ዜና
*ፖለቲካዊ ችግሮች *የፌደራሊዝም አደረጃጀት *የሃይማኖት ተቋማት ሚና*ምሁራን፣ የአገር ሽማግሌዎች፣ የሃይማኖት አባቶች ይሣተፋሉ*ህዝባዊ ውይይቱ ለአንድ ወር የሚዘልቅ ነው ተብሏል ሰማያዊ ፓርቲ “ኢትዮጵያን ማን ይታደጋት!” በሚል መሪ አጀንዳ በአዲስ አበባ ለአንድ ወር የሚዘልቅ አለማቀፍ ህዝባዊ የውይይት መድረክ ማዘጋጀቱን በተለይ ለአዲስ አድማስ በሰጠው…
Read 4328 times
Published in
ዜና
Saturday, 02 December 2017 08:36
መኢአድ ከኢህአዴግ ጋር የሚያደርገውን ድርድር በመቃወም የፓርቲው ዋና ፀሐፊ ራሳቸውን ከሃላፊነት አገለሉ
Written by አለማየሁ አንበሴ
በድርድሩ የተነሳ በኢዴፓ አመራሮችም መካከል ውዝግብ ተፈጥሯል መኢአድ ከኢህአዴግ ጋር የሚያደርገውን ድርድር ማቋረጥ አለበት የሚል አቋም የያዙት የፓርቲው ዋና ፀሐፊና የህዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ አዳነ ጥላሁን፤ ራሳቸውን ከፓርቲው የሃላፊነት ቦታዎች ማግለላቸውን በተለይ ለአዲስ አድማስ አስታወቁ፡፡ ድርድር በሁለት ተመጣጣኝ የሃይል ሚዛን…
Read 5595 times
Published in
ዜና
”የጸጥታ ሃይሎችና የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና” በምክንያትነት ተጠቅሰዋልየዓመቱ ሦስተኛው ወር ህዳር ቢገባደድም በኦሮሚያ ክልል በሚገኙ ብዙዎቹ ዩኒቨርሲቲዎች አሁንም መደበኛ ትምህርት በወጉ አልተጀመረም። በሃረማያ፣ ጅማ፣ አምቦና አርሲ ዩኒቨርሲቲዎች ትምህርት ሚኒስቴር ያወጣውን የዩኒቨርሲቲ መውጫ መመዘኛ ፈተና በመቃወምና “የፀጥታ ሃይሎች ግቢያችንን ለቀው ይውጡ” በሚል…
Read 6702 times
Published in
ዜና
በየቀኑ ከ1ሺ በላይ “ህገ ወጥ” ዜጎች በቁጥጥር ሥር ይውላሉየሣኡዲ አረቢያ መንግስት ህገ ወጥ ያላቸውን ኢትዮጵያውያንን ማሰር የጀመረ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት በበኩሉ፤ ከሳኡዲ መንግስት ጋር ባደረገው ምክክር ከ1300 በላይ የሚሆኑት ጉዳት ሳይደርስባቸው ወደ ሃገራቸው እንዲመለሱ አድርጌያለሁ ብሏል፡፡ ግማሽ ሚሊዮን የሚደርሱ ኢትዮጵያውያን…
Read 4598 times
Published in
ዜና
“የአባይ ውሃ ለግብፃውያን የሞት ሽረት ጉዳይ ነው” ግብጽ በህዳሴው ግድብና በአባይ ውሃ ላይ የምታደርገው እንቅስቃሴ አገራቱ የተፈራረሙትን ስምምነቶች የሚጥሱ ናቸው ያለው የኢትዮጵያ መንግስት፤ የግብፅ መገናኛ ብዙኃን በጉዳዩ ዙሪያ የሚያቀርቡት ዘገባም እንዳስቆጣው ተገለጸ፡፡ የግብፅ መንግስት፤በኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ጉዳይ ከሱዳንና ከኢትዮጵያ ጋር…
Read 10331 times
Published in
ዜና
Sunday, 26 November 2017 00:00
አሜሪካ፤ የኢትዮጵያ መንግስት የፀረ-ሽብር ህጉን የሚጠቀምበት መንገድ በእጅጉ አሳስቦኛል አለች
Written by አለማየሁ አንበሴ
የኢትዮጵያ መንግስት የፀረ ሽብር ህጉን የሚጠቀምበት መንገድ በእጅጉ እንደሚያሳስባቸው የገለፁት በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሣደር፤ በሽብርተኝነትና የፖለቲካ አመለካከትን በማንፀባረቅ መካከል ልዩነት መበጀት አለበት ብለዋል፡፡ በኢትዮጵያ ሥራ ከጀመሩ 6 ሣምንታት ያስቆጠሩት አምባሳደር ማይክል ሬነርን ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ለመጀመሪያ ጊዜ ከትላንት በስቲያ ባደረጉትቃል ምልልስ፣…
Read 5787 times
Published in
ዜና