ዜና

Rate this item
(8 votes)
የ99 ጄነሬተሮች ግዢ ጨረታ፣ በፀረ ሙስና ባይስተካከል 6.4ሚ. ብር ይባክን ነበርከኢትዮጵያ የቢዝነስና ኮንስትራክሽን ባንክ ደንበኞች መካከል ግማሽ ያህሉ የሙስና ብልሹ አስራር እንዳጋጠማቸው የተናገሩ ሲሆን፤ የብድር ጠያቂዎች ምላሽ ለማግኘት አንድ አመት ያህል እንደሚጉላሉ ገለፁ፡፡ ባንኩ 99 ጄኔሬተሮችን ለመግዛት ባወጣው ጨረታ ከፍተኛ…
Rate this item
(8 votes)
በሪል እስቴቱ የተገዙ የግንባታ ቦታዎችን ለመውረር የተዘጋጁትን ህገ ወጦች እንፋረዳለን ብለዋል በግንባታ መዘግየት እንዲሁም ከደንበኞች ጋር በተፈጠረ አለመግባባት እና በተለያዩ ችግሮች ምክንያት የአክሰስ ሪልስቴት መስራችና ስራ አስኪያጅ አቶ ኤርሚያስ አመልጋ ከአገር ወጥተው አለመመለሳቸው የሚታወስ ሲሆን፤ መንግስት የግንባታ ቦታዎቹ ላይ ህገወጥ…
Rate this item
(9 votes)
በረሃብ ደካክሞ ለ5ቀን ራስ ደስታ ሆስፒታል ህክምና ተደርጎለታልባለፈው ሳምንት ሐሙስ ፒያሳ እምብርት ላይ በሚገኘው ዝነኛው ላሊበላ ወርቅ ቤት ውስጥ ለብዙዎች ትንግርት የሆነ ነገር ተከስቷል፡፡ ያውም በጠራራ ፀሃይ፡፡ ላሊበላ ወርቅ ቤት፤ በአካባቢው ከሚገኙ ሌሎች ወርቅ ቤቶች ለየት የሚያደርገው ለምሳ ከ7-9 ሰዓት…
Rate this item
(8 votes)
ሌላ ጉድጓድ መቆፈር እጀምራለሁ ብሏልኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የአለም አገራት በነዳጅ ፍለጋ ስራ ላይ የተሰማራው “ታሎው ኦይል” ኩባንያ፣ በደቡብ ኦሞ ቁፋሮ፣ የነዳጅ ሳይሆን የውሃ ክምችት ማግኘቱን ትናንት አስታወቀ፡፡ዘ አይሪሽ ታይምስ እንደዘገበው፣ ኩባንያው “ሺመላ” በተባለ ቦታ፣ የእሳተ ጐመራ አለቶችን ጭምር በመቦርቦር 1,940…
Rate this item
(6 votes)
ኢትዮጵያ እየገነባችው ያለው የህዳሴ ግድብ፤ በሱዳን፣ ግብፅና ኢትዮጵያ ትብብር መሠራት ነበረበት (ያሉት የሱዳን የውሃ ኤክስፐርት ዶ/ር ሳልማን አህመድ ሳልማን፤ “ወደፊትም ተመራጩ መፍትሔ የሦስቱ አገራትና የሌሎቹ የተፋሰሱ አገሮች ትብብር ነው” ብለዋል፡፡ “ሱዳን እና የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ መልካም እድሎች እና ፈተናዎች” በሚል…
Rate this item
(0 votes)
የአልባሳት፣ የጨርቃጨርቅ እና የእግር ሹራብ አምራቾችንና ነጋዴዎችን በአንድነት ያሰባስባል የተባለ የንግድ ሣምንት ከነሐሴ 11-14 2006 ዓ.ም በአሜሪካን ላስቬጋስ እንደሚካሄድ አዘጋጆቹ ገለፁ፡፡ አለማቀፍ የፋሽን ድርጅቶች ይሳተፉበታል የተባለው የንግድ ሣምንት አለማቀፍ የፋሽን ማህበረሰቡን በማቀራረብ ሰፊ ግብይት ይፈፀምበታል ተብሎ እንደሚጠበቅ የዝግጅት አስተባባሪ የ251…