ዜና

Rate this item
(10 votes)
- ኢሰመጉ የፌደራል መንግስትና የኦሮሚያ ክልል መንግስት በንፁሃን ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶችን ባስቸኳይ እንዲያስቆሙ አሳስቧል - ባለፈው ጥቅምት ወር ብቻ ቁጥራቸው ያልታወቀ በርካታ ንፁሃን በታጣቂዎች ተገድለዋል - በሸኔ ታጣቂዎች በተከበበችው ጊምቢ ነዋሪ የነበሩ ከ1800 በላይ አባወራዎች በፌደራል ፖሊስ ታጅበው ወደ ሌላ…
Rate this item
(0 votes)
ባለፈው ሰኞ በመንግስትና በሕወሓት ወታደራዊ አመራሮች መካከል በናይሮቢ የተጀመረው ንግግር ረቡዕ ይጠናቀቃል ተብሎ ቢጠበቅም ወደ ህትመት እስከገባንበት ሰዓት ድረስ አልተጠናቀቅም። ውይይቱ ዛሬ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።በዚህ የናይቢው ንግግር የሁለቱ ወገኖች ወታደራዊ አዛዦች፣ የህወሓት ሃይሎች ትጥቅ በሚፈቱበት ዝርዝር ሁኔታ ላይ የተወያዩ ሲሆን…
Rate this item
(1 Vote)
የወታደራዊ ኦፕሬሽኖችና የህግ ማስከበር ስራዎች እየተሰሩ ነው ተብሏል በኢትዮጵያ የተለያዩ አካባቢዎች ነፍጥ አንግበው የሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች በዜጎች ደህንነት ላይ ትልቅ ስጋት መፍጠራቸውን የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱአለም ገልጸዋል።ችግሩን ለመፍታት ወታደራዊ ኦፕሬሽኖችና የተለያዩ የሕግ ማስከበር እርምጃዎች እየተወሰዱ መሆኑንም ተናግረዋል። ሚኒስትሩ ከትናት በስቲያ…
Rate this item
(2 votes)
የኮቪድ ወረርሽኝ፣ ድርቅ፣ ጦርነትና ግጭት በሴቶችና ሕፃናት መሰረታዊ መብቶች ላይ ከፍተኛ ጫና ማሳደራቸው ተጠቁሟል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ)፤ ከመስከረም 2014 ዓ.ም. እስከ ነሐሴ 2014 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍን የሴቶችና የሕፃናት ሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ዓመታዊ ሪፖርቱን ሰሞኑን ይፋ አድርጓል።ይህ ባለ…
Rate this item
(15 votes)
 ታዋቂው የኦሮምኛ ዜማ አቀንቃኙ ክቡር ዶክተር ዓሊ ቢራ ባደረበት ህመም ህክምና ሲከታተል ቆይቶ፣ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን የመንግስት መገናኛ ብዙኃን ዘግበዋል፡፡ ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ባስተላለፉት የሃዘን መልዕክት፤"የአንጋፋው ድምጻዊ ዓሊ ቢራ ኅልፈት ለኢትዮጵያ ጉዳት ነው። በዜማዎቹ ኅብረትን፣ ጽናትንና ባህልን አቀንቅኗል። ለብዙዎችም…
Rate this item
(3 votes)
- መንግስትና የህውሓት ታጣቂ ኃይሎች በ12 ነጥቦች ላይ ከስምምነት ደርሰዋል - በስምምነቱ መሰረት ህወሓት በ30 ቀናት ውስጥ ትጥቁን ሙሉ በሙሉ ይፈታል - ሁሉን አቀፍ ስምምነት ካልተደረገ የታሰበው ሰላም አይመጣም - ፕ/ር መረራ ጉዲና - በሰላም ስምምነቱ መካተት ያለባቸው ወገኖች ሁሉ…
Page 9 of 403