ዜና

Rate this item
(0 votes)
 ለሰባት ቀን ጉብኝት 1 ሺህ 600 ብር ያስከፍላል ከስድስት ዓመት በፊት በአቶ ጫንያለው ዘውዴ የተቋቋመውና የውጭ ቱሪስቶችን በማስጎብኘት የሚታወቀው "ፋራንጂ አስጎብኚ" ድርጅት፤ለአገር ውስጥ ጎብኚዎች በአነስተኛ ዋጋ የጉብኝት ፓኬጅ ማዘጋጀቱን ገለፀ፡፡ ፓኬጁ ለሰባት ቀን ጉብኝት 1 ሺ 600 ብር ብቻ እንደሚያስከፍል…
Rate this item
(7 votes)
 *የተመሰረተበትን 10ኛ ዓመቱን እያከበረ ነው በተወሰኑ የሰው ሀብት አመራር ባለሙያዎች የተቋቋመውና በሰው ሀብት አያያዝ፣ በሰራተኛ ምልመላና ቅጥር ላይ አተኩሮ የሚሰራው "ሶሳይቲ ኦፍ ሂውማን ሪሶርስ ማኔጅመንት ኢን ኢትዮጵያ” የተሰኘው ማህበር የተመሰረተበትን 10ኛ ዓመት ያከበረ ሲሆን በሚቀጥለው ዓመት በሰው ሃብት አመራር ላይ…
Rate this item
(24 votes)
ባለፈው ዓመት በተለይ በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች የተቀሰቀሰውን ሕዝባዊ ተቃውሞና ግጭት ተከትሎ በዜጎች ላይ እየተደረገ የቆየው የሰብአዊና የዴሞክራሲያዊ መብቶች እመቃ መቀጠሉን ያስታወቀው ሂውማን ራይትስ ዎች፤ መንግስት የህዝቦችን መብት ማክበርና ማስከበር እንዳለበት፣ አሳሰበ፡፡ ኢትዮጵያ ያለፈውን የፈረንጆች ዓመት በከባድ መከራና የመብት ክልከላዎች ማሳለፏን…
Rate this item
(18 votes)
የጎንደር፣ የአኵስም፣ የላሊበላና የጃንሜዳ አብሕርተ ምጥማቃት በናሙናነት ተመርጠዋልየባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን፣ የጥምቀት በዓል አከባበርን፣ በተባበሩት መንግሥታት የሳይንስ የትምህርትና የባህል ድርጅት(ዩኔስኮ) የማይዳሰስ ባህላዊ የዓለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚያስችል የማስመረጫ ሰነድ ዝግጅት ሊያካሒድ ነው፡፡ ሰነዱን ለማዘጋጀት በዘንድሮው የጥምቀት ክብረ…
Rate this item
(9 votes)
ሰማያዊ ፓርቲ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ በመንግስት ተደርጎብኛል ባለው ጫና ዙሪያ፣ ከአውሮፓ ህብረት ኃላፊዎች ጋር መወያየቱን፣ የፓርቲው የውጭ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ አካሉ ገለፁ፡፡ የአውሮፓ ህብረት ኃላፊዎች፤ ፓርቲው ደረሰብኝ ባለው ጫናና ባነሳቸው ጥያቄዎች ዙሪያ በቅርቡ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ…
Rate this item
(6 votes)
በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ተቀስቅሶ የነበረውን ተቃውሞና ግጭት ተከትሎ የተፈጠሩ የህዝብ መቃቃሮች እንዲሽሩ የሃይማኖት አባቶች በእርቀ ሰላም ሥራ ላይ እንደሚተጉ ሲሆን መንግስት የህዝቡን ጥያቄ ተቀብሎ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥም እናሳስባለን ብለዋል፡ ባለፈው ሳምንት ለሁለት ቀናት በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን አዳራሽ በተደረገው…