ዜና
- መንግስትና የህውሓት ታጣቂ ኃይሎች በ12 ነጥቦች ላይ ከስምምነት ደርሰዋል - በስምምነቱ መሰረት ህወሓት በ30 ቀናት ውስጥ ትጥቁን ሙሉ በሙሉ ይፈታል - ሁሉን አቀፍ ስምምነት ካልተደረገ የታሰበው ሰላም አይመጣም - ፕ/ር መረራ ጉዲና - በሰላም ስምምነቱ መካተት ያለባቸው ወገኖች ሁሉ…
Read 11830 times
Published in
ዜና
“አስከፊውን ጦርነት ለማስቆም ወሳኝ የሆነ የመጀመሪያ እርምጃ ነው” የኢትዮጵያ መንግስትና ህውሃት በደቡብ አፍሪካ፤ ፕሪቶርያ ለሳምንት ያህል በአፍሪካ ህብረት ጥላ ሥር ከተካሄደ የሰላም ንግግር በኋላ ባለፈው ረቡዕ ምሽት ስምምነት ላይ መድረሳቸው ይፋ መደረጉን ተከትሎ፣በርካታ መንግስታትና ዓለማቀፍ ተቋማት ስምምነቱን በተመለከተ መግለጫ በማውጣት…
Read 11353 times
Published in
ዜና
“አንተ የተከበርከው፣ ለውድ ህይወትህ የማትሳሳ፣ ሁለት ወር ሙሉ በብርድ፣ በዝናብ በየጫካው የተኛህ አንተ የኢትዮጵያ ኩራት የአገር መከላከያ፤ አንተ የኢትዮጵያ ወኔ፤ አንተ የኢትዮጵያዊነት ምልክት፤ አንተ የጀግንነት ምልክት፤ በአንተ ድካም በአንተ መቁሰል በአንተ ህይወት ኢትዮጵያ ዳግም ቆማ በክብር መናገር ችላለች። መላው የኢትዮጵያ…
Read 3068 times
Published in
ዜና
“የሰላም ስምምነቱን የአሸናፊና ተሸናፊ ትርክት የሚያደርጉ አካላት ከድርጊታቸው ሊታቀቡ ይገባል” በፌደራል መንግስትና በህውሃት ታጣቂ ቡድን መካከል ሰሞኑን በደቡብ አፍሪካው ፕሪቶርያ፣ የተፈፀመው የሰላም ስምምነት፣ ድጋፍና ተቃውሞ ማስተናገዱን ቀጥሏል፡፡ የአፍሪካ ህብረት ፤ የአውሮፓ ህብረትና አሜሪካን ጨምሮ በርካታ አገራት የሰላም ስምምነቱን እንደሚደግፉና ለተግባራዊነቱም…
Read 11242 times
Published in
ዜና
8ኛው የአፍሪካ የሶርሲንግና የፋሽን ሳምንት ትላንት ጥቅምት 25 ቀን 2015 ዓ.ም ረፋድ ላይ በስካይላይት ሆቴል ተከፈተ፡፡ እስከ ጥቅምት 28 ይቆያል በተባለው በዚህ የፋሽን ሳምንት በአፍሪካ ምርቶች ላይ ትኩረቱን ያደረገ የጥጥ፤ የጨርቃጨርቅ ፤የአልባሳት፤ የቆዳ፤ የቴክኖሎጂ፤ የቤት ማስጌጫ ኢንዱስትሪን ጨምሮ የጅምላና የችርቻሮ…
Read 10969 times
Published in
ዜና
Wednesday, 02 November 2022 19:46
የፌደራል መንግስት እና ህወሓት ግጭት ለማቆም መስማማታቸው ተገለጸ
Written by Administrator
• የህወሓት ተዋጊዎችን ትጥቅ ለማስፈታትም ተስማምተዋልየኢትዮጵያ ፌደራል መንግስት እና ህወሓት ግጭት ለማቆምና የህወሓት ታጣቂዎችን ትጥቅ ለማስፈታት ከስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገለጸ፡፡ ካለፈው ሳምንት ማክሰኞ ጀምሮ ለ10 ቀናት በአፍሪካ ህብረት መሪነት ሲካሄድ የቆየው የሰላም ንግግር ወደ ስምምነት ማምራቱን የአፍሪካ ህብረት የአፍሪካ ቀንድ…
Read 4949 times
Published in
ዜና