ዜና
Friday, 11 September 2015 09:12
“የንባብ ባህልን በየኮንደሚኒየሞቹ የማስፋፋት እቅድ አለን” ዶ/ር ያዕቆብ ሙሴ (የኢትዮጵያ ደራሲያን ማህበር ፕሬዚደንት
Written by Administrator
ዓመቱ ብዙ ሥራ የተሰራበት ነው፡፡ የንባብ ባህል በማሳደግ አቅጣጫ በርካታ ሥራዎች ተሰርተዋል፡፡ ሰኔ 30 የንባብ ቀን በመላው ኢትዮጵያ እንዲከበር አድርገናል፡፡ ቀኑም የንባብ ባህል ንቅናቄ ተምሳሌት ሆኖ ይታይ ዘንድ፣ በመንግስት በኩል ታስቦ እንዲውል ጥያቄ ያቀረብንበትም አመት ነው፡፡ የማህበሩ አባላት ወደተለያዩ የሀገሪቱ…
Read 1266 times
Published in
ዜና
ጨጨሆ የባህል አዳራሽ የተመሰረተበትን አንደኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ በአገሪቱ ላይ በባህል፣ በቱሪዝምና በበጐ ሥራ አስተዋፅኦ ላበረከቱ ሰዎች ሽልማት ሰጥቷል፡፡“የጨጨሆ ባህል ሽልማት” በሚል ርእስ በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ አንጋፋው የማስታወቂያ ባለሙያ ውብሽት ወርቃለማው የአስር ሺህ ብር እና የዋንጫ ሽልማት ሲያገኙ፣ በውዝዋዜ የምትታወቀውና…
Read 3314 times
Published in
ዜና
Saturday, 05 September 2015 08:48
ሙሰኛ ሓላፊዎች በሕግ እንዲጠየቁ የተላለፈውን ውሳኔ ቋሚ ሲኖዶሱ አጸደቀ
Written by Administrator
የፌዴራል ጉዳዮች ሚኒስቴር፤ ከ900 በላይ የቤተ ክርስቲያኒቱን ልኡካን እያወያየ ነው“እንደ ሌላው መድረክ አታስቡት፤ ለዓላማና ለለውጥ የሚደረግ ጉባኤ ነው” /ሚኒስትሩ/ በአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት፣ በቤተ ክርስቲያኒቱ ንብረቶች አላግባብ ሀብት ያፈሩና ለግል ጥቅማቸው ሲሉ ቤተ ክርስቲያኒቱን ለምዝበራ ያጋለጡ የአድባራት ሓላፊዎች ጉዳይ በሕግ…
Read 3787 times
Published in
ዜና
ከፍተኛው የሆቴሎች ዋጋ ጭማሪ የታየው በሻርም አል ሼክ ነው ኤስ ቲ አር ግሎባል የተባለው አለማቀፍ የጥናት ተቋም በተለያዩ የአፍሪካ አገራት ከተሞች የሆቴሎች ዋጋ ዙሪያ ባደረገው ጥናት፤ አዲስ አበባ በሆቴሎች ዋጋ ውድነት ቀዳሚውን ደረጃ መያዟን ትናንት ባወጣው ሪፖርት መግለጹ ተዘገበ፡፡ተቋሙ ይፋ…
Read 5678 times
Published in
ዜና
ለበዓሉ የዋጋ ጭማሪ በሚያደርጉ ነጋዴዎች ላይ የማያዳግም እርምጃ ይወሰዳል ተባለኤልፎራ ከ30ሺ በላይ ዶሮና ከ1 ሚሊዮን በላይ እንቁላል ለገበያ አቅርቧል በርበሬ በህገወጥ መንገድ ከአገር እየወጣ መሆኑ የተጠቆመ ሲሆን ይህም ለበርበሬ ዋጋ መናር ከፍተኛ አስተዋፅኦ እንዳለው ተገለፀ፡፡ የንግድ ውድድርና የሸማቾች ጥበቃ ባለስልጣን…
Read 4644 times
Published in
ዜና
ኢትዮጵያን ጨምሮ የተለያዩ ሃገራትን በተለዋዋጭ የአየር ሁኔታና የዝናብ እጥረት እንዲጠቁ ያደረገው የዘንድሮው የኤሊኖ ክስተት ከ50 አመት ወዲህ ከታዩ 4 ተመሳሳይ ክስተቶች የከፋ ነው ተብሏል፡፡ የአለማቀፉ የሜትሮሎጂ ድርጅት ትንበያን ጠቅሶ ቢቢሲ እንደዘገበው፤ ኢትዮጵያን ጨምሮ በተለያዩ የአለም ክፍሎች ላይ የአየር መዛባት ተከስቷል፡፡…
Read 4818 times
Published in
ዜና