ዜና

Rate this item
(14 votes)
መንግስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች በዓመት ሦስት ጊዜ ፓርላማ ገብተው በውይይት እንዲሳተፉ ለማድረግ ማኑዋል እየተዘጋጀ መሆኑን የገለፀ ሲሆን ተቃዋሚዎች በበኩላቸው፣ ሳይወከሉ በፓርላማ ውይይት ህገ መንግስታዊ አይደለም ሲሉ ተችተዋል። ተቃዋሚዎች ለምን አላማ ከመንግስት ጋር በዚህ መንገድ እንዲወያዩ እንደተፈለገ አይገባንም ያሉት የአረና ም/ሊቀመንበር አቶ…
Rate this item
(0 votes)
በአማራና ኦሮምያ ክልሎች የምርመራ ቡድን ልኳል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን፤ በኦሮሚያና በአማራ ክልል የተቀሰቀሱ ተቃውሞና ግጭቶችን ተከትሎ የደረሱ ጉዳቶችን 10 ቡድኖች አዋቅሮ እየመረመረ መሆኑን ገለፀ፡፡ ኮሚሽኑ በክልሎቹ ምርመራ ሲያካሂድ የአሁኑ ሁለተኛው ዙር መሆኑን ጠቅሶ በኦሮሚያ ክልል እያንዳንዳቸው ከ3 እስከ 4…
Rate this item
(4 votes)
የፖለቲካ ውይይት እንዲጀመር ጥሪ አቅርቧል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ጥሰዋል በሚል በእስር ላይ የሚገኙት ዶ/ር መረራ ጉዲና፤ በአስቸኳይ ከእስር እንዲፈቱና መንግስት ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር ውይይትና ድርድር ለማካሄድ ቃል በገባው መሰረት ጊዜ ሳይባክን ወደ ተግባር እንዲገባ መድረክ ጠየቀ፡፡ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ አንድነት መድረክ…
Rate this item
(4 votes)
1 የዶናልድ ትራምፕ መፍትሄ፣- ቢዝነስ እተዳከመ፣ ስራ አጥነትና የኑሮ ቅሬታ የተባባሰው፣ በመንግስት ምክንያት ነው፡፡ስለዚህ …- ያበጠውን መንግስት አስተነፍሳለሁ (ታክስእቀንሳለሁ)፡፡ ነገረኛውን መንግስት አደብ አስገዛሁ (ቁጥጥሮችን አሰርዛለሁ)፡፡ ተናካሹን መንግስት እገራለሁ (የአካባቢ ጥበቃ ዘመቻዎችን እገታለሁ)፡፡2. የአገራችን ፖለቲከኞች መፍትሄስ?- በኢኮኖሚ ውስጥ የመንግስት ድርሻ እየገዘፈና…
Rate this item
(2 votes)
የታዋቂው ሞታውን ሪከርድስ ኩባንያ ፕሬዚዳንትና የአለማችን ትልቁ ሙዚቃ አሳታሚ ኩባንያ የዩኒቨርሳል ሚዩዚክ የኧርባን ሚዩዚክ ፕሬዚዳንት የሆነችው ትውልደ ኢትዮጵያዊቷ የኩባንያ ስራ አስኪያጅ ኢትዮጵያ ሃብተማርያም፣ በቢልቦርድ የ2016 የአለማችን ምርጥ 100 የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ዘርፍ ስራ ስኪያጅ ሴቶች ዝርዝር ውስጥ ተካትታለች፡፡በአለማችን የሙዚቃ ኢንዱስትሪ ውስጥ…
Rate this item
(2 votes)
የቪታባይት ኑትሪሽን መሰራችና ስራ አስኪያጅ በሆነችው ወ/ሮ ሙላት ዮሴፍና በወ/ሮ ህሊና በየነ የተዘጋጀው “ጣዕም ያላቸው ምግቦች ለአንድ ሺህ ቀናት” መጽሐፍ ተመረቀ፡፡ መጽሐፉ ባለፈው ሳምንት በ17/19 ቀበሌ መናፈሻ በተመረቀበት ወቅት ወ/ሮ ሜላት እንዳለችው፣ 1000 ቀናት ከእርግዝና እስከ ሁለት ዓመት ያለው ጊዜ…