ዜና
የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት በመብራት መቆራረጥ አገልግሎቱ እየተደናቀፈ ሲሆን ተጠቃሚዎች ላይም እንግልት እየፈጠረ ነው ተባለ፡፡ ባለፈው ሣምንት ቅዳሜና እሁድ ለረዥም ሰአታት አገልግሎቱ ተቋርጦ እንደነበር የጠቀሱት ተገልጋዮች፤ ማክሰኞ ዕለትም ተመሳሳይ ችግር ማጋጠሙን ጠቁመዋል፡፡ መብራት ሲጠፋ ባቡሩ ለረዥም ሰዓት ቢቆምም ለምን…
Read 4336 times
Published in
ዜና
በግጭቱ ንብረት ብቻ እንደወደመ ተደርጎ መገለፁ ተነቀፈ ከማስተር ፕላኑ ጋር በተያያዘ በኦሮሚያ ክልል የተነሳውን ተቃውሞ ተከትሎ በተነሳው ግጭት ከ80 በላይ ዜጎች መሞታቸውን ኦፌኮ የገለፀ ሲሆን የክልሉ መንግሥት ጉዳዩ በጥንቃቄ እየተጣራ መሆኑን ጠቁሞ ሪፖርቱ እንደተጠናቀቀ ለህዝብ ይፋ ይደረጋል ብሏል፡፡ ባለፈው ሳምንት…
Read 1406 times
Published in
ዜና
በ3 ዓመት ውስጥ ተጠናቆ ሥራ ይጀምራል በዓለም አቀፍ ደረጃ በጥራቱ የሚታወቀው ስታርውድ ሆቴሎችና ሬስቶራንቶች፤ በአዲስ አበባ ሁለተኛውን ሸራተን ሆቴል “Four Points by Sharaton Addis Ababa” ለመክፈት ሰሞኑን ውል ተፈራረመ፡፡ ባለ 27ፎቁ ሆቴል 500 የመኝታ ክፍሎች ያሉት ሲሆን ቦሌ ፍላሚንጎ አካባቢ…
Read 5552 times
Published in
ዜና
ገቢው ከኤክስፖርትና ከለጋሾች ከተገኘው በላይ ነው በተገባደደው የፈረንጆች አመት 2015 በአለም ዙሪያ ከሚገኙ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵውያን ወደ አገር ውስጥ የተላከው ገንዘብ 3.7 ቢሊዮን ዶላር መድረሱንና፣ ይህም በዘርፉ ክብረወሰን የተመዘገበበት እንደሆነ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አስታወቀ፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የዲያስፖራ መረጃና ምርምር…
Read 1493 times
Published in
ዜና
የግብጹ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አል ሲሲ የኢትዮጵያ፣ የግብጽና የሱዳን ሚኒስትሮች በቀጣዩ ሳምንት በሱዳን ካርቱም ያደርጉታል ተብሎ ለሚጠበቀው የቀጣይ ዙር የሶስትዮሽ ድርድር ዝግጅት ለማድረግ በሚል የውጭ ጉዳይና የመስኖ ሚኒስትሮቻቸውን ከትናንት በስቲያ ሰብስበው ማወያየታቸውን አሃራም ኦንላይን ዘገበ፡፡ፕሬዚዳንቱ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሳሜህ ሹክሪና…
Read 1039 times
Published in
ዜና
Saturday, 19 December 2015 10:19
መንግሥት ተቃውሞውን ለማርገብ ያልተመጣጠነ ኃይል እንዳይጠቀም እነ አምነስቲ አሳሰቡ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ትላንት በአ.አ ዩኒቨርሲቲ ተቃውሞ ተቀሰቀሰመንግሥት በኦሮሚያ የተነሳውን መጠነ ሰፊ ተቃውሞ ለማርገብ ያልተመጣጠነ ኃይል ከመጠቀም እንዲቆጠብ አለማቀፍ የሰብአዊ መብት ተሟጋቾች ያሳሰቡ ሲሆን መንግሥት በበኩሉ፤ ሁኔታው ወደ ለየለት ሥርዓት አልበኝነት መቀየሩን ገልፆ ሁከቱን ለማስቆም የማያዳግም እርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቋል፡፡ መድረክ ሰሞኑን ባወጣው መግለጫ፤…
Read 8614 times
Published in
ዜና