
የመንግሥት አመራሮችና ተሿሚዎች እስከ ሰኔ 30 ቀን 2012 ዓ.ም ያላቸውን የሀብት መጠን እንዲያስመዘግቡ የፌደራል የሥነ ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡ ከወረዳ ሃላፊዎች ጀምሮ ጠ/ሚኒስትሩ ድረስ ያሉ ሁሉም የመንግሥት ሹመኞች ከእነ ባለቤታቸው ንብረታቸውን ማስመዝገብ እንዳለባቸው በሕግ መደንገጉን ያስታወሰው ኮሚሽኑ፤ ሁሉም…
Read 12142 times
Published in
ዜና