ዜና

Rate this item
(7 votes)
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለመጀመሪያ ጊዜ በኢትዮጵያውያን ሴት አውሮፕላን አብራሪዎች ብቻ ከአዲስ አበባ ወደ ታይላንድ ባንኮክ የደርሶ መልስ በረራ ከትናንት በስቲያ ማድረጉን አስታወቀ፡፡አየር መንገዱ ዋና አብራሪም ሆነ ረዳት አብራሪ፣ ቴክኒንና የበረራ በቦይንግ 767 አስተናጋጆቹ እንዲሁም ተቆጣጣሪዎች ሙሉ በሙሉ ሴቶች ብቻ የሆኑበትን…
Rate this item
(7 votes)
ባለፈው ሳምንት በደብረብርሃን ከተማ የተመረቀው ግዙፍና እጅግ ዘመናዊ የተባለው ዳሽን ቢራ ፋብሪካ፣ ጥረት ኢንዶውመንት ዱዌት - ቫሳሪ ከተባሉ ሁለት የእንግሊዝ ኩባንያዎች ጋር በእኩል 50፣ 50 የአክሲዮን ድርሻ የተቋቋመ ፋብሪካ ነው፡፡ የዛሬ 20 ዓመት የተቋቋመው ጥረት ዳሽን ቢራ ፋብሪካን ጨምሮ ተመጋጋቢ…
Rate this item
(18 votes)
በግማሽ አቅሙ ብቻ አገልግሎት በመስጠት ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት፤ በቀን እስከ 400 ሺህ ብር ገቢ እያስገባ ነው ተባለ፡፡ የዛሬ ሁለት ወር ባቡሩ ከቃሊቲ ሚኒልክ አደባባይ በተዘረጋው መስመር አገልግሎት መስጠት የጀመረ ሲሆን፤ ባለፈው ማክሰኞ ሁለተኛው መስመር፣ ከአያት አደባባይ…
Rate this item
(12 votes)
መንግሥት “ረሃብ አልተከሰተም” ብሏል ሰሞኑን ቢቢሲ በሰሜን ኢትዮጵያ ወሎ አካባቢ ተገኝቶ ድርቁ ባስከተለው ረሃብ ላይ ያቀረበው ዶክመንተሪ፤ በተለያዩ አለማቀፍ ሚዲያዎች አነጋጋሪ ሆኖ የሰነበተ ሲሆን መንግስት በድርቁ የሰው ህይወት አልፏል የሚባለውን አልቀበልም ብሏል፡፡ በ1977 ዓ.ም የተከሰተው አስከፊ ድርቅ የብዙዎችን ህይወት በቀጠፈበት…
Rate this item
(3 votes)
በቅርቡ የተቋቋመው የኩላሊት እጥበት ማዕከል፣ ለኩላሊት ሕመምተኞች የእጥበት ህክምና ለመስጠት በኤስ ኤም ኤስ እያሰባሰበ ያለው ገንዘብ፣ “ለታለመለት ዓላማ አልዋለም”፤ መባሉ እያወዛገበ ነው፡፡ ባለፈው አርብ ጥቅምት 26 ሬዲዮ ፋና ባስተላለፈው ዘገባ፣ ማዕከሉ ለኩላሊት ህመምተኞች የእጥበት አገልግሎት ለመስጠት ከህዝብ ከሚሰበሰበው የበጐ አድራጐት…
Rate this item
(17 votes)
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አቡነ ማትያስ፣ ከካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጋር ያለን ልዩነት “ጠባብ ነው” ማለታቸው እያነጋገረ ነው፡፡ፓትርያርኩ ይህን የተናገሩት ባለፈው ሳምንት በዓዲግራት ሀገረ ስብከት ተገኝተው የደብረ መድኃኒት መድኃኔዓለም ቤተ ክርስቲያንን በመረቁበት ወቅት ሲሆን በሥነ ሥርዓቱ ላይ የትግራይ ክልል…