ዜና
የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች ሽልማቱን አወድሰዋል በግጥምና በስዕል 1ኛ የወጡ 100ሺ ብር ይሸለማሉ ዳሸን ቢራ የአገሪቱን የኪነ ጥበብ ዘርፍ ለማሳደግ ያግዛል በሚል ያዘጋጀው የኪነ ጥበባት ውድድር ሽልማት (Dashen Arts Award) ግማሽ ሚሊዮን ብር በነገው ዕለት ለአሸናፊዎች ያከፋፍላል፡፡ በግጥምና በስዕል ዘርፍ ከ1-3…
Read 1612 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 January 2015 12:31
የመንግስት ጫና በግል ሚዲያው የምርጫ ዘገባ ነጻነት ላይ ተጽእኖ ፈጥሯል ተባለ
Written by Administrator
መንግስት መሰረተቢስ ውንጀላ ነው በሚል ያጣጥለዋልየኢትዮጵያ መንግስት በአገሪቱ የግል ሚዲያ ላይ የሚያደርገው የተራቀቀ ጫና፣ ሚዲያዎቹ በመጪው ግንቦት ወር የሚካሄደውን ምርጫ በተመለከተ በሚሰሩት ዘገባ ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ ምህዳሩን እያጠበበባቸው ነው ሲል ሂዩማን ራይትስ ዎች ገለጸ፡፡መንግስት የግሉን ሚዲያ እንደ አንድ የታመነ የመረጃና…
Read 3396 times
Published in
ዜና
ፓርቲው ሠልፉን ከማካሄድ ወደ ኋላ እንደማይል አስታውቋል ፓርቲው በምርጫ ቦርድ ላይ ያቀረበው ክስ ተቀባይነት አጥቷልአንድነት ለዲሞክራሲና ለፍትህ ፓርቲ፤ ነገ ሊያካሂደው ያቀደው ሠላማዊ ሠልፍ እውቅና እንደሌለው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ያስታወቀ ሲሆን፤ ፓርቲው ሠልፉን ከማካሄድ ወደ ኋላ እንደማይል አስታውቋል፡፡ የከተማ አስተዳደሩ…
Read 3677 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 January 2015 12:28
እነ አቶ ማሙሸት አማረ በምርጫ ቦርድ ላይ ክስ ለመመስረት ተዘጋጅተናል አሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የፓርቲውን ውስጥ ችግር በሁለት ሳምንታት ውስጥ በጠቅላላ ጉባኤ እንዲፈታ ከብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የመጨረሻ እድል የተሰጠው መኢአድ፤ ጉባኤውን እንደማያካሂድና ቦርዱ የተዛባ ውሳኔ በመስጠት ከምርጫ የሚያስወጣው ከሆነ በፍርድ ቤት ክስ ለመመስረት መዘጋጀቱን አስታወቀ፡፡ፓርቲው ትናንት በፅ/ቤቱ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ፤ አሁን በፓርቲው ፅ/ቤት ሆነው…
Read 2051 times
Published in
ዜና
በኢትዮጵያ ተግባራዊ በመደረግ ላይ የሚገኙት የታክስ ፖሊሲዎችና ህጎች ከወቅታዊ አለማቀፍና አገራዊ ሁኔታዎች ጋር ተገናዝበው መሻሻል እንደሚገባቸው የፎረም ፎር ሶሻል ስተዲስ (የማህበራዊ ጥናት መድረክ) ጥናት አመለከተ፡፡በመድረኩ አዘጋጅነት “የኢትዮጵያ የታክስ ፖሊሲና ህጐች ቅኝት” በሚል ርዕስ መድረኩ ያቀረበው ጥናታዊ ፅሁፍ እንደጠቆመው፤ የአገሪቱ የገቢ…
Read 2979 times
Published in
ዜና
Saturday, 24 January 2015 12:01
በ100 ሚ. ብር የተመሠረተው “ባምቡ ስታር አግሮ ፎርስትሪ” አለም አቀፍ እውቅና አገኘ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
ፈረንሳዩ ኤርባስ የአውሮፕላኖቹን የውስጥ ክፍል ከቀርከሃ ለማሰራት ከፋብሪካው ጋር ንግግር ጀምሯል በየአመቱ 500ሺ የቀርከሃ ችግኞችን በማፍላት ለአርሶ አደሮች ያከፋፍላል ለ24 ዓመታት በአሜሪካ በቆዩት አቶ ሚካኤል ገብሩ በቤኒሻንጉል የተቋቋመው “ባምቡ ስታር አግሮፎርስትሪ” የተሰኘ የቀርከሃ አምራች ኩባንያ ሰሞኑን “ልዩ ሃሳብ” በማፍለቅ አለም…
Read 2587 times
Published in
ዜና