ዜና

Rate this item
(0 votes)
በድርቅ ለተጎዱና ለበጎ አድራጎት ማኅበራት 2.5 ሚ. ብር ለገሰ አዋሽ ኢንተርናሽናል ባንክ የዛሬ ሳምንት በሂልተን ሆቴል ባካሄደው 20ኛው የባለአክሲዮኖች ጠቅላላ ጉባኤ፣ ጁን 30, 2015 በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ባደረገው እንቅስቃሴ ከታክስ በፊት 861.2 ሚሊዮን ብር፣ ከታክስ በኋላ 645.3 ሚሊዮን ብር የተጣራ…
Rate this item
(18 votes)
- የምስጢራዊነት ባህል መረጃ አሰጣጥ ላይ ትልቅ ችግር ሆኗል- ጋዜጠኛው መረጃ ለማግኘት ልመና ውስጥ እየገባ ነው በመረጃ ነፃነትና የፕሬስ አዋጅ አፈፃፀም ላይ ሰሞኑን በተደረገ ውይይት፤ የመንግሥት አስፈፃሚዎች የግንዛቤ ችግር እንዳለባቸው ጥናቶች የጠቆሙ ሲሆን የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ፅ/ቤት ኃላፊ ሚኒስትር ጌታቸው…
Rate this item
(15 votes)
አንጋፋው ተዋናይ አርቲስት ፍቃዱ ተ/ማርያም በሽርክና የሚያሳትመውን የመረጃና የስልክ አድራሻ ማውጫ ዳይሬክተሪ፤ አመሳስለው በማዘጋጀት ለገበያ አቅርበውብኛል ባላቸው አካላት ክስ መስርቷል “እንደ ልጄ የማየውን ሥራዬን ነው የወሰዱብኝ” ብሏል - አርቲስቱ፡፡ በአቃቤ ህግ የቀረበው የክስ መዝገብ እንደሚያስረዳው፤ ዌብ ፕላኔት አይቲ ሶሉሽን እና…
Rate this item
(6 votes)
ድራማው በደራሲ ውድነህ ክፍሌ ሊቀጥል ነው በየሳምንቱ ረቡዕ ምሽት በኢቢኤስ ቴሌቭዥን የሚቀርበው የ“ሞጋቾቹ” ተከታታይ ድራማ ደራሲ በሆነው ኃይሉ ፀጋዬና በፕሮዱዩሰሯ መካከል በተፈጠረ አለመግባባት የተለያዩ ሲሆን ድራማው በታዋቂው ፀሐፌ ተውኔት ውድነህ ክፍሌ ይቀጥላል ተብሏል፡፡ የድራማው ደራሲ አንጋፋው የተውኔት ፀሐፊ ኃይሉ ፀጋዬ…
Rate this item
(17 votes)
በአባይ ወንዝ አጠቃቀምና በህዳሴ ግድብ ግንባታ ሳቢያ ለ5 ዓመት እየከረረና እየረገበ የዘለቀው የኢትዮጵያና የግብፅ ግንኙነት፤ ከሰሞኑ ትኩሳት አገርሽቶበታል፡፡ የግብፁ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር፣ የህዳሴ ግድብ ግንባታ እንዲዘገይ ማድረግ እንችላለን በማለት እንደተናገሩ ሰኞ እለት የዘገቡ አልጀዚራና ምስር ጆርናል፤ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
Rate this item
(6 votes)
የሚሰማን የመንግሥት አካል አጥተናል ብለዋል የብሄር ማፈናቀልና ሰብአዊ በደል አድርሰዋል በሚል የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ይፋ ባደረጋቸው የኦሮሚያና አፋር ወረዳ የመንግስት ኃላፊዎች ላይ እርምጃ ባለመወሰዱ ነዋሪዎች ለበቀል ጥቃት እንደተጋለጡና 71 አባወራዎች ከቀዬአቸው እንደተፈናቀሉ ከትናንት በስቲያ የአካባቢው ተጎጂዎች ለጋዜጠኞችና ለዲፕሎማቶች አስረድተዋል፡፡ በኦሮሚያ…