ዜና
ለሰባት ቀን ጉብኝት 1 ሺህ 600 ብር ያስከፍላል ከስድስት ዓመት በፊት በአቶ ጫንያለው ዘውዴ የተቋቋመውና የውጭ ቱሪስቶችን በማስጎብኘት የሚታወቀው "ፋራንጂ አስጎብኚ" ድርጅት፤ለአገር ውስጥ ጎብኚዎች በአነስተኛ ዋጋ የጉብኝት ፓኬጅ ማዘጋጀቱን ገለፀ፡፡ ፓኬጁ ለሰባት ቀን ጉብኝት 1 ሺ 600 ብር ብቻ እንደሚያስከፍል…
Read 2570 times
Published in
ዜና
*የተመሰረተበትን 10ኛ ዓመቱን እያከበረ ነው በተወሰኑ የሰው ሀብት አመራር ባለሙያዎች የተቋቋመውና በሰው ሀብት አያያዝ፣ በሰራተኛ ምልመላና ቅጥር ላይ አተኩሮ የሚሰራው "ሶሳይቲ ኦፍ ሂውማን ሪሶርስ ማኔጅመንት ኢን ኢትዮጵያ” የተሰኘው ማህበር የተመሰረተበትን 10ኛ ዓመት ያከበረ ሲሆን በሚቀጥለው ዓመት በሰው ሃብት አመራር ላይ…
Read 3364 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 January 2017 15:32
‹‹ዓመቱ ለኢትዮጵያውያን የጭከና እና የአፈና ነበር›› - ሂዩማን ራይትስ ዎች
Written by አለማየሁ አንበሴ
ባለፈው ዓመት በተለይ በኦሮሚያና በአማራ ክልሎች የተቀሰቀሰውን ሕዝባዊ ተቃውሞና ግጭት ተከትሎ በዜጎች ላይ እየተደረገ የቆየው የሰብአዊና የዴሞክራሲያዊ መብቶች እመቃ መቀጠሉን ያስታወቀው ሂውማን ራይትስ ዎች፤ መንግስት የህዝቦችን መብት ማክበርና ማስከበር እንዳለበት፣ አሳሰበ፡፡ ኢትዮጵያ ያለፈውን የፈረንጆች ዓመት በከባድ መከራና የመብት ክልከላዎች ማሳለፏን…
Read 4375 times
Published in
ዜና
የጎንደር፣ የአኵስም፣ የላሊበላና የጃንሜዳ አብሕርተ ምጥማቃት በናሙናነት ተመርጠዋልየባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር የቅርስ ጥናትና ጥበቃ ባለሥልጣን፣ የጥምቀት በዓል አከባበርን፣ በተባበሩት መንግሥታት የሳይንስ የትምህርትና የባህል ድርጅት(ዩኔስኮ) የማይዳሰስ ባህላዊ የዓለም አቀፍ ቅርስነት ለማስመዝገብ የሚያስችል የማስመረጫ ሰነድ ዝግጅት ሊያካሒድ ነው፡፡ ሰነዱን ለማዘጋጀት በዘንድሮው የጥምቀት ክብረ…
Read 5600 times
Published in
ዜና
Saturday, 14 January 2017 15:30
‹‹ሰማያዊ››፤ በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ ደረሰብኝ ባለው ጫና ዙሪያ ከአውሮፓ ህብረት ጋር ተወያየ
Written by ናፍቆት ዮሴፍ
ሰማያዊ ፓርቲ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ጋር በተያያዘ በመንግስት ተደርጎብኛል ባለው ጫና ዙሪያ፣ ከአውሮፓ ህብረት ኃላፊዎች ጋር መወያየቱን፣ የፓርቲው የውጭ ግንኙነት ኃላፊ አቶ አበበ አካሉ ገለፁ፡፡ የአውሮፓ ህብረት ኃላፊዎች፤ ፓርቲው ደረሰብኝ ባለው ጫናና ባነሳቸው ጥያቄዎች ዙሪያ በቅርቡ ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ…
Read 4042 times
Published in
ዜና
በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች ተቀስቅሶ የነበረውን ተቃውሞና ግጭት ተከትሎ የተፈጠሩ የህዝብ መቃቃሮች እንዲሽሩ የሃይማኖት አባቶች በእርቀ ሰላም ሥራ ላይ እንደሚተጉ ሲሆን መንግስት የህዝቡን ጥያቄ ተቀብሎ አፋጣኝ ምላሽ እንዲሰጥም እናሳስባለን ብለዋል፡ ባለፈው ሳምንት ለሁለት ቀናት በተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ የኢኮኖሚ ኮሚሽን አዳራሽ በተደረገው…
Read 3917 times
Published in
ዜና