ዜና
በትግራይ በተካሄደው የህግ ማስከበር ዘመቻ የጦር ወንጀል ሳይፈጸም አይቀርም የሚል ጥርጣሬ እንዳለው የገለፀው የተባበሩት መንግስታት ሰብአዊ መብት ኮሚሽን፤ ጉዳዩን ከኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ጋር በጋራ እንዲመረምር ከኢትዮጵያ መንግስት የቀረበለትን ግብዣ መቀበሉን አስታወቀ፡:የመንግስታቱ ድርጅት የሰብአዊ መብት ኮሚሽን ሃላፊ ሚሼል ባቼት፤…
Read 1015 times
Published in
ዜና
ከእጩ ምዝገባ ጋር በተያያዘ 149 ቅሬታዎች ቀርበዋል ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከእጩዎች ምዝገባ ሂደት ጋር በተገናኘ 149 የቅሬታ አቤቱታዎችን ተቀብሎ እንደየመልካቸው መፍትሔ ማበጀቱን ያስታወቀ ሲሆን የፖለቲካ ፓርቲዎች በበኩላቸው፤ በዘንድሮ ምርጫ ከፍተኛ የፀጥታ ስጋት ተጋርጦብናል ብለዋል፡፡ምርጫ ቦርድ ከትናንት በስቲያ በእጩዎች ምዝገባ ሂደትና…
Read 1039 times
Published in
ዜና
“አሁንም ግጭት ባሉባቸው ሥፍራዎች እርዳታ እየቀረበ አይደለም” መንግስት በትግራይ ለ4.2 ሚሊዮን ዜጎች የምግብ እርዳታ ተደራሽ ማድረጉን የገለጸ ሲሆን አለማቀፍ ተቋማት በበኩላቸው፤ አሁንም እርዳታው በበቂ መጠን እየተዳረሰ አይደለም ብለዋል።ባለፉት ሳምንታት መንግስትና አለማቀፍ የረድኤት ድርጅቶች በትብብር ያቀረቡት የእለት ደራሽ እርዳታ 4.2 ሚሊዮን…
Read 858 times
Published in
ዜና
በመጪው ግንቦት 28 እና ሰኔ 5 ቀን 2013 የሚካሄደውን ስድስተኛውን ሀገራዊ ምርጫ ተከትሎ፣ የሚነሱ ቅሬታዎችንና ውዝግቦችን የሚዳኙ 21 ችሎቶች መደራጀታቸው ተገለፀ።በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የህግ ፍትህና ዲሞክራሲ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፣ የምርጫ ጉዳዮች የሚስተናገዱበትን ስነ-ስርዓት በተመለከተ ከህግ ባለሙያዎች ጋር ትናንት ውይይት አካሂዷል።በዚሁ…
Read 871 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 March 2021 11:19
በኢትዮጵያ ኮቪድ-19 በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሕፃናትን ለከፋ ችግር ዳርጓል ተባለ
Written by Administrator
በኢትዮጵያ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ከተከሰተ ከአንድ አመት በኋላ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ሕፃናት፣ ወላጅና አሳዳጊዎቻቸውበወረርሽኙ ምክንያት ከስራ ገበታቸው በመፈናቀላቸው ወይም የስራ ሰዓት በመቀነሳቸው ምክንያት ለከፋ ድህነት ተጋላጭ እንደሆኑ ሴቭ ዘ ችልድረን ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ አስታወቀ፡፡ ወረርሽኙ በቤተሰብ ላይ በሚያሳድረው ከባድ ተጽእኖ የተነሳም፣…
Read 1008 times
Published in
ዜና
Saturday, 20 March 2021 11:17
ተደጋጋሚ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች በሚያጋጥሙባቸው አካባቢዎች መንግስት የፀጥታ ሃይሉን እንዲያጠናክር ተጠየቀ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በተደጋጋሚ መጠነ ሰፊ የሠብአዊ መብት ጥሰቶች ባጋጠመባቸው አካባቢዎች መንግስት የፀጥታ ሃይሉን ከወትሮ በተለየ እንዲያጠናክር ያሳሰበው ኢሠመጉ፤ የሰብአዊ መብት ጥሰቶች መባባስ የሃገሪቱን ህልውና እንዳይፈታተን እሰጋለሁ ብሏል፡፡በተለይ በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋና በደቡብ ክልል በአማሮ ልዩ ወረዳ የተፈፀመው የጅምላ ግድያ ሃገሪቱ በአለም አቀፍ…
Read 706 times
Published in
ዜና