ዜና

Rate this item
(2 votes)
5G የቴሌኮም አገልግሎት አቀርባለሁ ብሏል የቻይናው የቴሌኮም ኩባንያ ዜድቲኢ በኢትዮጵያ፤ የቴሌኮም ምርምርና ፈጠራ ማዕከል ለማቋቋም የሚያስችለውን ስምምነት ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር መፈራረሙን አስታወቀ። በኢትዮጵያም ሆነ በአፍሪካ የመጀመሪያው ነው የተባለው የቴሌኮም ቴክኖሎጂ ፈጠራ ማዕከሉ፤ አዳዲስ የቴሌኮሚኒኬሽንና የኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ አማራጮችን እዚሁ ሀገር ቤት…
Rate this item
(25 votes)
አለመረጋጋትና ግጭት፣የዜጎች የደህንነት ስሜት፣ የሰብአዊ መ ብት አጠባበቅ፣ የፖለቲከኛ እስረኞች ብዛት በዓለም ላይ ሰላማቸው በእጅጉ እያሽቆለቆለ ከመጣ አምስት አገራት ኢትዮጵያ የመሪነቱን ቦታ የያዘች ስትሆን ከኢትዮጵያ ቀጥሎ ፣ብሩንዲ፣ ሳኡዲ አረቢያ፣ ማሊና ሌሴቶ ይከተላሉ፡፡ ሰሞኑን ይፋ በተደረገው የዘንድሮ የዓለም ሀገራት የሰላም ሁኔታ…
Rate this item
(6 votes)
- ለወጣቶች ተዘዋዋሪ ፈንድ ዳጎስ ያለ በጀት ተይዟል - ለድርቅ አደጋው 8.3 ቢሊዮን ብር በጀት ተመድቧል - የኮሜርሻል ብድሮች ለተወሰነ ጊዜ ይገደባሉ ተባለ - ከወጪ ንግድ የተገኘው ገቢ 1.95 ቢሊዮን ዶላር ብቻ ነው - 98.1 ቢሊዮን ብር ከታክስ ተሰብስቧል -…
Rate this item
(3 votes)
በ68 ማረሚያ ቤቶችና 61 ፖሊስ ጣቢያዎች የእስረኞች አያያዝን በተመለከተ ምርመራ አድርጌአለሁ ብሏል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን፤ በግጭቶች ላይ ያቀረባቸው ሪፖርቶችን መሰረት በማድረግ፣ የመብት ጥሰት በፈፀሙ የመንግስት አካላት ላይ የተወሰደን እርምጃ በተመለከተ በቅርቡ ለፓርላማው ሪፖርት እንደሚያቀርብ የገለጸ ሲሆን በተመረጡ ማረሚያ ቤቶችና…
Rate this item
(3 votes)
 በቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ፤ከ778 ሺህ ዩሮ በላይ በሆነ ወጪ ለመጀመሪያ ጊዜ ዘመናዊ የአውሮፕላን ማቆሚያ ቴክኖሎጂ ተገጥሞ፣ አገልግሎት መስጠት መጀመሩ ተገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ ኤርፖርቶች ድርጅት ለአዲስ አድማስ በላከው መረጃ፤ ከዚህ ቀደም አውሮፕላኖችን በቦታቸው ለማቆም አገልግሎቱ በሰው ኃይል ይሰጥ እንደነበረ ጠቅሶ፤ ይህ…
Rate this item
(1 Vote)
 ሙያውን ያለስጋት ለማከናወን ያስችላል ተብሏል ኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ፤ ዶክተሮችና ሌሎች የህክምና ባለሙያዎች ከአቅም በላይ በሆነ ክስተት በታካሚዎች ላይ በሚያደርሱት ጉዳት የሚደርስባቸውን ህጋዊ ተጠያቂነት የሚታደግ አዲስ የኢንሹራንስ አገልግሎት መስጠት ጀመረ፡፡ የኢንሹራስ ድርጅቱ ከትናንት በስቲያ በሒልተን ሆቴል ባዘጋጀውና አገልግሎቱን ይፋ…