ዜና
“ለኢትዮጵያውያን የቀረበው ወቅታዊ ምርጫ ነፃነት ወይም ሞት ነው” አለማየሁ አንበሴ ሁሉም ኢትዮጵያውያን ለክብራቸው ለነፃታቸውና ለሃገራቸው አንድነት መጠበቅ የመንግስትን ጥሪ ተቀብለው አሸባሪውና ሃገር አፍራሹ ህወኃት ላይ በሚወሰደው እርምጃ ግንባር ቀደም ተካፋይና የታሪክ ባለቤት እንዲሆኑ እናት ፓርቲ ጥሪ አቀረበ፡፡እናት ፓርቲ “በኢትዮጵያ ህዝብ…
Read 9536 times
Published in
ዜና
ባለፈው ረቡዕ አዲስ አበባ የገቡት የአሜሪካ ፕሬዚዳንት የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጄፈር ፌልትልማን ከምክትል ጠ/ሚኒስትርና የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ደመቀ መኮንን፣ ከመከላከያ ሚኒስትር አብርሃም በላይና ከገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ ሽዴ ጋር ተወያዩ፡፡በሰሜን ኢትዮጵያ ለተፈጠረው ጦርነት መፍትሔ ለማፈላለግ ነው ወደ ኢትዮጵያ የመጡት የተባሉት…
Read 9563 times
Published in
ዜና
የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መምሪያ ዕዝ የአገርን ህልውና እና ሉዓላዊነት እንዲሁም የሰላማዊ ዜጎችን ደኅንነት ለመጠበቅ አስፈላጊ ነው ብሎ ሲያምን፡-1. በየትኛውም የአገሪቱ ክፍል መከላከያ ኃይልን ወይም የትኛውንም ሌላ የፀጥታ አካል በማሰማራት ሰላምና ፀጥታ እንዲያስክብሩ ትዕዛዝ ሊሰጥ ይችላል፤2. እድሜያቸው ለወታደራዊ አገልግሎት የደረሱና የጦር…
Read 1035 times
Published in
ዜና
• እስከ ትላንት ከ10 ሺ በላይ ሰዎች የጦር መሳሪያዎቻቸውን አስመዝግበዋል • ፖሊስ አዲሱን የደንብ ልብስ በማይለብሱ አባላቶች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ አለ፡፡ የጦር መሳሪያዎች በእጃቸው የሚገኝ ማናቸውም ግለሰቦች በአስራ አንዱም ክፍለ ከተሞች ፖሊስ መምሪያዎችና በሁሉም ፖሊስ ጣቢያዎች በግንባር በመገኘት እንዲያስመዘግቡ የቀረበው…
Read 11601 times
Published in
ዜና
የሽብር ቡድኑ ሕወሓት፣ ያሳደገች እናቱ ላይ የመከራ ቋጥኝ እንደሚጭን ክፉ ልጅ፣ አሁንም ለኢትዮጵያ የመከራ ቋት መሆኑን ቀጥሏል። በጥላቻ ፕሮፓጋንዳው አነሳስቶ የሰበሰባቸውን ኃይሎች ይዞ በአራት ግንባሮች ተኩስ ከፍቶ ሀገር የማፍረስ ተግባሩን ገፍቶበታል። መከላከያ ሠራዊታችና የእናት ሀገር ጥቃት ግድ የሚለው የወገን ጦር…
Read 11742 times
Published in
ዜና
በስምንት ወሩ የሕግ ማስከበር ዘመቻ ብቻ ከ100 ቢሊዮን ብር በላይ ወጪ ተደርጓልጦርነቱን ለማስቀረት የሚያስችሉ ዕድሎች የመከኑት በህውሐት ሃይሎች ነው የፊታችን ረቡዕ አንደኛ አመቱን በሚደፍነው በኢትዮጵያ መንግስትና በህውሐት ታጣቂ ሃይሎች መካከል የሚደረገው ጦርነት አሁንም የቀጠለ ሲሆን በእርግጠኝነት መቼ እንደሚቋጭ አይታወቅም።ሰሞኑን መንግስት…
Read 11718 times
Published in
ዜና