ዜና
ተቃዋሚዎች ውጤቱን አልተቀበሉትም በዘንድሮው አምስተኛ አገር አቀፍ ምርጫ፣ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ የ442 ጣቢያዎችን ጊዜያዊ ውጤት ይፋ ማድረጉ የሚታወቅ ሲሆን በአገር አቀፍ ደረጃ መድረክ በሁለተኛነት፣ ሰማያዊ በሶስተኝነት ኢህአዴግን ይከተላሉ፡፡ በአዲስ አበባ የምርጫ ውጤት መሰረት፤ ሰማያዊ የሁለተኛነት፣ መድረክ ደግሞ የሦስተኝነት ደረጃ አግኝተዋል፡፡በአገር…
Read 1778 times
Published in
ዜና
7 ሰዎች ላይ ጉዳት ደርሷል በአዲስ አበባ መርካቶ ወረዳ 8 ሸራ ተራ ተብሎ በሚታወቀው ቦታ ላይ ትናንት የደረሰው የእሳት ቃጠሎ ግምቱ ያልታወቀ ንብረት ያወደመ ሲሆን 7 ሰዎች በጭስ የመታፈን አደጋ ደርሶባቸዋል፡፡ የፕላስቲክ ጫማ ማምረቻ ጨምሮ ወደ 50 የሚጠጉ የብርድልብስና የተለያዩ…
Read 4138 times
Published in
ዜና
በቦንጋ ገዋታ ጊምቦ ምርጫው ሰኔ 7 ይደረጋል“ኢህአዴግ መቶ በመቶ አላሸነፈም” በሚኒስትር ማዕረግ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ፕ/ር መርጋ በቃና፤ በምርጫ ቦርድ አመራርነታቸው መቶ በመቶ ውጤታማ እንደሆኑና በብቃት ቦርዱን እየመሩ እንደሚገኙ ለጋዜጠኞች ገለፁ፡፡ ፕሮፌሰሩ ከትናንት በስቲያ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ፤…
Read 5602 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 June 2015 13:53
ሸራተን ሆቴልን ለ21 ዓመታት በስራ አስኪያጅነት ያገለገሉት ፈረንሳዊው ሥራ አስኪያጅ አረፉ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
በኑዛዜያቸው መሠረት ኢትዮጵያ ውስጥ ይቀበራሉ ሸራተን አዲስ ሆቴል ከተከፈተ ጀምሮ ላለፉት 21 ዓመታት በዋና ሥራ አስኪያጅነት ያገለገሉት ፈረንሳዊው ሚስተር ዣን ፔሪ ማኒጎፍ ባደረባቸው ህመም በዋሺንግተን ሆስፒታል ህክምና ሲደረግላቸው ቆይተው በ65 ዓመታቸው ከትላንት በስቲያ አረፉ፡፡የዴንማርክና የፈረንሳይ ትውልድ ያላቸው ሥራ አስኪያጁ፤ ላለፉት…
Read 3116 times
Published in
ዜና
አራት ታላላቅ የአፍሪካ ኩባንያዎች ለመጨረሻው ዙር ደርሰዋል የዓለም የኢኮኖሚ ፎረም በአፍሪካ ፈጣን እድገት እያስመዘገቡ የሚገኙ ስኬታማ ኩባንያዎች በማለት ለመጨረሻው ዙር ከመረጣቸውና ለቀጣዩ ሽልማት ካጫቸው አራት ግዙፍ የአህጉሪቱ አየር መንገዶች አንዱ የኢትዮጵያ አየር መንገድ መሆኑን አስታወቀ፡፡ፎረሙ ከአፍሪካ አልፈው በአለማቀፍ ደረጃ የኢኮኖሚው…
Read 2241 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 June 2015 13:51
የብሔራዊ መረጃና ደህንነት እና ሲቪል ሰርቪስን ጨምሮ በ19 ትላላቅ የመንግስት ተቋማት የወጪ ሂሳብ አሠራር ላይ ጉድለት ተገኘ
Written by መታሰቢያ ካሳዬ
“የሬዲዮና የቴሌቭዥን ማሻሻያ ፕሮጀክቶች መጠናቀቅ ሲገባቸው ገና አልተጀመሩም” ዩኒቨርሲቲዎች ከበጀት በላይ ወጪ አድርገዋል ተባለ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት እና የሲቪል ሰርቪስ ሚኒስቴርን ጨምሮ በ19 ትላልቅ የመንግስት ተቋማት ላይ በተደረገ የኦዲት ምርመራ፤ ጉድለት መገኘቱና ማስረጃ ሳይኖራቸው በመመዝገባቸው የወጪያቸውን ትክክለኛነት ማረጋገጥ አለመቻሉን የፌደራል…
Read 3215 times
Published in
ዜና