ዜና
• ለፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ደብዳቤ ፅፏል• ዶ/ር መረራ ፍ/ቤት ቀርበው የ28 ቀን ቀጠሮ ተጠይቆባቸዋልበዶ/ር መረራ ጉዲና እስር ጉዳይ የኢትዮጵያ መንግስት ማብራሪያ እንዲሰጠው የአውሮፓ ህብረት ፓርላማ ለፕሬዚዳንት ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ ግልፅ ደብዳቤ ፃፈ፡፡ ዶ/ር መረራ ሰሞኑን ከጠበቆቻቸው ጋር የተገናኙ ሲሆን ፍ/ቤት…
Read 6245 times
Published in
ዜና
ከ300 በላይ የዓለም ጳጳሳት ይሳተፉበታል ከ300 በላይ የካቶሊክ ጳጳሳትን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት የቤተ ክርስቲያን መሪዎችና የምዕመናን ተወካዮች ይሳተፉበታል ተብሎ የሚጠበቀውን 19ኛውን የምስራቅ አፍሪካ ጳጳሳት ጉባኤዎች ህብረት ጉባኤ ኢትዮጵያ እንድታስተናግድ መመረጧ ታውቋል፡፡ የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተ ክርስቲያን ጠቅላይ ፅ/ቤት ለአዲስ አድማስ በላከው…
Read 4458 times
Published in
ዜና
Sunday, 18 December 2016 00:00
ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ከቤተሰቦቹ እንዳይገናኝ የተደረገው በዲስፕሊን ቅጣት ነው ተባለ
Written by አለማየሁ አንበሴ
ላለፉት 10 ቀናት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሣለኝ ያለበትን ባለማወቅ በጭንቀት የሠነበቱት ቤተሰቦቹ፤ ትናንት ለጥቂት ደቂቃዎች በዝዋይ ማረሚያ ቤት ያገኙት ሲሆን ማረሚያ ቤቱ ‹‹ጋዜጠኛው ህግና ደንብ በመጣሱ ጠያቂ እንዳያገኝ ታግዷል›› ብሏል፡፡‹‹የፍትህ›› ጋዜጣ የ‹‹ፋክት›› እና የ‹‹አዲስ ታይምስ›› መፅሄቶች አዘጋጅ የነበረው ጋዜጠኛ ተመስገን፤ ደሣለኝ…
Read 5974 times
Published in
ዜና
Sunday, 18 December 2016 00:00
የአፍሪካ ህብረት በቀጣዩ ጉባኤ የአዲስ አበባ የጸጥታ ጉዳይ ያሳስበኛል አለ
Written by Administrator
“መረጋጋት ተፈጥሯል፤ ጉባኤውን የሚያደናቅፍ ስጋት የለም” - መንግስት የአፍሪካ ህብረት በመጪው ጥር ወር በአዲስ አበባ ሊያካሂደው ያቀደው ቀጣዩ የመሪዎች ጉባኤ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁና አገሪቱ ካለችበት ሁኔታ አንጻር በሰላም የመጠናቀቁ ጉዳይ እንደሚያሳስበው ገልጧል፡፡የህብረቱ ሊቀመንበር ዶ/ር ንኮሳዛ ድላሚኒ ዙማ፣ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስትር…
Read 5644 times
Published in
ዜና
የትምህርት ሚኒስቴር ወትሮ የነበረውን የመንግስት ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አመራሮች አሿሿምን ይለወጣል ያለውን አዲስ መስፈርት ያዘጋጀ ሲሆን በተዘጋጀው መስፈርት ረቂቅ ላይ ከትናንት በስቲያ በካፒታል ሆቴል ውይይት ተደርጓል፡፡ በከፍተኛ የትምህርት ተቋማት አመራሮች ምደባ ላይ ከዚህ በፊት በርካታ ጉድለቶች እንዳሉ የሚጠቁመው ለውይይት የቀረበው…
Read 6161 times
Published in
ዜና
- በምርት ጥራቱ ላይ ምርመራ እየተካሄደ ነው ተብሏል- ‹‹ፋብሪካው የታሸገው ለእድሣት ነው›› የፔፕሲ ዋና ሥራ አስፈፃሚየሞሃ ለስላሣ መጠጦች ኢንዱስትሪ አክስዮን ማህበር የሃዋሳ ቅርንጫፍ ፋብሪካ ከምርት ጥራት ጋር በተያያዘ ለምርመራ መታሸጉ ተጠቁሟል፡፡የኩባንያው ሃዋሣ ቅርንጫፍ ፋብሪካ ውስጥ በተመረቱ ምርቶች ላይ ታዩ የተባሉ…
Read 2591 times
Published in
ዜና