ዜና
የቀብር ሥነ ስርአቱ ትናንት ተፈፅሟልየአንጋፋው የህግ ባለሙያና የፖለቲካ ሊቅ አሰፋ ጫቦ የቀብር ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ መንበረ ፀባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ተፈፅሟል፡፡ላለፉት 25 ዓመታት በአሜሪካ በስደት ኑሮውን ሲመራ የቆየው አሰፋ ጫቦ፤ ድንገት ባደረበት ህመም በዚያው ሀገር በሚገኝ ሆስፒታል…
Read 3294 times
Published in
ዜና
Monday, 08 May 2017 00:00
የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መዋቅር መልሶ እንዲደራጅና ሕጎቿ እንዲሻሻሉ ተጠየቀ
Written by Administrator
• የችግሮች ዋነኛ መንሥኤ፥ የሕግና የሥርዓት መጣስና ዘመኑን የዋጀ አለመሆን ነው፤ ተብሏል• ቅዱስ ሲኖዶስ፥ ለውጡን የሚያስተባብርና የሚያስፈጽም አካል እንደሚሠይም ይጠበቃል• ምልአተ ጉባኤው፣ በይደር በተያዘው የአዲስ ኤጲስ ቆጶሳት ሹመትም እንደሚነጋገር ተጠቁሟል ላለፉት ሁለት ሺሕ ዓመታት አያሌ ፈተናዎችን በመቋቋም ሐዋርያዊና ሀገራዊ ተልእኮዋን…
Read 4802 times
Published in
ዜና
Sunday, 07 May 2017 00:00
የተመድ የሠብአዊ መብት ኮሚሽነር በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የታሰሩ የፓርቲ አመራሮችን አነጋግረዋል
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኦሮሚያና አማራ ክልሎችን መጎብኘት አልቻለም በኢትዮጵያ ጉብኝነት ያደረጉት የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘይድ ራኢድ፤ በሃገሪቱ የሠብአዊ መብት ይዞታ ላይ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር የተወያዩ ሲሆን በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የታሰሩ የተቀዋሚ ፓርቲ አመራሮችንም ማነጋገራቸው ተጠቁሟል፡፡ኤዴፓ፣ ሠማያዊና መኢአድን ጨምሮ የኢህአዴግ ተወካይ…
Read 2225 times
Published in
ዜና
- ጉዳዩን ወደ ፍ/ቤት ለመውሰድ ታቅዷል ከአንድ ዓመት በፊት የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበት በ19 የሚዲያ ተቋማት የተመሰረተው የኢትዮጵያ ፕሬስ ካውንስል፤እስካሁን እውቅና የሚሰጠው አጥቶ መቸገሩ ተገለጸ፡፡የካውንስሉ ሊቀመንበር አቶ አማረ አረጋዊ፤የሚዲያ ካውንስሉ አስፈላጊውን መስፈርቶች አሟልቶ የተቋቋመ ቢሆንም በህጋዊነት መዝግቦ፣እውቅና የሚሰጠው የመንግስት ተቋም…
Read 1764 times
Published in
ዜና
ለጋሽ አገራት ለአደጋው ምላሽ እየሰጡ አይደለም በሃገሪቱ የድርቅ አደጋ ተረጂዎች ቁጥር ከ5.6 ሚሊዮን ወደ 77.8 ሚሊዮን ማሻቀቡን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሣ ለአዲስ አድማስ ያስታወቁ ሲሆን መንግስት እያቀረበ ካለው እርዳታ ውጭ ለጋሽ ድርጅቶች በሚፈለገው መጠን ለአደጋው ምላሽ እየሰጡ…
Read 3091 times
Published in
ዜና
7ኛው የከተሞች ፎረም ቀን በጎንደር እየተከበረ ነው የአሜሪካ መንግሥት በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ በአንድ ወር ውስጥ 4 ጊዜ ያህል በሆቴሎችና መኖሪያ ቤቶች አካባቢ የፈንጂ ጥቃት መድረሱን በመጥቀስ፤ ዜጎቹ ወደ ከተማዋ ጉዞ እንዳያደርጉ አስጠነቀቀ፡፡ በአዲስ አበባ የሚገኘውን የአሜሪካ ኤምባሲ መግለጫ ጠቅሶ፤ አዣንስ…
Read 6761 times
Published in
ዜና