ዜና
“በሀገሪቱ የሰብአዊ መብት አጠባበቅ ላይ ለውጥ ሊያመጣ ይችላል” ተቃዋሚ ፓርቲዎች ሰሞኑን በአሜሪካ የህግ መወሰኛ ም/ቤት የፀደቀውንና የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት አያያዝ እንዲስተካከል የሚጠይቀውን HR128 እንደሚደግፉ የገለጹ ሲሆን የውሳኔ ሃሳቡ መጽደቁ በአገሪቱ የሰብአዊ መብት አያያዝ ላይ ተጨባጭ ተፅዕኖ ያሳርፋል የሚል እምነት እንዳላቸው…
Read 4420 times
Published in
ዜና
የዋልድባ ገዳም መነኮሳትን ጨምሮ ክሳቸው የተቋረጠላቸው 114 የሽብር ተጠርጣሪዎች ሰሞኑን ከእስር መፈታታቸው ታውቋል፡፡ በእነ ተሻገር ወ/ሚካኤል በሚል የክስ መዝገብ ስር፣ የወልቃይት የስኳር ፋብሪካ ፕሮጀክትን ለማስተጓጎል ተንቀሳቅሰዋል በሚል በሽብር የተከሰሱት ሁለቱ መነኮሳት አባ ወ/ሥላሴ እና አባ ገ/ኢየሱስ ናቸው፡፡ ከሁለቱ መነኮሳት ጋር…
Read 3416 times
Published in
ዜና
አዲስ ጠ/ሚኒስትር በመጪው ሳምንት እንደሚመረጥ ይጠበቃል ጠቅላይ ሚኒስትር ኃ/ማርያም ደሳለኝ ከስልጣናቸው እንደሚለቁ ከገለፁ አንድ ወር ቢሆናቸውም፣ ኢህአዴግ እስካሁን የሚተካቸውን ሹም አልመረጠም፤ ባለፈው እሁድ የተጀመረው የስራ አስፈፃሚው ስብሰባም እስከ ትላንት ድረስ አለመጠናቀቁ ታውቋል፡፡ አቶ ኃይለማርያም ደሳለኝ ከስልጣን ለመልቀቅ ለኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ…
Read 11190 times
Published in
ዜና
Sunday, 18 March 2018 00:00
ሰብአዊ መብት ኮሚሽን፤ የአ/አበባ ሀ/ስብከት ሥራ አስኪያጅን ጠርቶ አነጋገረ
Written by Administrator
· “አገሪቱ ጭንቀት ላይ እያለች መጸለይ እንጂ መጉላላት አይገባችሁም” - ኮሚሽነር ዶ/ር አዲሱ ገ/እግዚአብሔር · “ሙስናን ቀጣዩ ትውልድ ይቀርፈው ይሆናል” - ፓትርያርክ አባ ማትያስ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት ኮሚሽን፣ በኢ/ኦ/ተ/ቤተክርስቲያን የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ሥራ አስኪያጅ መ/ር ጎይትኦም ያይኑን በጽ/ቤቱ ጠርቶ፣…
Read 9715 times
Published in
ዜና
“በሞያሌ የተፈፀመው ግድያ በስህተት አይደለም” ያሉት የኦሮሚያ ፍትህ ቢሮ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ አቶ ታዬ ደንደኦ፣ ከትላንት በስቲያ ሐሙስ ጠዋት፣ በኮማንድ ፖስት ተይዘው መታሰራቸው ታውቋል፡፡ አቶ ታዬ ባለፈው ቅዳሜ በሞያሌ ከተማ 10 ሰዎች በመረጃ ስህተት በሚል በመከላከያ ሃይል ሰራዊት ተተኩሶ መገደላቸውን…
Read 7730 times
Published in
ዜና
የኬንያ ቀይ መስቀል የምግብ እርዳታ እያደረገ ነው በሞያሌ በመከላከያ ሰራዊት አባላት 10 ሰዎች መገደላቸውንና 12 ያህል መቁሰላቸውን ተከትሎ ተደናግጠው ወደ ኬንያ የሸሹ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ከ10 በላይ በሚሆኑ አካባቢዎች ተጠልለው እንደሚገኙ የኬንያ ቀይ መስቀል አስታውቋል፡፡ ካለፈው ቅዳሜ መጋቢት 1 ቀን 2010…
Read 5787 times
Published in
ዜና