ዜና

Rate this item
(3 votes)
“በሀገሪቱ የሰብአዊ መብት አጠባበቅ ላይ ለውጥ ሊያመጣ ይችላል” ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሰሞኑን በአሜሪካ የህግ መወሰኛ ም/ቤት የፀደቀውንና የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት አያያዝ እንዲስተካከል የሚጠይቀውን HR128 እንደሚደግፉ የገለጹ ሲሆን የውሳኔ ሃሳቡ መጽደቁ በአገሪቱ የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ ተጨባጭ ተፅዕኖ ያሳርፋል የሚል እምነት እንዳላቸው…
Rate this item
(1 Vote)
 የዋልድባ ገዳም መነኮሳትን ጨምሮ ክሳቸው የተቋረጠላቸው 114 የሽብር ተጠርጣሪዎች ሰሞኑን ከእስር መፈታታቸው ታውቋል፡፡ በእነ ተሻገር ወ/ሚካኤል በሚል የክስ መዝገብ ስር፣ የወልቃይት የስኳር ፋብሪካ ፕሮጀክትን ለማስተጓጎል ተንቀሳቅሰዋል በሚል በሽብር የተከሰሱት ሁለቱ መነኮሳት አባ ወ/ሥላሴ እና አባ ገ/ኢየሱስ ናቸው፡፡ ከሁለቱ መነኮሳት ጋር…
Rate this item
(48 votes)
 አዲስ ጠ/ሚኒስትር በመጪው ሳምንት እንደሚመረጥ ይጠበቃል ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ ከስልጣናቸው እንደሚለቁ ከገለፁ አንድ ወር ቢሆናቸውም፣ ኢህአዴግ እስካሁን የሚተካቸውን ሹም አልመረጠም፤ ባለፈው እሁድ የተጀመረው የስራ አስፈፃሚው ስብሰባም እስከ ትላንት ድረስ አለመጠናቀቁ ታውቋል፡፡ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ከስልጣን ለመልቀቅ ለኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ…
Rate this item
(19 votes)
 · “አገሪቱ ጭንቀት ላይ እያለች መጸለይ እንጂ መጉላላት አይገባችሁም” - ኮሚሽነር ዶ/ር አዲሱ ገ/እግዚአብሔር · “ሙስናን ቀጣዩ ትውልድ ይቀርፈው ይሆናል” - ፓትርያርክ አባ ማትያስ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን፣ በኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ መ/ር ጎይትኦም ያይኑን በጽ/ቤቱ ጠርቶ፣…
Rate this item
(14 votes)
“በሞያሌ የተፈፀመው ግድያ በስህተት አይደለም” ያሉት የኦሮሚያ ፍትህ ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ታዬ ደንደኦ፣ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ጠዋት፣ በኮማንድ ፖስት ተይዘው መታሰራቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዬ ባለፈው ቅዳሜ በሞያሌ ከተማ 10 ሰዎች በመረጃ ስህተት በሚል በመከላከያ ሃይል ሰራዊት ተተኩሶ መገደላቸውን…
Rate this item
(7 votes)
 የኬንያ ቀይ መስቀል የምግብ እርዳታ እያደረገ ነው በሞያሌ በመከላከያ ሰራዊት አባላት 10 ሰዎች መገደላቸውንና 12 ያህል መቁሰላቸውን ተከትሎ ተደናግጠው ወደ ኬንያ የሸሹ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከ10 በላይ በሚሆኑ አካባቢዎች ተጠልለው እንደሚገኙ የኬንያ ቀይ መስቀል አስታውቋል፡፡ ካለፈው ቅዳሜ መጋቢት 1 ቀን 2010…