ዜና
ምርጫ ቦርድ መብቱን እንዲያስከብርለት ጠይቋል ሠማያዊ ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ማጠቃለያና የድጋፍ ህዝባዊ ስብሰባ በመስቀል አደባባይ ለማድረግ ያቀረበው የእውቅና ጥያቄ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተቀባይነት ማጣቱን አስታወቀ፡፡ ምርጫ ቦርድ መብቱን እንዲያስከብርለት በደብዳቤ መጠየቁን አስታውቋል፡፡የፓርቲው የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ዮናታን ተስፋዬ ለአዲስ…
Read 3414 times
Published in
ዜና
በኤሌክትሮኒክስና ኤሌክትሪካል ዘርፍ የተሰማሩ የቱርክ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ በትራንስፎርመርና ሌሎች የኤሌክትሪክ ዕቃዎች ማምረት ተግባር ላይ ሊሰማሩ ነው፡፡ ዋፋ ማርኬቲንግ ፕሮሞሽን ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር ከቱርክ ኤሌክትሮ ቴክኖሎጂ ላኪ ማህበርና ከቱርክ ሴምባሲ ንግድ ካውንስል ጋር በመተባበር ሰሞኑን በሸራተን አዲስ አዘጋጅቶት በነበረው የንግድ…
Read 2115 times
Published in
ዜና
Sunday, 10 May 2015 14:14
የፌደራል ጉዳዮች ሚኒስቴር ግጭቶችን የመከላከልና የመፍታት ሥራ እያከናወንኩ ነው አለ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
አዲስ የፀረ - አክራሪነት ንቅናቄ ተጀምሯል ብሏልየሃይማኖት ተቋማት ለአክራሪነት ሃይማኖታዊ ይሁንታ እንዳይሰጡ አሳስቧል በክልሎች መካከል ግጭቶች እንዳይከሰቱ በመከላከልና በዘላቂነት በመፍታት ረገድ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ እንደሆነ ያስታወቀው የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር፤ ግጭቶች ወደ ብጥብጥ ሳያመሩ ባሉበት እንዲመክኑ እያደረገ መሆኑን ገልጿል፡፡ ሚኒስቴር መ/ቤቱ…
Read 2342 times
Published in
ዜና
መንግስት አለማቀፍ ህገ ወጥ ሰው አዘዋዋሪ ደላላዎችን ለመቅጣት የሚያስችል አዲስ ህግ እያረቀቀ መሆኑን ምንጮች ጠቁመዋል፡፡ ህገ ወጥ የሰዎች ዝውውር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ በመሆኑ በእንቅስቃሴ የሚሳተፉ አካላትን ከወንጀለኛ መቅጫ ህጉ በተሻለ የሚያስቀጣ የህግ ረቂቅ በፍትህ ሚኒስቴር ተዘጋጅቶ በቅርቡ ይጸድቃል ተብሎ…
Read 4714 times
Published in
ዜና
የሰሞኑ አሳዛኝ ክስተት በመላው ዓለም የሚገኙ ኢትዮጵያውያንን አንድ ሊያደርግ ይችላል፤ ነገር ግን በሃገሪቱ ተመዘገበ በተባለው ተአምራዊ ኢኮኖሚ ላይ ግን ጥርጣሬን ያጭራል?” ረዳት ፕሮፌሰር ሃሰን ሁሴንበአንድ ሳምንት ውስጥ ኢትዮጵያውያን ተደራራቢ የሞት መርዶን አስተናግደዋል፡፡ ሚያዚያ 11 ቀን 2007 ዓ.ም በሊቢያ የሚንቀሳቀሰው የእስላማዊ…
Read 4570 times
Published in
ዜና
“ሁላችንም በፍርሐት ውስጥ እንድንገባ አደረጉን፡፡ ግርፋቱንና ስቃዩን በአይኔ ባላየውም ጩኸቱን ግን እሰማው ነበር፡፡”ባለፈው አመት ሚያዝያ ላይ ነበር ሙምባይ ውስጥ በሚገኝ የኬሚካል ኩባንያ አማካኝነት የባህር ሐይል ኦፊሰር ለመሆን ስልጠና የወሰድኩት። ስራችንን ለመጀመር ወደ መርከቧ የተሳፈርነው ሰዎች እኔን ጨምሮ 22 ነበርን፡፡ ከህንድ…
Read 5858 times
Published in
ዜና