ዜና
የሐውልቱ ሥፍራ 6.5 ሚሊዮን ብር ወጥቶበታል- ጴጥሮስ ያቺን ሰዓት`በሥነ ሥርዓቱ ላይ ይተውናል ከሦስት ዓመት በፊት ከባቡር ፕሮጀክቱ ጋር በተያያዘ ተተክሎ ከነበረበት ሥፍራ መነሳቱን ተከትሎ ውዝግብ ያስነሳው የታላቁ አርበኛ የሰማዕቱ አቡነ ጴጥሮስ ሃውልት፤ ነገ ረፋድ ላይ ከብሄራዊ ሙዚየም ወጥቶ በቀድሞ ሥፍራው…
Read 7149 times
Published in
ዜና
በአቃቤ ህግ ይግባኝ የተጠየቀባቸው የዞን 9 ጦማሪያን፣ በቀረበባቸው አቤቱታ ላይ ትናንት ለጠቅላይ ፍ/ቤቱ ምላሽ ሰጥተዋል፡፡ ቀደም ሲል አቃቤ ህግ፣ ለከፍተኛው ፍ/ቤት በተከሳሾቹ ላይ ያቀረባቸው ማስረጃዎች በአግባቡ ታይተው አልተመዘኑልኝም በሚል የጠቅላይ ፍ/ቤቱ እንደገና እንዲመለከትለት አቤቱታውን ማቅረቡ ይታወሳል፡፡ በአቃቤ ህግ አቤቱታ ላይ…
Read 3306 times
Published in
ዜና
- በፊናቸው ጠቅላላ ጉባኤ እናካሂዳለን ብለዋል- አንዱ ሌላውን “ከሃላፊነት አግጃለሁ” ሲሉ ወስነዋል የመኢአድ ላዕላይ ምክር ቤት፤ የፓርቲው ፕሬዚዳንት አቶ አበባው መሃሪን የከሰሰ ሲሆን፤ ፍ/ቤት አቶ አበባውን ለጊዜው በማገድ፣ የክስ መልስ እንዲያዘጋጁ የአንድ ወር ቀጠሮ ሰጠ፡፡ ለአመታት ከተለያዩ ውዝግቦች እፎይታ ያላገኘው…
Read 3588 times
Published in
ዜና
በ “ማስተር ፕላን” መነሻነት በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች የተፈጠሩ ግጭቶችን፤ እንዲሁም በጐንደር “የአማራ ተወላጅ፣ የቅማንት ተወላጅ” በሚል የተከሰተውን ሁከት እንደመረመሩ የገለፁ የመንግስት እና ገለልተኛ የሰብአዊ መብት ተቋማት፣ የምርመራ ሪፖርት እንደሚያቀርቡ ገለፁ፡፡መንግስታዊ ተቋሞቹ፤ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን እና የህዝብ እንባ ጠባቂ፤ በጋራ…
Read 11297 times
Published in
ዜና
Saturday, 06 February 2016 10:51
ማኅበረ ቅዱሳን የቤተ ክርስቲያኒቱን ወቅታዊ ፈተናዎች የሚዳስስ ዐውደ ርእይ ያዘጋጃል
Written by Administrator
• ከመቶ ሺሕ በላይ ተመልካቾች እንደሚጎበኙት ይጠበቃል• ኦርቶዶክሳዊ ክውን ጥበባት ልዩ ገጽታዎቹ ይኾናሉ ተብሏል• ለአጠቃላይ ዝግጅቱ ከሦስት ሚሊዮን ብር በላይ ወጪ ይደረጋል የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ምእመናን፥ የቤተ ክርስቲያኒቱን ዓለም አቀፋዊነት፣ ነባራዊ ሁኔታና ተግዳሮቶች ተረድተው የበኩላቸውን ድርሻ እንዲወጡ ያስችላል የተባለ ልዩ…
Read 6692 times
Published in
ዜና
“ጥፋታችንን ሳይነግረን የንግድ ፈቃድ አላድስም ብሎናል” በጉለሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 በተለምዶ ድልበር በሚባለው አካባቢ ከ11 ዓመት በፊት የተቋቋመው “ራስ አገዝ የመኪና እጥበት”፤ ወረዳው ምክንያቱን ሳይነግረን የንግድ ፈቃድ አላድስም በማለቱ፣ 131 ሰራተኞች ሊበተኑ ነው ሲል ለአዲስ አድማስ ገለፀ፡፡ የድርጅተ መስራችና…
Read 3900 times
Published in
ዜና