ዜና
በአየር ፀባይ ለውጥ ምክንያት “ኮፊ አረቢካ” በሚል መለያ የሚታወቀውን ተወዳጁ የኢትዮጵያ ቡና ጉዳት እያጋጠመው መሆኑን በመጠቆም የመጥፋት አደጋ እንደተጋረጠበት “ኔቸር ሪሰርች” የተሰኘው ተቋም ባወጣው የጥናት ሪፖርቱ አስታውቋል፡፡ ተቋሙ “ኔቸር ፕላንትስ” በተሰኘው መፅሄቱ ላይ ስለ ታዋቂው የኢትዮጵያ ቡና ያሰፈረውን ሰፊ ዘገባ…
Read 3817 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ ባለ 5 እና ባለ 10 ብር ካርድ እጥረት የተፈጠረው በከተማዋ የካርድ ተጠቃሚዎች በመበራከታቸው መሆኑን ኢትዮ- ቴሌኮም አስታወቀ፡፡ ለካርዶቹ መጥፋት ከተጠቃሚው መብዛት ባሻገር የስርጭት ችግር መኖሩን ለአዲስ አድማስ የጠቆሙት የኢትዮ-ቴሌኮም የኮርፖሬት ኮሚኒኬሽን ኃላፊ አቶ አብዱራሂም አህመድ፤ አከፋፋዮች እጥረት አለ…
Read 3896 times
Published in
ዜና
ደሞዛቸው በወር 800 ሪያል ይሆናልከሁለት ወራት በኋላ 2800 ኢትዮጵያውያንን በቤት ሠራተኝነት ወደ ሣኡዲ አረቢያ ለመላክ የሚያስችል ዝግጅት መጠናቀቁን በጅዳ የሚገኘው ቆንፅላ ፅ/ቤት አረጋግጦልኛል ሲል ሣኡዲ ጋዜጣ ዘግቧል፡፡ 150 ያህል ሰራተኛ በአዲስ አበባ ባለ 5 እና ባለ 10 ብር ካርድ እጥረት…
Read 3325 times
Published in
ዜና
ገዥው ፓርቲ “በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ” ላይ አልደራደርም አለ “ኢትዮጵያ” የሚለው ወደ “ኩሽ ምድር” እንዲለወጥ…. “የጠቅላይ ሚኒስትሩ ስልጣን›› ገደብ እንዲበጅለት “የመገንጠል ጥያቄ›› ተቀባይነት አላገኘም ኢህአዴግና ተቃዋሚዎች ሊደራደሩባቸው በሚሿቸው አጀንዳዎች ላይ ባደረጉት የመጀመሪያ ውይይት፤ የምርጫ ህግና ስርአትን በማሻሻል ጉዳይ ላይ ለመደራደር የተስማሙ…
Read 7567 times
Published in
ዜና
ተቀማጭነቱን በለንደን ያደረገው ታዋቂው አለማቀፍ የቱሪስት መመሪያ መፅሐፍት አዘጋጅ “ራፍ ጋይድ” በድረ ገፁ ባሰባሰበው የሀገር ጎብኚዎች ድምፅ፤ በእንግዳ አቀባበላቸው ለቱሪስቶች ከተመቹ የዓለም ሀገራት፣ ኢትዮጵያ የመጀመሪያውን ደረጃ ማግኘቷን አስታውቋል፡፡ የድረ ገጹ ተከታታይ ሀገር ጎብኝዎች በቆይታቸው የተደሰቱባቸውንና በእንግዳ አቀባበላቸው የረኩባቸውን ሀገራት በኢንተርኔት…
Read 5235 times
Published in
ዜና
• ፎርብስ 5 የኢትዮጵያ ቢሊዬነሮችን ይፋ አድርጓል • ከ50ሚ - 60ሚ.ዶላር በላይ ሃብት አላቸው ተብሏል በየዓመቱ የዓለም ባለፀጎችን የሃብት መጠን እያጠና ደረጃቸውን ይፋ የሚያደርገው “ፎርብስ” መፅሔት፤ ዘንድሮ ለመጀመሪያ ጊዜ 5 የኢትዮጵያ ቢሊየነሮችን የሃብት መጠንና ደረጃ ከተሰማሩባቸው የንግድ ዘርፎች ጋር አውጥቷል፡፡…
Read 19176 times
Published in
ዜና