ዜና
ጠቋሚዎች ህይወታችን ለአደጋ ተጋልጧል አሉበመንግስት የልማት ድርጅትነት የተመዘገበው የእለት ደራሽ የእርዳታ ትራንስፖርት ድርጅት ለከፍተኛ ሙስና መጋለጡን የገለፁ ጠቋሚዎች፤ ጉዳዩን ለፀረ-ሙስና ኮሚሽን በተደጋጋሚ ቢያሳውቁም እስካሁን መፍትሄ አለማግኘታቸውን፤ ህጋዊ ከለላ እንዳልተሰጣቸውም ተናግረዋል፡፡ ግዢዎች ያለጨረታና ትክክለኛ ባልሆኑ የጨረታ ሂደቶች ከመፈፀማቸውም በተጨማሪ፣ ጭነት ከማስጫን…
Read 2797 times
Published in
ዜና
ትልቁ የሕንድ ሥጋ አቀናባሪ፣ የቀዘቀዙ ምግቦች አዘጋጅና ኤክስፖርተር አላና ግሩፕ (Allana Group) በ20 ሚሊዮን ዶላር (በ400 ሚሊዮን ብር ገደማ) ካፒታል፣ በኢትዮጵያ ሶማሌና በኦሮሚያ ዞኖች፣ ሥጋ ለማቀነባበርና ኤክስፖርት ለማድረግ መስማማቱ ተገለፀ፡፡ ኩባንያው፣ የኢትዮጵያ መንግሥት በኦሮሚያ ክልል በዝዋይ ከተማ አካባቢ በሰጠው 75…
Read 1821 times
Published in
ዜና
በፍ/ቤት የመከላከያ ምስክሮች እየተደመጡ ነውየረመዳን ፆም ዛሬ ወይም ነገ ይጀመራል ከአወሊያ ት/ቤትና ከእስልምና ምክር ቤት ምርጫ ጋር ተያይዞ የተጀመረው ተቃውሞ ያዝ ለቀቅ እያለ አሁንም እንደቀጠለ ነው፡፡ በየሳምንቱ አርብ ከጁምአ ፀሎት በኋላ የተለያዩ መፈክሮችን በማንገብ የታሰሩ የኮሚቴ አባላት እንዲፈቱ ጥያቄ ይቀርባል፡፡…
Read 3238 times
Published in
ዜና
በአንድነት ፓርቲ የወጣቶች ቋሚ ኮሚቴ አዘጋጅነት “ወጣትነትና ሰላማዊ ትግል” በሚል ርዕስ በነገው ዕለት ከ ጠዋቱ 3 ሰዓት ጀምሮ በፅ/ቤቱ ውይይት እንደሚያካሂድ የጠቆመው ፓርቲው፤ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምህሩ ዶ/ር ዳኛቸው አሰፋ ለውይይት መነሻ የሚሆን ጥናታዊ ፅሁፍ እንደሚያቀርቡ ገልጿል፡፡ የፓርቲው የድርጅት…
Read 1026 times
Published in
ዜና
Saturday, 28 June 2014 10:29
ለአልሸባብ ወደ አክራሪነት መለወጥ ኢትዮጵያ ተጠያቂ ናት መባሉን መንግስት አጣጣለ
Written by Administrator
አልሸባብ ፅንፈኛ ድርጅት የሆነው ኢትዮጵያ ወደ ሶማሊያ ጦር ሰራዊት በማዝመቷ ነው በማለት ኒው አፍሪካን መጽሔት የዘገበ ሲሆን፣ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር በበኩሉ የአልሸባብ ታጣቂዎች አፍጋኒስታን ሄደው ስልጠና የወሰዱት ገና ድሮ ነው በማለት ዘገባውን አጣጣለ፡፡ አልሸባብ በዩጋንዳ እና በኬኒያ በፈፀማቸው ጥቃቶች…
Read 2774 times
Published in
ዜና
የቀረቡባቸውን ክሶች አልፈፀምንም ሲሉ ክደው ተከራክረዋልየቀድሞ የገቢዎችና ጉምሩክ ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፈንታና ምክትላቸው አቶ ገ/ዋህድ ወ/ጊዮርጊስ የቀረበባቸውን የሙስና ክስ ክደው የተከራከሩ ሲሆን ፍ/ቤቱ የአቃቤ ህግን ምስክሮች ለማድመጥ ከሃምሌ 1 እስከ 17 ያሉትን ቀናት በቀጠሮነት ይዟል፡፡ባለፈው ረቡዕ ከፍተኛ ፍ/ቤት ቀርበው…
Read 1239 times
Published in
ዜና