ዜና
መንግሥት “ረሃብ አልተከሰተም” ብሏል ሰሞኑን ቢቢሲ በሰሜን ኢትዮጵያ ወሎ አካባቢ ተገኝቶ ድርቁ ባስከተለው ረሃብ ላይ ያቀረበው ዶክመንተሪ፤ በተለያዩ አለማቀፍ ሚዲያዎች አነጋጋሪ ሆኖ የሰነበተ ሲሆን መንግስት በድርቁ የሰው ህይወት አልፏል የሚባለውን አልቀበልም ብሏል፡፡ በ1977 ዓ.ም የተከሰተው አስከፊ ድርቅ የብዙዎችን ህይወት በቀጠፈበት…
Read 13741 times
Published in
ዜና
በቅርቡ የተቋቋመው የኩላሊት እጥበት ማዕከል፣ ለኩላሊት ሕመምተኞች የእጥበት ህክምና ለመስጠት በኤስ ኤም ኤስ እያሰባሰበ ያለው ገንዘብ፣ “ለታለመለት ዓላማ አልዋለም”፤ መባሉ እያወዛገበ ነው፡፡ ባለፈው አርብ ጥቅምት 26 ሬዲዮ ፋና ባስተላለፈው ዘገባ፣ ማዕከሉ ለኩላሊት ህመምተኞች የእጥበት አገልግሎት ለመስጠት ከህዝብ ከሚሰበሰበው የበጐ አድራጐት…
Read 6005 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 November 2015 09:30
ፓትርያርኩ ከካቶሊክ ጋር ያለን ሃይማኖታዊ ልዩነት “ጠባብ ነው” ማለታቸው እያነጋገረ ነው
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ፣ ከካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጋር ያለን ልዩነት “ጠባብ ነው” ማለታቸው እያነጋገረ ነው፡፡ፓትርያርኩ ይህን የተናገሩት ባለፈው ሳምንት በዓዲግራት ሀገረ ስብከት ተገኝተው የደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያንን በመረቁበት ወቅት ሲሆን በሥነ ሥርዓቱ ላይ የትግራይ ክልል…
Read 9646 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 November 2015 09:29
“በህልሜ ከሌላ ወንድ ጋር ስትተኚ አይቻለሁ” በሚል ነፍሰጡር ሚስቱን የገደለው ሞት ተፈረደበት
Written by አለማየሁ አንበሴ
“በህልሜ ከሌላ ወንድ ጋር ስትተኚ አይቻለሁ” በሚል ነፍሰ ጡር ሚስቱን በብረት በመደብደብና የሰውነት ክፍሏን በእሣት በማቃጠል የገደለው ግለሰብ፤ ከትናንት በስቲያ ሞት ተፈረደበት፡፡ መሐመድ ሃሰን የተባለው ጐልማሳ፤ መጋቢት 14 ቀን 2005 ዓ.ም ከጠዋቱ 1 ሰዓት ላይ ነፍሰጡር ሚስቱን፤ “በህልሜ ከሌላ ወንድ…
Read 6505 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 November 2015 09:28
በዓመት 200 ሚ. ሊትር ያመርታል የተባለው ዳሸን ቢራ ፋብሪካ ነገ ይመረቃል
Written by መንግሥቱ አበበ
ግንባታው 2.6 ቢሊዮን ብር ፈጅቷል፤ በሰዓት 90 ሺህ ሊትር ቢራ ያመርታል ዳሸን ቢራ ፋብሪካ በደብረብርሃን ከተማ አካባቢ ያሰራውና እጅግ ዘመናዊ እንደሆነ የተነገረለት ቢራ ፋብሪካ ነገ ይመረቃል፡፡በዓለም የቢራ ጠመቃ ታሪክ የዚህ አይነት ፋብሪካ በቤልጂየም ብቻ እንደሚገኝ የጠቀሱት የዳሸን ቢራ ፋብሪካ ምክትል…
Read 2866 times
Published in
ዜና
የቢዝነስ ፈጠራ ላይ ያተኩራል የ1. ሚሊዮን ብር ሽልማት የሚያስገኝ “እርካብ” የተሰኘ የቢዝነስ ፈጠራ ሾው በኢቢሲ - 1 በቅርብ ሊጀመር ነው፡፡ ፕሮግራሙ በየሳምንቱ እሁድ ከቀኑ 11 ሰዓት ላይ የሚቀርብ ሲሆን ዓላማውም በአገራችን አዲስ ዓይነት የመዝናኛ አማራጭ ከማምጣት ጎን ለጎን፣ እንዴት ሥራ…
Read 2515 times
Published in
ዜና