ዜና
በቅርቡ ኢትዮጵያን ይጐበኛሉ ተብለው የሚጠበቁት የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ መንግስትን ብቻ ሳይሆን እኛንም ያነጋግሩን ሲሉ ሶስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ለአሜሪካ ኤምባሲ ባስገቡት ደብዳቤ መጠየቃቸውን ገለፁ፡፡ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አባል የሆኑት የኢትዮጵያውያን ራዕይ ፓርቲ (ኢራፓ)፣ የኢትዮጵያውያን ዲሞክራሲያዊ ፓርቲ (ኢዴፓ) እና…
Read 1981 times
Published in
ዜና
“የአቶ አንዳርጋቸው አያያዝ የአገራቱን ግንኙነት አደጋ ላይ የሚጥል ነው”- የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፍሊፕ ሃሞንድ የእንግሊዝ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ፊሊፕ ሃሞንድ የሞት ፍርድ ተፈርዶባቸው በኢትዮጵያ በእስር ላይ የሚገኙት አቶ አንዳርጋቸው ጽጌ የሚገኙበት ሁኔታና አያያዛቸው፣ በሁለቱ አገራት መካከል ያለውን ግንኙነት አደጋ…
Read 7976 times
Published in
ዜና
“የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት ስለዲሞክራሲ የተሳሳተ መልዕክት ያስተላልፋል” የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ባራክ ኦባማ በቀጣዩ ሐምሌ ወር ኢትዮጵያን ይጐበኛሉ መባሉን ተከትሎ ታላላቅ አለማቀፍ ሚዲያዎችና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቸ ተቋማት ተቃውሞአቸውን እየገለፁ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ፤ ፕሬዚዳንቱን እንዲመጡ የሚያደርጋቸው የአገራችን የውስጥ ስኬት ነው ሲል ተቃውሞውን አጣጥሎታል፡፡…
Read 8435 times
Published in
ዜና
ህብረተሰቡ ለ10 ቀናት በእቅዱ ላይ ይወያያል ተብሏል መንግሥት የመጀመሪያውን የእድገትና ትራንስፎርሜሽን እቅድ መቶ በመቶ አለማሳካቱን ገልፆ ለ5 ዓመት በሚዘልቀው በሁለተኛው የእቅድ ዘመኑ ተቃዋሚ ፓርቲዎችን ጨምሮ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችን አንደሚወያይና ተጨማሪ እቅዶችንም በማከል ዕቅዱን እንደሚያሳካ አስታውቋል፡፡ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ሚኒስትሩ…
Read 2794 times
Published in
ዜና
“ድርጊቱን የፈፀሙት በውጭ አገር የሚገኙ ግለሰቦች ናቸው” - ት/ቤቱ ከቢ አካዳሚ በተባለ የአፀደ ህፃናትና ህፃናት ማቆያ ት/ቤት ልጆቻቸውን እየከፈሉ የሚያስተምሩ ወላጆች፤ “እኛ ሳናውቅ ልጆቻችን በድረ ገፅ መለመኛ ተደርገውብናል” ሲሉ ያማረሩ ሲሆን ት/ቤቱ በበኩሉ፤ ድርጊቱን የፈፀሙት በውጭ ሀገር የሚገኙ ግለሰቦች ናቸው…
Read 3680 times
Published in
ዜና
ህጋዊ መታወቂያ ወይም የጉዞ ሰነድ አልያዙም ተብሏል- የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአ/አ ስንነሳ ህጋዊ ሰነድ ነበራቸው ብሏልየኢትዮጵያ አየር መንገድ በአየርላንድ ርዕሰ መዲና ደብሊን በኩል ወደ አሜሪካ ሎሳንጀለስ የጀመረውን አዲስ በረራ ለማስመረቅ ባለፈው ቅዳሜ ከአዲስ አበባ በመነሳት ባደረገው ጉዞ፣ ተሳታፊ የነበሩ 7…
Read 6032 times
Published in
ዜና