ዜና
Saturday, 12 August 2017 00:00
ንግድ ባንክ በበጀት ዓመቱ 31.9 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ
Written by Administrator
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2009 በጀት ዓመት ካደረጋቸው አጠቃላይ እንቅስቃሴዎች 31.9 ቢሊዮን ብር ገቢ ማግኘቱንና ከታክስ በፊት 14.6 ቢሊዮን ብር ማትረፉን አስታወቀ፡፡ባንኩ በላከው ጋዜጣዊ መግለጫ ላይ እንደተገለፀው፤ በዓመቱ በተለያዩ ዘርፎች ባደረጋቸው እንቅስቃሴዎች ከወጪ ንግድ፣ ከሃዋላ፣ ከወጪ ምንዛሪ ግዥና ሌሎች አገልግሎቶች 4.5…
Read 1786 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 August 2017 00:00
አቶ በቀለ ገርባ “ከእስር ቢለቀቁ አመፅ ሊያነሳሱ ይችላሉ” በሚል ዋስትና ተከለከሉ
Written by Administrator
ቀድሞ የተከሰሱበት የሽብር ወንጀል ቀርቶ፣ በወንጀለኛ ህጉ ይከላከሉ በሚል ፍ/ቤት ብይን የሰጠባቸው የኦፌኮ ተቀዳሚ ምክትል ሊቀመንበር፣ አቶ በቀለ ገርባ፣ “ከእስር ቢለቀቁ በድጋሚ አመፅ ሊያነሳሱ ይችላሉ” በሚል የዋስትና ጥያቄያቸው ውድቅ ተደረገ፡፡ በኦሮሚያ አካባቢዎች ከተቀሰቀሰ ህዝባዊ አመጽ ጋር ተያይዞ በፖሊስ ቁጥጥር ስር…
Read 2451 times
Published in
ዜና
Saturday, 12 August 2017 00:00
ኢትዮጵያውያንና ሶማሊያውያን ስደተኞች ወደ ባህር ተጥለው መሞታቸው አሣዛኝ ሆኗል
Written by Administrator
በየመን የባህር ዳርቻ በህገ ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች 120 ኢትዮጵያውንና ሶማሊያውያን ሆን ተብሎ ከጀልባ ላይ ወደ ባህር ተጥለው 50 የሚደርሡ ሰዎች መሞታቸው የአለም መገናኛ ብዙሃንን መነጋጋሪያ ሆኗል፡፡ አለማቀፉ የስደተኞች ድርጅትን (IOM) ጠቅሶ ዘገባውን ያሠራጨው ሲኤንኤን ረቡዕ እለት ወደ የመን እያመራች ባለች…
Read 1216 times
Published in
ዜና
በአዲስ አበባ የሚገኘው የአሜሪካ ኤምባሲ፤ ከአዲስ አበባ ጅግጅጋ ባለው መስመር፣ በሃረር እና በባቢሌ ከተሞች አካፋይ ላይ በመሳሪያ የታገዘ ግጭት መኖሩን በመጠቆም፣ ዜጎቹ ወደ አካባቢዎቹ እንዳይንቀሳቀሱ ትናንት አስጠንቅቋል፡፡ ኤምባሲው ባወጣው መግለጫ፣ በአካባቢዎቹ የተከሰተውን ግጭት ተከትሎም መንገዱ በፀጥታ ኃይሎች መዘጋቱንና የመከላከያ ሰራዊትም…
Read 1466 times
Published in
ዜና
ከ3 መቶ ሚሊዮን ብር በላይ ገንዘብ ተመላሽ ተደርጓልእስከ 17 ዓመት የሚደርስ እስራት ተፈርዶባቸዋልሊጠናቀቅ ጥቂት ሳምንታት ብቻ በቀረው 2009 ዓ.ም ብቻ፣ በደቡብና በአማራ ክልል፣ 753 የመንግስት አመራሮች፣በሙስና ክስ ተመስርቶባቸው፣ ጥፋተኛው ሆነው በመገኘታቸው፣ እስከ 17 ዓመት በሚደርስ እስራት መቀጣታቸው የተገለጸ ሲሆን ከ3…
Read 3378 times
Published in
ዜና
መንግስት አስፈላጊው እርዳታ እየተደረገ ነው ብሏል በኢትዮጵያ በ7 መቶ ሺህ ዜጎች ላይ የረሃብ አደጋ ማንዣበቡን ኦክስፋም ያስታወቀ ሲሆን በተለይ በሱማሌ ክልል የተፈጠረው የድርቅ ችግር፣ በርካታ ማህበራዊ ቀውሶችን እያስከተለ መሆኑ ተጠቁሟል። በቅርቡ የኢትዮጵያ መንግስትና አለማቀፍ ተቋማት በጋራ ባወጡት መግለጫቸው፤ የድርቅ ተረጅዎች…
Read 1709 times
Published in
ዜና