ዜና
Saturday, 18 July 2020 15:35
በኢትዮጵያ ከኮሮና የበለጠ ረሃብ የበርካቶችን ህይወት ሊቀጥፍ ይችላል - ኦክስፋም
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
• 10 የዓለም አገራት በኮሮና ሳቢያ ለከፋ ረሃብ ይጋለጣሉ • መንግስታት የረሃብ አደጋን ለመቆጣጠር አፋጣኝ እርምጃን መውሰድ አለባቸው የኮሮና ወረርሽኝ ባስከተለው ቀውስ ሣቢያ በዓለማችን የከፋ ረሃብ እንደሚከሰት የጠቆመው ኦክስፋም፤ ኢትዮጵያን ጨምሮ ሌሎች 10 አገራት በከፋ ረሃብ ምክንያት ለአደጋ እንደሚጋለጡ አስታውቋል፡፡ድርጅቱ…
Read 691 times
Published in
ዜና
ከፊል ንብረቱ ተዘርፎ፤ የተቀረው በእሳት ወድሟል የባሌ አርማ በመባል የሚታወቀውና ለጎባ ከተማ የመጀመሪያ የሆነው ይልማ አምሳ ሆቴል፤ ሰሞኑን በተፈጠረው ሁከትና ግርግር እንደተዘረፈና በእሳት ቃጠሎ እንደወደመ ለማወቅ ተችሏል፡፡ ሆቴሉ የወደመዉ የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳን ግድያ ተከትሎ በተነሳ ረብሻና ግርግር እንደሆነ የሆቴሉ ዋና…
Read 1230 times
Published in
ዜና
• ግድያውን ያስፈፀመው “ኦነግ ሸኔ” ነው ተብሏል • ሦስተኛው ተጠርጣሪ በፖሊስ እየታደነ ነው • "ከዚህ በኋላ ብጥብጥና አመፅ ማካሄድ የማይሞከር ነው" የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ሶስት ተጠርጣሪ ገዳዮች ተለይተው የታወቁ ሲሆን ሁለቱ በቁጥጥር ስር ሲውሉ ሶስተኛው በፖሊስ እየታደነ ነው፤ ግድያውን ያስፈጸመውም…
Read 871 times
Published in
ዜና
Saturday, 11 July 2020 00:00
በሻሸመኔ ከተፈጸመው ግድያና ውድመት ጋር በተያያዘ የከተማው ከንቲባና የፀጥታ ሃላፊው ታስረዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
• በተፈጠረው ሁከትና ግርግር 229 ሰዎች ተገድለዋል • ሻሸመኔ 50 ዓመት ወደ ኋላ ተመልሳለች - ነዋሪዎች • ከ4ሺህ በላይ ተጠርጣሪዎች ታስረዋል ተብሏል በሰሞኑ ሁከትና ግርግር ከፍተኛ ጥፋትና ውድመት የደረሰባት የሻሸመኔ ከተማ ከንቲባ አቶ ተማም ሁሴንና የጸጥታ ቢሮ ኃላፊው አቶ ናደው…
Read 957 times
Published in
ዜና
የፖለቲካ ፓርቲ መሪዎች፣ ምሁራንና ሚዲያ ላይ የሚሰሩ አገርን ወደ ለየለት ትርምስና ብጥብጥ የሚከት የአመፅ ጥሪ ከማቅረብ እንዲቆጠቡ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ጥሪ አቀረበ፡፡የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶ/ር ዳንኤል በቀለ ከአዲስ አድማስ ጋዜጣ ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባደረጉት ቃለ ምልልስ ባስተላለፉት መልዕክት፤ በሀገር…
Read 651 times
Published in
ዜና
በሰሞኑ ሁከትና ግርግር የተጠረጠሩ ናቸው ተብሏል የአርቲስት ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያን ተከትሎ ከተፈጠረው ሁከትና ግርግር ጋር ተያይዞ 12 የሚደርሱ የተፎካካሪ ፓርቲ አመራሮች መታሰራቸው ታውቋል፡፡በተፈጠረው ሁከትና ግርግር ለሰዎች ህይወት መጥፋትና ለንብረት ውድመት ምክንያት ናችሁ እንዲሁም የሁከቱ ቀጥተኛ ተሳታፊ ናችሁ ተብለው የተጠረጠሩ የአራት…
Read 768 times
Published in
ዜና