ዜና

Rate this item
(0 votes)
ከተመሰረተ ከሶስት አስርት ዓመታት በላይ ያስቆጠረውና እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ የመድረክ አባል ፓርቲ የነበረው የሲዳማ አርነት ንቀናቄ (ሲአን) እና የብልፅግና ፓርቲ የሲዳማ ክልል ፅ/ቤት ቅንጅት መፍጠራቸውን አስታውቀዋል፡፡ ሁለቱ የፖለቲካ ድርጅቶች ከሃምሌ 2012 ጀምሮ እንዴት በክልሉ ጉዳዮች ላይ በጋራ እንደሚሰሩ ሲነጋገሩ…
Rate this item
(0 votes)
በትግራይ የተካሄደውን “የህግ ማስከበር ዘመቻ” ተከትሎ በአክሱም ከተማ ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት መፈጸሙን በቀዳሚ ሪፖርቱ ያስታወቀው የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከ100 በላይ ሰላማዊ ሰዎች መገደላቸውን ያስታወቀ ሲሆን የጸጥታ ሃይሎች ያልተመጣጠነ ሃይል እንዳይጠቀሙ አሳስቧል።ኮሚሽኑ ከየካቲት 20 እስከ 26 ቀን 2013…
Rate this item
(1 Vote)
• ሴናተር ክሩስ ኩንስ ከጠ/ሚ ዶ/ር አቢይ አህመድ ጋር ይወያያሉ። • አሜሪካ ለትግራይ ክልል የ52 ሚሊዮን ዶላር ድጋፍ አድርጋለች። አሜሪካ በትግራይ ክልል ተካሄደ የተባለውን “የዘር ማጽዳት” ጉዳይ አስመልክቶ ከጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር ዐቢይ አህመድ ጋር የሚነጋገር ልዩ መልዕክተኛዋን ወደ ኢትዮጵያ የላከች…
Rate this item
(4 votes)
• የመንግስትና የግል ጤና ተቋማት በህሙማን ተጨናንቀዋል • የኦክስጅንና ቬንትሌተር እጥረት በከፍተኛ መጠን አጋጥሟል ተባለ • “አዳዲስ አይነት የኮቪድ-19 ቫይረሶች ገብተው ይሆናል” ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአገራችን በኮቪድ-19 የሚያዙ ሰዎች ቁጥር ከዕለት ዕለት አስደንጋጭ በሚባል ደረጃ እየጨመረ መምጣቱን የጤና ሚኒስቴር ያስታወቀ…
Rate this item
(1 Vote)
ከህወኃት ቡድን ጋር ተባብረው ነፍጥ ላነሱ አካላትና በወንጀል ለሚፈለጉ የህወኃት ወታደራዊና ፖለቲካዊ አመራሮች መንግስት ለመጨረሻ ጊዜ በሰላም እጅቸውን እንዲሰጡና ወደ ሰላማዊ ኑሮአቸው እንዲመለሱ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የሰላም ጥሪ አቀረበ፡፡የጠቅላይ ሚኒስትር ፅ/ቤት ትናንትን ከሠአት “ከህገወጡ የህወኃት ቡድን ጋር ለተባበሩ አካላት ከመንግስት…
Rate this item
(0 votes)
 ሶስት የሚዲያ ተቋማትን ጨምሮ 11 ድርጅቶች የዘንድሮ ምርጫ የክርክር መድረኮችን እንዲያዘጋጁ መመረጣቸውን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ አስታውቋል፡፡ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የዘንድሮ ምርጫ የክርክር መድረኮችን በብቃት የሚችሉ ተቋማት እንዲያመለክቱ ባወጣው ማስታወቂያ መሰረት፤ 5 የሚዲያ ተቋማትን ጨምሮ 23 ድርጅቶች ማመልከቻ ያስገቡ ሲሆን ከእነዚህም መካከል…