ዜና

Rate this item
(3 votes)
- መንግስትና የህውሓት ታጣቂ ኃይሎች በ12 ነጥቦች ላይ ከስምምነት ደርሰዋል - በስምምነቱ መሰረት ህወሓት በ30 ቀናት ውስጥ ትጥቁን ሙሉ በሙሉ ይፈታል - ሁሉን አቀፍ ስምምነት ካልተደረገ የታሰበው ሰላም አይመጣም - ፕ/ር መረራ ጉዲና - በሰላም ስምምነቱ መካተት ያለባቸው ወገኖች ሁሉ…
Rate this item
(1 Vote)
 “አስከፊውን ጦርነት ለማስቆም ወሳኝ የሆነ የመጀመሪያ እርምጃ ነው” የኢትዮጵያ መንግስትና ህውሃት በደቡብ አፍሪካ፤ ፕሪቶርያ ለሳምንት ያህል በአፍሪካ ህብረት ጥላ ሥር ከተካሄደ የሰላም ንግግር በኋላ ባለፈው ረቡዕ ምሽት ስምምነት ላይ መድረሳቸው ይፋ መደረጉን ተከትሎ፣በርካታ መንግስታትና ዓለማቀፍ ተቋማት ስምምነቱን በተመለከተ መግለጫ በማውጣት…
Rate this item
(2 votes)
“አንተ የተከበርከው፣ ለውድ ህይወትህ የማትሳሳ፣ ሁለት ወር ሙሉ በብርድ፣ በዝናብ በየጫካው የተኛህ አንተ የኢትዮጵያ ኩራት የአገር መከላከያ፤ አንተ የኢትዮጵያ ወኔ፤ አንተ የኢትዮጵያዊነት ምልክት፤ አንተ የጀግንነት ምልክት፤ በአንተ ድካም በአንተ መቁሰል በአንተ ህይወት ኢትዮጵያ ዳግም ቆማ በክብር መናገር ችላለች። መላው የኢትዮጵያ…
Rate this item
(4 votes)
“የሰላም ስምምነቱን የአሸናፊና ተሸናፊ ትርክት የሚያደርጉ አካላት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል” በፌደራል መንግስትና በህውሃት ታጣቂ ቡድን መካከል ሰሞኑን በደቡብ አፍሪካው ፕሪቶርያ፣ የተፈፀመው የሰላም ስምምነት፣ ድጋፍና ተቃውሞ ማስተናገዱን ቀጥሏል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ፤ የአውሮፓ ህብረትና አሜሪካን ጨምሮ በርካታ አገራት የሰላም ስምምነቱን እንደሚደግፉና ለተግባራዊነቱም…
Rate this item
(0 votes)
 8ኛው የአፍሪካ የሶርሲንግና የፋሽን ሳምንት ትላንት ጥቅምት 25 ቀን 2015 ዓ.ም ረፋድ ላይ በስካይላይት ሆቴል ተከፈተ፡፡ እስከ ጥቅምት 28 ይቆያል በተባለው በዚህ የፋሽን ሳምንት በአፍሪካ ምርቶች ላይ ትኩረቱን ያደረገ የጥጥ፤ የጨርቃጨርቅ ፤የአልባሳት፤ የቆዳ፤ የቴክኖሎጂ፤ የቤት ማስጌጫ ኢንዱስትሪን ጨምሮ የጅምላና የችርቻሮ…
Rate this item
(1 Vote)
• የህወሓት ተዋጊዎችን ትጥቅ ለማስፈታትም ተስማምተዋልየኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት እና ህወሓት ግጭት ለማቆምና የህወሓት ታጣቂዎችን ትጥቅ ለማስፈታት ከስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለጸ፡፡ ካለፈው ሳምንት ማክሰኞ ጀምሮ ለ10 ቀናት በአፍሪካ ህብረት መሪነት ሲካሄድ የቆየው የሰላም ንግግር ወደ ስምምነት ማምራቱን የአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ…
Page 10 of 403