ዜና

Rate this item
(6 votes)
የቀብር ሥነ ስርአቱ ትናንት ተፈፅሟልየአንጋፋው የህግ ባለሙያና የፖለቲካ ሊቅ አሰፋ ጫቦ የቀብር ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ መንበረ ፀባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ ክርስቲያን ተፈፅሟል፡፡ላለፉት 25 ዓመታት በአሜሪካ በስደት ኑሮውን ሲመራ የቆየው አሰፋ ጫቦ፤ ድንገት ባደረበት ህመም በዚያው ሀገር በሚገኝ ሆስፒታል…
Rate this item
(2 votes)
• የችግሮች ዋነኛ መንሥኤ፥ የሕግና የሥርዓት መጣስና ዘመኑን የዋጀ አለመሆን ነው፤ ተብሏል• ቅዱስ ሲኖዶስ፥ ለውጡን የሚያስተባብርና የሚያስፈጽም አካል እንደሚሠይም ይጠበቃል• ምልአተ ጉባኤው፣ በይደር በተያዘው የአዲስ ኤጲስ ቆጶሳት ሹመትም እንደሚነጋገር ተጠቁሟል ላለፉት ሁለት ሺሕ ዓመታት አያሌ ፈተናዎችን በመቋቋም ሐዋርያዊና ሀገራዊ ተልእኮዋን…
Rate this item
(2 votes)
የኦሮሚያና አማራ ክልሎችን መጎብኘት አልቻለም በኢትዮጵያ ጉብኝነት ያደረጉት የተባበሩት መንግስታት የሰብአዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ዘይድ ራኢድ፤ በሃገሪቱ የሠብአዊ መብት ይዞታ ላይ ከተቃዋሚ ፓርቲዎች ጋር የተወያዩ ሲሆን በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት የታሰሩ የተቀዋሚ ፓርቲ አመራሮችንም ማነጋገራቸው ተጠቁሟል፡፡ኤዴፓ፣ ሠማያዊና መኢአድን ጨምሮ የኢህአዴግ ተወካይ…
Rate this item
(2 votes)
- ጉዳዩን ወደ ፍ/ቤት ለመውሰድ ታቅዷል ከአንድ ዓመት በፊት የመንግስት ከፍተኛ ባለስልጣናት በተገኙበት በ19 የሚዲያ ተቋማት የተመሰረተው የኢትዮጵያ ፕሬስ ካውንስል፤እስካሁን እውቅና የሚሰጠው አጥቶ መቸገሩ ተገለጸ፡፡የካውንስሉ ሊቀመንበር አቶ አማረ አረጋዊ፤የሚዲያ ካውንስሉ አስፈላጊውን መስፈርቶች አሟልቶ የተቋቋመ ቢሆንም በህጋዊነት መዝግቦ፣እውቅና የሚሰጠው የመንግስት ተቋም…
Rate this item
(15 votes)
ለጋሽ አገራት ለአደጋው ምላሽ እየሰጡ አይደለም በሃገሪቱ የድርቅ አደጋ ተረጂዎች ቁጥር ከ5.6 ሚሊዮን ወደ 77.8 ሚሊዮን ማሻቀቡን የአደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽን ኮሚሽነር ምትኩ ካሣ ለአዲስ አድማስ ያስታወቁ ሲሆን መንግስት እያቀረበ ካለው እርዳታ ውጭ ለጋሽ ድርጅቶች በሚፈለገው መጠን ለአደጋው ምላሽ እየሰጡ…
Rate this item
(13 votes)
7ኛው የከተሞች ፎረም ቀን በጎንደር እየተከበረ ነው የአሜሪካ መንግሥት በታሪካዊቷ ጎንደር ከተማ በአንድ ወር ውስጥ 4 ጊዜ ያህል በሆቴሎችና መኖሪያ ቤቶች አካባቢ የፈንጂ ጥቃት መድረሱን በመጥቀስ፤ ዜጎቹ ወደ ከተማዋ ጉዞ እንዳያደርጉ አስጠነቀቀ፡፡ በአዲስ አበባ የሚገኘውን የአሜሪካ ኤምባሲ መግለጫ ጠቅሶ፤ አዣንስ…