ዜና

Rate this item
(3 votes)
ስንት መጻሕፍት ስላነበብን ነው አንባቢዎች የምንባለው? ስንትስ ፕሮፖዛል ጽፈን ምርምር ስለሰራን ነው፣ ተማራማሪዎች የምንባለው? እንዴትስ ነው አዋቂዎች የምንሆነው? አንድ በቅርብ የማውቀው የዩኒቨርስቲ መምህር አለ። ሁሌም ያነባል፣ ፕሮፖዛል ይጽፋል። አንድ ቀን ይህን ጥያቄ አቀረብኩለት። ሁሌም ታነባለህ፣ ትጽፋለህ። እራሴን ከአንተ ጋር ሳነጻጽር…
Rate this item
(9 votes)
 • የህዝብ እንባ ጠባቂ ተቋም በተማሪዎቹ ላይ በሚፈጸም የማስገደድ ድርጊት ሳቢያ ለሚደርሰው ጥፋት ሁሉ ተጠያቂው ከተማ አስተዳደሩ ነው ብሏል • ኢዜማ ድርጊቱ በአስቸኳይ እንዲቆም የጠየቀ ሲሆን በፍ/ቤት ክስ እንደሚመሰርት አስታውቋል • መንግስት ከተማሪዎች ሁከት ጀርባ የፖለቲካ ደባ አለ ብሏል በአዲስ…
Rate this item
(1 Vote)
22 ኛው የዓለም ዋንጫ በነገው ዕለት ከ88ሺ በላይ ተመልካች በሚያስተናግደው በግዙፉ የሉሲየል ስቴዲየም አርጀንቲና ከፈረንሳይ ጋር በሚያደርጉት ጨዋታ ይጠናቀቃል፡፡ የሁለቱ ቡድኖች የፍፃሜ ጨዋታ አለም በትኩረትና በጉጉት የሚጠብቀው ሆኗል፡፡ ፈረንሳይ በ2022 የአለም ዋንጫ አዲስ ታሪክ ልታስመዘግብ የምትችለው ሻምፒዮንነቷን በማስጠበቅ ነው፡፡ በዚህ…
Rate this item
(0 votes)
“አስቤዛ” ባዛርም ጎንለጎን ይካሄዳል ተብሏል በንግድና ባዛር እንዲሁም በመዝናኛ ዝግጅቶች ቀዳሚ የሆነው ጆርካ ኢቨንትስ ያዘጋጀው የገና ባዛር የፊታችን አርብ ታህሳስ 14 ቀን 2015 ዓ.ም በሚሊኒየም አዳራሽ እንደሚከፈት አስታወቀ፡፡ እስከ ታህሳስ 28 ለ15 ቀናት በሚዘልቀው በዚሁ ባዛር ከ350 በላይ የሀገር ውስጥና…
Rate this item
(0 votes)
 በአፍሪካ በሚገኙ የተለያዩ አገራት ውስጥ ያሉ የህክምና ባለሙያዎችን ከአገራችን የጤና ባለሙያዎች ጋር በኔትወርክ በማስተሳሰር ለህሙማን በአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች የተደገፈ ህክምና ለመስጠት የሚያስችለው “አፍሪካ ቴሌሜዲስን ኔትወርክ”፣ የመጀመሪያ ጉባዔውን በአገራችን አካሄደ።መቀመጫውን በአሜሪካ ያደረገው የአፍሪካ ቴሌሜዲስን ኔትወርክ፣ በአህጉሪቱ የሚገኙ የጤና ባለሙያዎችን በኔትወርክ በማስተሳሰርና ዘመኑ…
Rate this item
(1 Vote)
በዲሲቲ ኢንተርቴይመንትና ኤቨንትስ የተዘጋጀውና ከ500 በላይ የአገር ውስጥና የባህር ማዶ አምራቾችና ነጋዴዎች የሚሳተፉበት “አሲና ገና” የተሰኘው የገና ኤክስፖና ባዛር በዛሬው ዕለት የሚከፈት ሲሆን፤ እስከ ታህሳስ 28 ቀን 2015 ዓ.ም በኤግዚቢሽን ማእከል ይካሄዳል፡፡ “አሲና ገና” 2015 ኤክስፖና ባዛር፤ የተለያዩ ሸቀጦች ለሸማቾች…
Page 7 of 403