ዜና
Saturday, 30 September 2017 14:35
በነገው የኢሬቻ በዓል ላይ ከ6 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ይታደማል ተብሎ ይጠበቃል
Written by አለማየሁ አንበሴ
መንግስት በምንም መልኩ እጁን አያስገባም ተብሏል የኦሮሞ ህዝብ የምስጋና በአል “ኢሬቻ”፣ በነገው እለት በቢሾፍቱ ሆራ አርሶዲ የሚከበር ሲሆን በበአሉ ላይ ከ6 ሚሊዮን በላይ ህዝብ ይሳተፋል ተብሎ እንደሚጠበቅ፣ የበአሉ አስተባባሪ አባ ገዳ በየነ ሰንበቶ ለአዲስ አድማስ አስታውቀዋል፡፡ የኢሬቻ በዓል አከባበርን በተመለከተ…
Read 6913 times
Published in
ዜና
በደብረ ታቦር ከቤተ ክርስቲያን የይዞታ መሬት ጋር በተያያዘ በተፈጠረ ውዝግብ፣ በከተማዋ የተቃውሞ ሰልፍ መደረጉን ተከትሎ፣ ቁጥራቸው በውል የማይታወቅ በርካታ ነዋሪዎች መታሰራቸውን መኢአድ አስታወቀ፡፡ ከጥንታዊው የደብረ ታቦር ኢየሱስ ቤተ ክርስቲያን ይዞታ፣ አንድ ሺህ አምስት መቶ ካሬ ሜትር መሬት፣ ካሳ ሳይከፈል፣ መንግስት…
Read 4982 times
Published in
ዜና
ለህንፃ ኪራይ በየዓመቱ 20 ሚ. ብር ሲያወጣ ቆይቷል ወጋገን ባንክ ስቴዲየም ፊት ለፊት ያስገነባውን ባለ 29 ፎቅ ዘመናዊ ህንፃ፤ በዛሬው ዕለት የሚያስመርቅ ሲሆን በአገሪቱ ረዥሙ ህንጻ ነው ተብሏል፡፡ የህንጻ ግንባታው ከ805 ሚሊዮን ብር በላይ እንደፈጀ የተገለጸ ሲሆን ህንጻውን ገንብቶ ለማጠናቀቅ…
Read 9105 times
Published in
ዜና
“ለአቤቱታው ምላሽ ሰጥቻለሁ” ትምህርት ሚኒስቴር ከ60 በላይ የጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ መምህራን፣ “የብሄር ጥቃት ሊፈፀምብን ይችላል” የሚል ስጋት እንዳደረባቸው በመግለፅ፣ የትምህርት ሚኒስቴር፣ መፍትሄ እንዲሰጣቸው አቤቱታ ያቀረቡ ሲሆን ትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ፤ ለመምህራኑ ምላሽ ሰጥቻለሁ ብሏል፡፡ በኦሮሚያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች የተፈጠረውን ግጭት ተከትሎ፣…
Read 10037 times
Published in
ዜና
Saturday, 30 September 2017 14:31
የኤርትራ መንግስት ከኢትዮጵያ ጋር ስላለው ግንኙነት ለተመድ አቤቱታ አቀረበ
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኤርትራ መንግስት፤ በምስራቅ አፍሪካ ቀንድ አካባቢ ላለው አለመረጋጋትና የሰላም እጦት የኢትዮጵያ መንግስት ተጠያቂ ነው ሲል ሰሞኑን በተካሄደው የተባበሩት መንግስታት 72ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ መውቀሱ ታውቋል፡፡ የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ፤ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትራቸው ኡስማን ሳሌህ መሃመድ በኩል ለተሰብሳቢዎች ባደረሱት መልዕክት “ኢትዮጵያ…
Read 8179 times
Published in
ዜና
Saturday, 30 September 2017 14:30
የኬንያ ም/ፕሬዚዳንት መኖሪያ ቤት ላይ ጥቃት በመፈፀም የተጠረጠረው ኢትዮጵያዊ ተከሰሰ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በኬንያ ምክትል ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ መኖሪያ ቤት ላይ “በመሣሪያ የታገዘ ጥቃት ፈፅሟል፣ የአልሸባብም አባል ነው” የተባለው ኢትዮጵያዊ ተጠርጣሪ፣ ተከሶ በናይሮቢ ፍ/ቤት መቅረቡን የሃገሪቱ ዋና ዋና ጋዜጦች እየተቀባበሉ ዘግበውታል። ኢትዮጵያዊው አሊ ኤልማ ዋሪዮ፤ ከትናንት በስቲያ ሃሙስ በናይሮቢ ፍ/ቤት የቀረበው ከ2 ወራት…
Read 2865 times
Published in
ዜና