ዜና

Rate this item
(21 votes)
• ለፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ደብዳቤ ፅፏል• ዶ/ር መረራ ፍ/ቤት ቀርበው የ28 ቀን ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋልበዶ/ር መረራ ጉዲና እስር ጉዳይ የኢትዮጵያ መንግስት ማብራሪያ እንዲሰጠው የአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ለፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ግልፅ ደብዳቤ ፃፈ፡፡ ዶ/ር መረራ ሰሞኑን ከጠበቆቻቸው ጋር የተገናኙ ሲሆን ፍ/ቤት…
Rate this item
(5 votes)
ከ300 በላይ የዓለም ጳጳሳት ይሳተፉበታል ከ300 በላይ የካቶሊክ ጳጳሳትን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት የቤተ ክርስቲያን መሪዎችና የምዕመናን ተወካዮች ይሳተፉበታል ተብሎ የሚጠበቀውን 19ኛውን የምስራቅ አፍሪካ ጳጳሳት ጉባኤዎች ህብረት ጉባኤ ኢትዮጵያ እንድታስተናግድ መመረጧ ታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጠቅላይ ፅ/ቤት ለአዲስ አድማስ በላከው…
Rate this item
(4 votes)
ላለፉት 10 ቀናት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ያለበትን ባለማወቅ በጭንቀት የሠነበቱት ቤተሰቦቹ፤ ትናንት ለጥቂት ደቂቃዎች በዝዋይ ማረሚያ ቤት ያገኙት ሲሆን ማረሚያ ቤቱ ‹‹ጋዜጠኛው ህግና ደንብ በመጣሱ ጠያቂ እንዳያገኝ ታግዷል›› ብሏል፡፡‹‹የፍትህ›› ጋዜጣ የ‹‹ፋክት›› እና የ‹‹አዲስ ታይምስ›› መፅሄቶች አዘጋጅ የነበረው ጋዜጠኛ ተመስገን፤ ደሣለኝ…
Rate this item
(7 votes)
“መረጋጋት ተፈጥሯል፤ ጉባኤውን የሚያደናቅፍ ስጋት የለም” - መንግስት የአፍሪካ ህብረት በመጪው ጥር ወር በአዲስ አበባ ሊያካሂደው ያቀደው ቀጣዩ የመሪዎች ጉባኤ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁና አገሪቱ ካለችበት ሁኔታ አንጻር በሰላም የመጠናቀቁ ጉዳይ እንደሚያሳስበው ገልጧል፡፡የህብረቱ ሊቀመንበር ዶ/ር ንኮሳዛ ድላሚኒ ዙማ፣ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
Rate this item
(15 votes)
የትምህርት ሚኒስቴር ወትሮ የነበረውን የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አመራሮች አሿሿምን ይለወጣል ያለውን አዲስ መስፈርት ያዘጋጀ ሲሆን በተዘጋጀው መስፈርት ረቂቅ ላይ ከትናንት በስቲያ በካፒታል ሆቴል ውይይት ተደርጓል፡፡ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አመራሮች ምደባ ላይ ከዚህ በፊት በርካታ ጉድለቶች እንዳሉ የሚጠቁመው ለውይይት የቀረበው…
Rate this item
(7 votes)
- በምርት ጥራቱ ላይ ምርመራ እየተካሄደ ነው ተብሏል- ‹‹ፋብሪካው የታሸገው ለእድሣት ነው›› የፔፕሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚየሞሃ ለስላሣ መጠጦች ኢንዱስትሪ አክስዮን ማህበር የሃዋሳ ቅርንጫፍ ፋብሪካ ከምርት ጥራት ጋር በተያያዘ ለምርመራ መታሸጉ ተጠቁሟል፡፡የኩባንያው ሃዋሣ ቅርንጫፍ ፋብሪካ ውስጥ በተመረቱ ምርቶች ላይ ታዩ የተባሉ…